2021-07-06T16:21:47Z
Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia.pdf
Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia
nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001
ÃNÇ êU
Unit Price
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ
FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/ ፪ሺ፰ ዓ.ም
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ
…አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ .. ገጽ 8ሺ5፻፹2
Proclamation No. 916./2015
Definition of Powers and Duties of the Executive
Organs of the Federal Democratic Republic of
Ethiopia Proclamation -------------Page 8582
አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/፪ሺ፰
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንናተግባር ለመወሰን የወጣ
አዋጅ
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈፃሚ አካላትን አደረጃጀት ስልጣንናተግባር
እንደገና መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
ህገመንግስት አንቀፅ ፶5(፩) መሰረት የሚከተለው
ታውጇል ::
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “ የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ
ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/ ” ፪ሺ፰ ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል፡፡
Proclamation No. 916./2015
A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR THE
DEFINITION OF POWERS AND DUTIES OF
THE EXECUTIVE ORGANS OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
WHEREAS, it has been found necessary to
redefine the Organization, Powers and Duties of
the Executive Organs of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia;
NOW, THEREFORE, in accordance with
Article 55(1) of the Constitution of the Federal
Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
proclaimed as follows:
PART ONE
GENERAL
1. Short Title
This Proclamation may be cited as the
“Definition of Powers and Duties of the
Executive Organs of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia Proclamation No.
916/2015”.
22nd Year No.12
ADDIS ABABA 9th December , 2015
ሃያ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር 0፪
አዲስ አበባ ህዳር ፳፱ ቀን ፪ሺ8 ዓ.ም
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8583
2 .ትርጓሜ
በዚህ አዋጅ ውስጥ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም
የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር፦
1 /ክልል ማለት በኢትዮዽያ ፌደራላዊ
ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገመንግስት አንቀፅ ፵7
የተመለከተው ማንኛውም ክልል ሲሆን የአዲስ
አበባና ድሬዳዋ ከተሞች አስተዳደሮችን
ይጨምራል፣
2 / ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም
ፆታ ይጨምራል ::
ክፍል ሁለት
ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለምክትል ጠቅላይ
ሚኒስትሩና ስለሚኒስትሮች ምክር ቤት
3 . ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣና ተግባር
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣንና ተግባር በሕገ
መንግሰቱ አንቀፅ ፸4 የተመለከተው ይሆናል ::
4 . ስለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣና ተግባር
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣንና ተግባር በሕገ
መንግሰቱ አንቀፅ ፸5 የተመለከተው ይሆናል ::
5. ስለሚኒስትሮች ምክር ቤት
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስልጣንና ተግባር በሕገ
መንግሰቱ አንቀፅ ፸7 የተመለከተው ይሆናል ::
6 . የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት
1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚከለተሉት አባላት
ይኖሩታል፦
2. Definition
In this Proclamation unless the context
otherwise requires:
1/ “Regional State” means any State referred
to under Article 47 of the Constitution of
the Federal Democratic Republic of
Ethiopia and includes the Addis Ababa and
Dire Dawa city Administrations;
2/ any expression in the masculine gender
includes the feminine.
PART TWO
THE PRIME MINISTER, THE
DEPUTY PRIME MINISTER AND THE
COUNCIL OF MINISTERS
3. Powers and Duties of the Prime Minister
The powers and duties of the Prime Minister
of the Federal Democratic Republic of
Ethiopia shall be as specified under Article
74 of the Constitution.
4. Powers and Duties of the Deputy Prime
Minister
The powers and duties of the Deputy Prime
Minister of the Federal Democratic Republic
of Ethiopia shall be as specified under Article
75 of the Constitution.
5. Powers and Duties of the Council of
Ministers
The powers and duties of the Council of
Ministers of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia shall be as specified
under Article 77 of the Constitution.
6. Members of the Council of Ministers
1/ The Council of Ministers shall have the
following members:
8ሺ5፻፹3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8584
ሀ) ጠቅላይ ሚኒስትር፤
ለ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፤
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀፅ 9 የተመለከቱትን
ሚኒስቴሮች የሚመሩ ሚኒስትሮች፤ እና
መ) በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሰየሙ ሌሎች
ባለስልጣኖች ::
2 / በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1ሐ የተመለከተው
ማንኛውም ሚኒስትር በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ
ሊገኝ በማይችልበት ጊዜ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር
ዴኤታዎች በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ
ይሳተፋሉ ::
ከአንድ በላይ ሚኒስትር ዴኤታዎች ካሉና
ሚኒስትሩ በተለይ ካልወከለ በሹመት ቅድሚያ
ያለው ሚኒስትር ዴኤታ በምክር ቤቱ ስብሰባ
ላይ ይሳተፋል ::
7 . የሚኒስትሮች ምክር ቤት የስብሰባ ስነ ስርዓት
1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት፡ -
ሀ) የራሱ የውስጥ ደንብ ይኖረዋል፤
ለ) በውስጥ ደንቡ በሚወስነው መሰረት
መደበኛ እና አስቸኳይ ስብሰባዎች
ያደርጋል፤
ሐ) ምልዓተ ጉባኤ የሚኖረው ከአባሎቹ ከግማሽ
በላይ ሲገኙ ይሆናል፤
መ) የሚያስተላልፈው ውሳኔ በተባበረ ድምፅ
ይሆናል፣በተባበረ ድምፅ መወሰን ካልተቻለ
በድምፅ ብልጫ ይወሰናል ::
2 / ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡ -
ሀ ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት አጀንዳ
የማስያዝ መብታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ
a) the Prime Minister;
b) the Deputy Prime Minister;
c) Ministers heading the ministries
specified under Article 9 of this
Proclamation; and
d) other Officials to be designated by
the Prime Minister.
2/ Where any Minister referred to in sub-
article 1(c) of this Article cannot attend
the meeting of the Council, the Minister
of State of the Ministry shall take part in
the meeting of the Council. Where there
are more than one Ministers of State
unless specific delegation has been given
by the Minister, the senior Minister of
State shall, take part in the meeting of
the Council.
7. Meeting Procedure of the Council of
Ministers
1/ The Council of Ministers shall:
a) have its own procedural manuals;
b) conduct ordinary and extraordinary
meetings in accordance with its rules
of procedure;
c) have a quorum where more than half
of its members are present;
d) pass decisions by consensus or,
failing that, by majority vote.
2/ The Prime Minister shall:
a) without prejudice to the rights of the
members of the Council of Ministers
to propose agenda items, determine
the agenda of the Council;
8ሺ5፻፹4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8585
ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የሚቀርቡ ጉዳዮችን
ይወስናል፤
ለ) የምክር ቤቱን ስብሰባ ይመራል፤
ሐ) ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የቀረበ ጉዳይ
በሚመለከተው የምክር ቤቱ ኮሚቴ
መታየት የሚያስፈልገው ሆኖ ካገኘው
ስብሰባውን ለሌላ ጌዜ ያስተላልፋል ::
3 / ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ምክትል
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምክር ቤቱን ስብሰባ
ይመራል ::
8 . የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች
1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስልጣንና ተግባሩን
ለመወጣት ይረዳው ዘንድ የምክር ቤቱ
አባላት የሚገኙባቸው ልዩልዩ ቋሚ ኮሚቴዎች
ሊኖሩት ይችላል ::
2 / የቋሚ ኮሚቴዎች ስልጣንና ተግባር በምክር
ቤቱ የውስጥ ደንብ ይወስናል ::
ክፍል ሶስት
ስለሚኒስቴሮች
9 .መቋቋም
የሚከተሉት ሚኒስቴሮች በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋል፡ -
1 / የአገርመከላከያ ሚኒስቴር፤
2 / የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር፤
3 / የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤
4 / የፍትሕ ሚኒስቴር፤
5/የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር፤
b) preside over the meetings of the
Council;
c) adjourn the meetings of the Council
under circumstances where he finds
it necessary to refer a case included
in the Council’s agenda to the
relevant Committee of the Council.
3/ In the absence of the Prime Minister, the
Deputy Prime Minister shall preside over
the meetings of the Council.
8. Standing Committees of the Council
1/ The Council of Ministers may, with a
view to facilitating its functions, have
various standing committees comprising
of its members.
2/ The powers and duties of standing
committees shall be defined in the
manuals of the Council.
PART THREE
MINISTRIES
9. Establishment
The following Ministries are hereby
established:
1/ the Ministry of National Defense;
2/ the Ministry of Federal and Pastoralist
Development Affairs;
3/ the Ministry of Foreign Affairs;
4/ the Ministry of Justice;
5/ the Ministry of Public Service and Human
Resource Development;
6/ the Ministry of Finance and Economic
Cooperation;
8ሺ5፻፹፭
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8586
6 / የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር፤
7 / የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፤
8 / የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ሚኒስቴር፤
9 / የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፤
0 / የንግድ ሚኒስቴር፤
01 / የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፤
02 / የትራንስፖርት ሚኒስቴር፤
03 / የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፤
04 / የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር፤
05 / የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፤
06 / የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር፤
07 / የማዕድን፣ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር፤
08/የአካባቢ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ
ሚኒስቴር፤
09 / የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር፤
፳/ የትምህርት ሚኒስቴር፤
፳1/ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤
፳2/ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒቴር፤
፳3/ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤
፳4/ የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር፤
7/ the Ministry of Agriculture and Natural
Resources;
8/ the Ministry of Livestock and Fisheries;
9/ the Ministry of Industry;
10/ the Ministry of Trade;
11/ the Ministry of Science and Technology;
12/ the Ministry of Transport;
13/ the Ministry of Communications and
Information Technology;
14/ the Ministry of Urban Development and
Housing;
15/ the Ministry of Construction;
16/ the Ministry of Water, Irrigation and
Electricity;
17/ the Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas;
18/ the Ministry of Environment, Forest and
Climate Change;
19/ the Ministry of Public Enterprises;
20/ the Ministry of Education;
21/ the Ministry of Health;
22 / the Ministry of Labour and Social
Affairs;
23/ the Ministry of Culture and Tourism;
24/ the Ministry of Women and Children
Affairs;
25/ the Ministry of Youth and Sports.
8ሺ5፻፹6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8587
፳5/ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር፡፡
0 . የሚኒስትሮች የወል ሥልጣንና ተግባር
እያንዳንዱ ሚኒስቴር፡ -
1 / በሥራው መስክ፡ -
ሀ) ፖሊሲዎችንና ሕጎችን ያመነጫል፣ዕቅድና
በጀት ያዘጋጃል፣ሲፈቀድም በሥራ ላይ
ያውላል፤
ለ) የፌደራል መንግሥቱ ሕጎች በሥራ ላይ
መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
ሐ) የጥናትና ምርምር ተግባሮችን ያከናውናል፣
መረጃዎችንይሰበስባል፣ያቀነባብራል፣ያሰራጫል፤
ብራል፣ያሰራጫል፤
መ) የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ያከናውናል፣
የለውጥና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን
ይፈጽማል፣ ያስፈጽማል፣ ዉጤታማነታቸውን
ያረጋግጣል፤
ሠ) ለክልሎች እንዳስፈላጊነቱ ድጋፍና ምክር
ይሰጣል፤ እንዲሁም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች በፌደራል ጉዳዮችና የአርብቶ
አደር ልማት ሚኒስቴር አስተባባሪነት
የተቀናጀ ድጋፍ ያደርጋል፤
ረ) በሕግ መሠረት ውሎችንና ዓለም አቀፍ
ስምምነቶችን ያደርጋል፤
2 / በማቋቋሚያ ሕጎቻቸው ወይም በዚህ አዋጅ
አንቀጽ ፴8 ተጠሪ የተደረጉለትን አስፈጻሚ
አካላት አፈጻጸም በበላይነት ይመራል፤ያስተባብራል፤
10. Common Powers and Duties of Ministries
Each Ministry shall have the powers and
duties to:
1/ in its area of jurisdiction:
a) initiate policies and laws, prepare
plans and budgets, and upon
approval implement same;
b) ensure the enforcement of federal
laws;
c) undertake study and research; collect,
compile and disseminate information;
d) undertake capacity building activities;
implement, cause to implement and
ensure effectiveness of the reform
and good governance works;
e) provide assistance and advice to
Regional States, as necessary; and
provide coordinated support to
Regional States eligible for
affirmative support as coordinated
by the Ministry of Federal Affairs
and Pastoralist Development;
f) enter into contracts and international
agreements in accordance with the
law;
2/ direct and coordinate the performances
of the executive organs made
accountable to it under the laws
establishing them or under Article 38 of
this Proclamation; review the
organizational structures as well as the
work programs and budgets of the
executive organs and approve their
submission to the appropriate
government organs;
8ሺ5፻፹7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8588
አደረጃጀቶቻቸውን እንዲሁም የሥራ ፕሮግራሞ
ቻቸውንና በጀቶቻቸውን መርምሮ ለሚመለከ ተው
የመንግሥት አካል እንዲቀርቡ ይወስናል፤
3/ የሚያዘጋጃቸው ፖሊሲዎች፣ሕጎች፣ የልማት
ፕሮግ
ራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችንና የወጣቶችን
ጉዳይ እንዲያካትቱ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፤
4 / የአካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ የማኀበራዊና
ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋላጭ የህብረተሰብ
ክፍሎች እና በደማቸው ውስጥ የኤች.አይ.ቪ
ኤድስ ያለባቸው ሰዎች በኃላፊነቱ ክልል
የእኩል ዕድል ተጠቃሚና ሙሉ ተሳታፊ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
5/ በዚህ አዋጅና በሌሎች ሕጎች የተሰጡትን
ሥልጣንና ተግባሮች በሥራ ላይ ያውላል፤
6/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሥልጣንና ተግባሩ
በከፊል ለሌላ የፌደራል ወይም የክልል አካል
በውክልና ሊሰጥ ይችላል፤
7/ ስለሥራው ክንዋኔ በየወቅቱ ለጠቅላይ
ሚኒስትሩና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሪፖርት
ያቀርባል፡፡
01 . የሚኒስትሮች ተጠሪነትና ኃላፊነት
እያንዳንዱ ሚኒስትር፡ -
1 / ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለሚኒስትሮች
ምክር ቤት ይሆናል፤
3/ address women and youth affairs in the
preparation of policies, laws and
development programs and projects;
4/ create, within its powers, conditions
whereby persons with disabilities, the
elderly, segments of society vulnerable
to social and economic problems and
H.I.V. AIDS positive citizens benefit
from equal opportunities and full
participation;
5/ exercise the powers and duties given to it
under this Proclamation and other laws;
6/ where necessary, delegate part of its
powers and duties to other federal or
regional state organ;
7/ submit periodic performance reports to
the Prime Minister and the Council of
Ministers.
11. Accountability and Responsibility of
Ministers
Each Minister shall:
1/ be accountable to the Prime Minister
and the Council of Ministers;
2/ represent and exercise the powers and
duties of the Ministry he is heading;
3/ effect payments in accordance with
the budget and work programs
approved for the Ministry;
8ሺ5፻፹8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8589
2 / የሚመራውን ሚኒስቴር ይወክላል፣ ሥልጣንና
ተግባሩን ሥራ ላይ ያውላል፤
3/ ለሚኒስቴሩ በተፈቀደው በጀትና የሥራ
ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል፤
4 / በሚኒስቴሩ ውስጥ የአፈጻጸም አመራር ሥርዓት
ተግባራዊ መደረጉን ያረጋግጣል፡፡
02 / የሚኒስትር ዴኤታዎች ተጠሪነትና ኃላፊነት
1/ የእያንዳንዱ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ
ተጠሪነቱ ለሚኒስትሩ ሆኖ ተለይተው
የሚሰጡትን ተግባሮች ያከናውናል
2/ ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ሚኒስትር
ዴኤታው ተክቶት ይሠራል፡፡ ከአንድ በላይ
ሚኒስትር ዴኤታዎች ካሉና ሚኒስትሩ በተለይ
ካልወከለ በሹመት ቅድሚያ ያለው ሚኒስትር
ዴኤታ ተክቶት ይሠራል፡፡
03 / የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/ አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር
የሀገሪቱን የግዛት ሉዓላዊነት ያስከብራል፤
2 / መከላከያ ሠራዊት ያቋቁማል፣ ያስታጥቃል፣
ይቆጣጠራል፣ የውጊያ ብቃቱን ያረጋግጣል፤
4/ ensure the implementation of
performance management system
within the Ministry.
12. Accountability and Responsibility of
Ministers of State
1/ Each Minister of State of a Ministry
shall be accountable to the Minister
and shall carry out the responsibilities
specifically entrusted to him.
2/ The Minister of State shall act on
behalf of the Minister in his absence.
Where there are more than one
Ministers of State the senior Minister
of State shall act on behalf of the
Minister in his absence.
13. The Ministry of National Defense
The Ministry of National Defense shall have
the powers and duties to:
1/ defend the territorial integrity of the
country in cooperation with the
appropriate organs;
2/ establish, equip and supervise the
defense forces and ensure their combat
capabilities;
3/ ensure that the composition of the
national defense forces reflect equitable
representation of nations, nationalities
and peoples and that they carry out their
functions free of any partisanship to any
political organization;
4/ organize training center establishments
for the defense forces;
8ሺ5፻፹9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8590
3 / የሀገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት የብሔሮች፣ የብሔ
ረሰቦችና የሕዝቦችን ሚዛናዊ ተዋጽኦ ያካተተ
መሆኑንና ተግባሩንም ከፖለቲካ ድርጅት
ወገናዊነት ነፃ በሆነ አኳኋን ማከናወኑን
ያረጋግጣል፤
4/ የመከላከያ ሠራዊት ማሠልጠኛ ተቋማት
እንዲደራጁ ያደርጋል፤
5 / ከክልል አቅም በላይ የሆነ የፀጥታ መደፍረስ
ሲያጋጥም ወይም ማናቸውም ክልል ሕገ
መንግሥቱን በመጣስ ሕገ መንግሥታዊ
ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሲጥል በሕገ መንግሥቱ
በተደነገገው መሠረት ሲታዘዝ ፀጥታንና ሕገ
መንግሥታዊ ሥርዓቱን ያስከብራል፤
6 / የሽምቅ ውጊያንና ሽብርተኝነትን ይከላከላል፤
7 / የጦር ሠፈሮችንና ለሠራዊቱ የሚያስፈልጉትን
የመኖሪያ ሠፈሮች ይሠራል፣ያሠራል፤
8 / በክተት ጊዜ በአገር ውስጥ የሚገኝ ሀብት
በተቀናጀ ሁኔታ ጥቅም ላይ የሚውልበትን
ዘዴ እያጠና ያስወስናል፤
9 / የክተት አዋጅ በሚታወጅበት ጊዜ ኀብረተሰቡ
ከጠላት ጥቃት ራሱን የሚከላከልበትን ዕቅድ
ያወጣል፣ሲፈቀድም ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ሥራ ላይ እንዲውል
ያደርጋል፤
0/ በጦርነት ወይም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
5/ enforce security measures and the
constitutional order, when instructed in
accordance with the provisions of the
Constitution, where situations
endangering public safety are beyond
the control of Regional States or where
any Regional State violates the
Constitution and endangers the
constitutional order;
6/ combat guerrilla and terrorist activities;
7/ construct and cause the construction of
military camps and residential quarters
required for the defense forces;
8/ prepare plans and get authorizations for
the coordinated utilization of resources
in the country that may be required in
an event of national mobilization;
9/ prepare schemes whereby the public
can defend or guard itself against
enemy threats when general
mobilization is declared; and, upon
authorization, implement same in
cooperation with concerned organs;
10/ recruit, train and organize National
reserve force that shall join the armed
forces in time of war or state of
emergency and that shall provide
assistance in the event of man-made or
natural disasters;
11/ coordinate the activities of, and
cooperate with the appropriate Federal
and Regional State organs in matters
relating to the defense of the country;
12/ organize and deploy competent
peacekeeping forces where the country
is required to participate in
international peacekeeping missions;
8ሺ5፻፺
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8591
የመከላከያ ሠራዊትን የሚቀላቀል፣እንዲሁም
ሰው ሠራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎች
ሲከሰቱ ዕገዛ የሚያደርግ ብሔራዊ ተጠባባቂ
ኃይል ይመለምላል፣ ያሰለጥናል፣ያደራጃል፤
01/ ሀገር መከላከልን በሚመለከት አግባብ
ያላቸውን የፌደራልና የክልል አካላት
ያስተባብራል፣በመተባበርም ይሠራል፤
02 / ሀገሪቱ የሚቀርብላትን ዓለም አቀፍ የሠላም
ማስከበር ጥሪ በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችል
የሠላም አስከባሪ ኃይል ያደራጃል፣ያሰማራል፤
03/ ከሚከተሉት ምንጮች የሚገኘውን ገቢ
የሚኒስትሮች ምክር ቤትን እያስፈቀደ ለሀገር
መከላከያ አቅም ግንባታ እንዲውል
ያደርጋል፡ -
ሀ) የመከላከያ ተቋማት በሠላም ጊዜ የሚኖራ
ቸውን የማምረትና አገልግሎት የመስጠት
ትርፍ አቅም ለገቢ ማስገኛ ተግባር
እንዲውል በማድረግ የሚገኘውን ገቢ፤
ለ) ለመከላከያ ጠቀሜታ የማያስፈልጉ ንብረ
ቶችን በማስወገድ የሚገኘውን ገቢ፤እና
ሐ) በተቆጣጣሪ ባለሥልጣንነት ከሚመራቸው
ድርጅቶች የሚገኘውን የትርፍ ድርሻ፤
04/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (03)
የተመለከተው ገንዘብ አስተዳደር በፋይናንስ
አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 6፻፵8/2ሺ1 እና
በአዋጁ መሠረት በወጡ ደንቦችና
መመሪያዎች
የተደነገጉትን ሥርዓቶችና መመዘኛዎች ተከትሎ
መፈጸሙን ያረጋግጣል፣ በዋናው ኦዲተርም
13/ retain and utilize, for capacity building
of National defense upon obtaining the
approval of the Council of Ministers:
a) revenue generated by engaging idle
facilities of defense institutions, in
peace times, in income generating
activities;
b) the proceeds of disposal of
properties which are no more
required for defense purposes; and
c) dividends from enterprises put
under its supervision;
for national defense capacity building
projects.
14/ ensure that the procedures and
standards embodied in the Financial
Administration Proclamation No.
648/2009 and, regulations and
directives issued pursuant to the
Proclamation are followed in the
administration of the fund referred to
in sub-article (13) of this Article and
submit same for auditing by the
Auditor General;
15/ ensure that the defense forces
participate in the country’s
development activities in times of
peace.
14. The Ministry of Federal and Pastoralist
Development Affairs
1/ The Ministry of Federal and Pastoralist
Development Affairs shall have the
powers and duties to:
8ሺ5፻፺1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8592
እንዲመረመር ያደርጋል፤
05 / የሠራዊቱ አባላት በሠላም ጊዜ በአገሪቱ
የልማት ሥራዎች እንዲሳተፉ ያደርጋል፡፡
04. የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር
1 / የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
ሀ) የሕዝቡ ሠላም መጠበቁን በማረጋገጥ
ረገድ አግባብ ካላቸው የፌደራልና የክልል
መንግሥት አካላት ጋር በመተባበር
ይሰራል፤
ለ ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵8 እና
፷2 (6) ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
በክልሎች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች
የሚፈቱባቸውን ሁኔታዎች ያመቻቻል፤
ሐ) አግባብ ያላቸው ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
ከክልሎች ጥያቄ ሲቀርብ በክልሎች ውስጥ
የሚፈጠሩ አለመግባባቶችና ግጭቶች
በዘላቂነት የሚፈቱበትን ፖለቲካዊ መፍትሔ
ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤
መ) ፌደራል መንግሥቱ በክልሎች ጉዳይ
ጣልቃ እንዲገባ ሲወሰን አፈጻጸሙን
ያስተባብራል፤
a) cooperate with concerned Federal
and Regional State organs in
maintaining public order;
b) without prejudice to the provisions
of Article 48 and 62(6) of the
Constitution of the Federal
Democratic Republic of Ethiopia,
facilitate the resolution of disputes
arising between Regional States;
c) without prejudice to the provisions
of the relevant laws and upon
requests of Regional States, devise
and implement sustainable political
solutions for disputes and conflicts
that may arise within Regional
States;
d) coordinate the implementation of
decisions authorizing the intervention
of the Federal Government in the
affairs of Regional States;
e) serve as a focal point in creating
good Federal-Regional relationship
and cooperation based on mutual
understanding and partnership and
thereby strengthen the Federal system;
f) provide assistance to Regional
States particularly to those
deserving special support;
g) coordinate, integrate and follow up
supports given by other Federal
Organs to pastoralists and Regional
States deserving special support;
8ሺ5፻፺2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8593
ሠ) በፌደራል መንግሥትና በክልሎች መካከል
በመግባባትና በአጋርነት ላይ የተመሠረተ
መልካም ግንኙነትና ትብብር እንዲኖር
በማድረግ የፌደራል ሥርዓቱ እንዲጠናከር
የግንኙነቱ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል፤
ረ) ለክልሎች በተለይም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች ትኩረት በመስጠት ድጋፍ
ያደርጋል፤
ሰ ) ሌሎች የፌደራል መንግሥት አካላት
ለአርብቶ አደሩና ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች የሚያደርጓቸውን ድጋፎች ያስተ
ባብራል፣ ያቀናጃል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሸ) በተለያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች
መካከል ሠላምና መከባበር እንዲሰፍን
ለማድረግና ግጭትንም ለመከላከል እንዲቻል
አግባብ ካላቸው የመንግሥት አካላት፣የሃይማኖት
ተቋማትና ከሌሎች ማናቸውም አካላት ጋር
በመተባበር ይሠራል፤ የሃይማኖት ድርጅቶችንና
ማኀበራትን ይመዘግባል፤
ቀ) በኃይማኖት ሽፋን የሚደረግ አክራሪነትና
ጽንፈኛነትን ለመከላከል የሚያስችሉ
ስልቶችን ይቀይሳል፤ ያስፈጽማል፤
በ ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንና የፌደራል
ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያጋግጣል፤
ተ) የጦር መሣሪያ፣የተኩስ መሣሪያ ወይም ፈንጂ
ለመያዝ ወይም በእነዚሁ ለመጠቀም ፈቃድ
ይሰጣል፣ፈንጂ ስለሚሸጥበት ሁኔታ
h) work in collaboration with
pertinent Government Organs,
Religious Institutions and other
organs to ensure that peace and
mutual respect will prevail among
followers of different religions
and beliefs, and to enable the
prevention of conflicts; register
religious organizations and
associations;
i) devise and enforce strategies for
combating extremism and
radicalism committed under the
disguise of religion;
j) ensure the proper execution of
functions relating to Federal
Police Commission and Federal
Prisons Administration;
k) issue permit for the possession or
use of arms, firearms and
explosives; determine conditions
applicable for the selling of
explosives; issue permits for the
selling of explosives and repairing
of arms and fire arms;
l) ensure the proper execution, at the
federal level, of functions relating
to the registration of charities and
societies;
m) in collaboration with concerned
organs coordinate activities
carried out in pastoralist areas to
reduce poverty as well as to avoid
draught vulnerability;
8ሺ5፻፺3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8594
ይወስናል፣ ፈንጂ ለሚሸጡና የጦር ወይም
የተኩስ መሣሪያ ለሚያድሱ ፈቃድ ይሰጣል፤
ቸ) በፌደራል ደረጃ የሚከናወኑ የበጎ አድራጎት
ድርጅቶችና የማኀበራት ምዝገባ ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያረጋጋጣል፤
ኀ) በአርብቶ አደር አካባቢዎች ድህነትን
ለመቀነስ እንዲሁም የድርቅ ተጋላጭነትን
ለማስወገድ የሚያስችሉ ተግባራትን
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ያስተባብራል፤
ነ ) አርብቶ አደሮችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ
ተግባራትን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመሆን ያስተባብራል ::
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለፌደራልና
የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
05 . የውጨ ጉዳይ ሚኒስቴር
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / ሀገሪቱ በሚኖራት የውጭ ግንኙነት ጥቅሟና
መብቷ እንዲጠበቅና በሌሎች መንግሥታት
እንዲከበር ያደርጋል፤
2 / ሀገሪቱ ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ያላት መልካም
ጉርብትና እንዲጠናከር ያደርጋል፤
n) in collaboration with concerned
organs coordinate activities that
enable pastoralists to become
beneficiaries of social and
economic developments.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Federal Affairs by the
provisions of other laws, currently in
force, are hereby given to the Ministry
of Federal and Pastoralist Development
Affairs.
15. The Ministry of Foreign Affairs
The Ministry of Foreign Affairs shall have
the powers and duties to:
1/ safeguard the interests and rights of the
country in connection with its foreign
relations and ensure that they are
respected by foreign states;
2/ ensure that the country’s good relations
with neighboring countries are
strengthened;
3/ in consultation with the concerned
organs negotiate and sign, upon
approval by the Government, treaties
that Ethiopia enters into with other States
and International Organizations, except
in so far as such power is specifically
given by law to other organs; and effect
all formalities of ratification of treaties;
4/ ensure the enforcement of rights and
obligations arising from treaties signed
by the Ethiopian Government except in
so far as specific power has legally been
entrusted to other organs;
8ሺ5፻፺4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8595
3 / ሥልጣኑ በተለይ ለሌላ አካል በሕግ ካልተሰጠ
በስተቀር፣ኢትዮጵያ ከሌሎች መንግሥታትና
ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ጋር የምታደርጋቸውን
በመንግሥት የተፈቀዱ ዓለም አቀፍ ውሎች
ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመመካከር ይደራደራል፣ ይፈርማል፤ እንዲሁም
ሁም ዓለም አቀፍ ውሎች እንዲጸድቁ
ለማድረግ የሚያስፈልጉትን ፎርማሊቲዎች
ሁሉ ያከናውናል፤
4 / ሥልጣኑ በተለይ ለሌላ አካል ካልተሰጠ
በስተቀር፣የኢትዮጵያ መንግሥት የፈረማቸው
ዓለም አቀፍ ውሎች የሚያስከትሏቸው
መብቶችና ግዴታዎች መከበራቸውን
ያረጋግጣል፤
5 / ኢትዮጵያ ከሌሎች መንግሥታትና ዓለም
አቀፍ ድርጅቶች ጋር የምታደርጋቸውን
ዓለም አቀፍ ውሎች ሁሉንም
የተመሰከረላቸውን ዋናዎቹን ቅጂዎች
መዝግቦ ይጠብቃል፤
6 / የኢትዮጵያ መንግሥት በብዙ መንግሥታት
መካከል የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ውሎችን
አስቀማጭ በሚሆንበት ጊዜ ይኸው ባለአደራነት
የሚጠይቀውን ተግባር ያከናውናል፤
7 / በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ የዲፕሎማቲክና
የቆንስላ ሚስዮኖችን እንዲሁም በዓለም
አቀፍ ድርጅቶች የኢትዮጵያ ቋሚ
መልእክተኞች ጽሕፈት ቤቶችን ተግባራት
ያስተባብራል፣ሥራቸውንም ይቆጣጠራል፤
8 / ሌሎች የመንግሥት አካላት ከውጭ ሀገር
መንግስታትና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር
የሚያደርጓቸውን ሁሉንም ግንኙነቶች
ያስተባብራል፤
5/ register and keep all authentic copies of
treaties concluded between Ethiopia and
other States and International
Organizations;
6/ perform the functions of a depository of
multilateral treaties when the Ethiopian
Government is a depository of such
treaties;
7/ coordinate and supervise the activities of
Ethiopia’s diplomatic and consular
missions and permanent missions of
Ethiopia to international organizations;
8/ coordinate all relations of other
Government Organs with Foreign States
and international organizations;
9/ keep contacts, as may be necessary, with
foreign diplomatic and consular
representatives in Ethiopia as well as
with representatives of International
Organizations with a view to facilitating
the protection of mutual interests;
10/ ensure that privileges and immunities
accorded to foreign diplomatic missions
and representatives of international
organizations under international laws
and treaties to which Ethiopia is a party
are respected;
11/ issue diplomatic and service passports
and diplomatic and service entry visas in
accordance with the relevant laws;
8ሺ5፻፺5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8596
9/ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የውጭ ሃገራት
መንግሥታት እንደራሴዎች፣ ቆንስሎችና
የዓለምአቀፍ ድርጅቶች ወኪሎች ጋር
እንደአስፈላጊነቱ በመገናኘት የጋራ ጥቅሞች
የሚጠበቁበትን ሁኔታ ያመቻቸል፤
0/ በዓለም አቀፍ ሕግና ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው
ዓለም አቀፍ ውሎች ለውጭ አገር
መንግሥታት እንደራሴዎችና ለዓለም አቀፍ
ድርጅቶች ወኪሎች የተሰጡ መብቶች
እንዲከበሩ ያደርጋል፤
01 / አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የዲፕሎማቲክና
ሰርቪስ ፓስፖርቶች እና የዲፕሎማቲክና
ሰርቪስ መግቢያ ቪዛዎች ይሰጣል፡፡
02 / የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በማካሄድ፡ -
ሀ ) የሀገሪቱን የውጭ ንግድና ቱሪዝም
በማስፋፋት፣
ለ ) የውጭ ኢንቨስትሮችን በመለየትና በመሳብ፣
ሐ) ቴክኖሎጂን በማፈላለግ፣ በመምረጥ እና
በማስገባት፣
መ ) የውጭ የልማት ፋይናንስና የቴክኒክ
ተራድኦ የሚገኝበትን ሁኔታ በማመቻቸት
ረገድ፣
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ይተባበራል፤
03 / በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መብትና
ጥቅም እንዲጠበቅ ያደርጋል፤ በኢትዮጵያውያን
ማኀበረሰብና በኢትዮጵያ ወዳጆች የተመሠረቱ
ማኀበራትን ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
04 / የዲያስፖራ ተሳትፎን በማረጋገጥ ዲያስፖራው
12/ through pursuing economic diplomacy,
cooperate with the concerned organs in:
a) promoting the country’s foreign trade
and tourism;
b) identifying and attracting foreign
investors;
c) identifying, acquiring and packaging
of technologies;
d) facilitating the mobilization of
external financial and technical
assistances;
13/ ensure that the interests and the rights of
Ethiopians residing abroad are protected;
encourage and support associations
formed by Ethiopian communities and
friends of Ethiopia;
14/ facilitate participation of the diasporas in
the development of the country through
ensuring diasporas engagement;
15/ provide information and consultancy on
issues of protocol;
16/ design and follow up the
implementation of public diplomacy
and communication strategies to build
the country’s image and to rally
supporters.
16. The Ministry of Justice
The Ministry of Justice shall have the
powers and duties to:
1/ be chief advisor to the Federal
Government on matters of law;
8ሺ5፻፺6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8597
በአገር ልማት እንዲሳተፍ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤
05 / በፕሮቶኮል ጉዳዮች ላይ መረጃዎችንና የምክር
አገልግሎቶችን ይሰጣል፤
06 / በፐብሊክ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ተግባራት
የአገር ገጽታን የመገንባትና ደጋፊዎችን
የማበራከት ስልቶችን ይነድፋል፣ ተግባራዊነታቸ
ውን ይከታተላል፡፡
06 . የፍትህ ሚኒስቴር
የፍትሕ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/የሕግ ጉዳዮችን በሚመለከት የፌደራል
መንግሥት ዋና አማካሪ ሆኖ ይሠራል፤
2 / የሕግ ማሻሻያና ለፍትህ ሥርዓቱ ጠቃሚነት
ያላቸው ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽን
የፌደራል ሕጎችን የማጠቃለል ሥራ
ያካሂዳል፤ የክልሎችን ሕጎች ያሰባስባል፣
እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ያደርጋል፤
3/ በፌደራል መንግሥት አካላትና በክልሎች
ጥያቄ ሲቀርብለት የሕግ ረቂቆች በማዘጋጀት
ይረዳል፤
4/ የወንጀል መነሻዎችን ያጠናል፣ ወንጀል
የሚቀንስበትን ሥልት ይቀይሳል፤ በወንጀል
መከላከል ረገድ የሚመለከታቸውን መንግሥታዊ
አካላትና ኀብረተሰቡን ያስተባብራል፤
5/ በፌደራል ፍርድ ቤቶች ሥልጣን ሥር
የሚወድቅ ወንጀል ተፈጽሟል ብሎ ሲያምን
2/ undertake legal reform and studies that
have importance for the justice system
and carry out the codification and
consolidation of federal laws; collect
Regional State laws and consolidate
same as may be necessary;
3/ assist in the preparation of draft laws
when so requested by Federal
Government Organs and Regional
States;
4/ study the causes of crimes; devise
ways and means of crime prevention;
coordinate the relevant Government
Organs and Communities in crime
prevention;
5/ undertake or order the conduct of
investigation where it believes that a
crime the adjudication of which falls
under the jurisdiction of the Federal
Courts has been committed; direct and
supervise the process of the
investigation; allow and negotiate
plea-bargain; upon the existence of
good cause, decide on the
discontinuance of an investigation or
the carrying out of additional
investigation;
6/ represent the Federal Government in
the institution and trial of criminal
charges; withdraw criminal charges
for good causes and in accordance
with the law; follow up the execution
of decisions of the courts;
7/ establish systems for gathering,
handling and distribution of
information relating to criminal
justice; and provide support to the
concerned organs of justice;
8ሺ5፻፺7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8598
ምርመራ ያካሂዳል ወይም እንዲካሄድ
ያደርጋል፣ የምርመራ ሂደቱን ይመራል፣
ይቆጣጠራል፤ የጥፋተኝነት ድርድር ይፈቅዳል፣
ይደራደራል፤ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረን
ምርመራ ያቋርጣል ወይም ተጨማሪ ምርመራ
ያከናውናል፤
6 / የፌደራል መንግሥትን በመወከል የወንጀል ክስ
ይመሠርታል፣ ይከራከራል፤ በቂ ምክንያት
ሲኖር በሕግ መሠረት ክሱን ያነሳል፤ ፍርድ
ቤቶች የሚሰጧቸውን ውሳኔዎች መፈጸማቸውን
ይከታተላል፤
7 / የወንጀል ፍትህ መረጃዎች አሰባሰብ፣አያያዝና
ሥርጭት ሥርዓት ይዘረጋል፤ለሚመለከታቸው
የፍትህ አካላት ድጋፍ ይሰጣል፤
8 / የሕዝቡን እንዲሁም የፌደራል መንግሥትን
መብትና ጥቅም ለማስከበር የፌደራል
መንግስትን መስሪያ ቤቶች እና የመንግስት
የልማት ድርጅቶች፡ -
ሀ) ተከራካሪ በሆኑባቸው የፍትሐ ብሔር
ጉዳዮች እነዚህን ተቋማት በመወከል
ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ፍርድ ቤት
ወይም በማንኛውም የክርክር ደረጃ
ጣልቃ በመግባት ይከራከራል፤ የፍርድ
ባለመብት የሆኑባቸውን የፍርድ ቤት
ውሳኔዎችም እንዲፈጸሙ መደረጋቸውን
ይከታተላል፤
ለ) ለሚገቧቸው የውል ግዴታዎች የሚያዘጋ
ጁትን ረቂቅ የውል ስምምነት በመገምገም
8/ where the rights and interests of the
public and of the Federal Government
so require:
a) institute suit civil suits on behalf of
federal government offices and
public enterprises or intervene at
any stage of the proceedings of
such suit before the competent
courts or other judicial bodies; and
follow up the execution of court
decisions which made them
judgment creditors;
b) review and provide legal advice to
the federal government offices and
public enterprises when they are
entering contractual obligation or
in preparing draft contract
document and; prepare draft
contract document as may be
necessary;
9/ follow up, as necessary, the handling of
civil suits and claims to which the
Federal Government offices and Public
Enterprises are parties; cause reports to
be submitted to it on same, and ensure
that competent legal professionals are
assigned; where it believes that an
infringement of the law has been
committed, it shall give instructions to
rectify the irregularities and follow up
the observance of same;
8ሺ5፻፺8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8599
የሕግ ምክር ይሰጣል፣ እንደአስፈላጊነቱም
ረቂቅ ውል ያዘጋጃል፤
9/ የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና
የልማት ድርጅቶች ተከራካሪ የሚሆኑባቸው
የፍትሐብሔር ክሶችና የመብት ጥያቄዎች
አያያዝን ይከታተላል፣ ሪፖርት እንዲቀርብለት
ያደርጋል፤ ብቃት ያለው የሕግ ባለሙያ
መመደቡን ያረጋግጣል፣ የሕግ ጥሰት አለ ብሎ
ሲያምን የእርምት መመሪያ ይሰጣል፣
ተፈጻሚነቱንም ይከታተላል፤
0 / የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ወይም
የመንግስት የልማት ድርጅቶች ወይም
የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና
የልማት ድርጅቶች እርስ በርሳቸው ተከራካሪ
ወገን የሆኑባቸው የፍትሐብሔር ክርክሮችን
በድርድር እንዲያልቁ ድጋፍ ያደርጋል፤
01 / በፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ
ለመመሥረት አቅም የሌላቸውን ዜጎች
በተለይም ሴቶችንና ሕፃናትን ወክሎ
ይከራከራል፤
02 / በፌደራል ፍርድ ቤቶች መከራከር ለሚችሉ
ጠበቆች በሕግ መሠረት ፈቃድ ይሰጣል፣
ይቆጣጠራል፤ ጠበቆች ነፃ የሕግ ድጋፍ
አገልግሎት ለመንግስትና ለህዝብ ስለሚሰጡበት
10/ assist in the amicable resolution of
disputes arising between federal
government offices and public
enterprises;
11/ represent citizens, in particular women
and children, who are unable to institute
and pursue their civil suits before the
federal courts;
12/ license and supervise in accordance with
law the advocates practicing before federal
courts; facilitate conditions necessary for
the advocate to provide free legal aid
service to the Government and the public,
and supervise execution of such
obligation;
13/ ensure that whistleblowers and
witnesses of criminal offences are
accorded protection in accordance
with the law;
14/ coordinate activities involving
international cooperation with respect
to criminal cases;
15/ follow up the implementation of
international and regional human
rights agreements ratified by
Ethiopia; in collaboration with
concerned organs give appropriate
response to issues raised and prepare
national report on the implementation
of the agreements;
16/ design strategies for the provision of
free legal aid service; follow up its
implementation; coordinate those involve
in the field;
8ሺ5፻፺9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8600
ሁኔታ ያመቻቻል፤ ግዴታቸውንም እንዲወጡ
ክትትል ያደርጋል፤
03 / የወንጀል ድርጊት ጠቋሚዎችና ምስክሮች
በሕግ መሠረት ጥበቃ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
04/ በወንጀል ጉዳዮች የዓለም አቀፍ ትብብርን
በሚመለከት የሚፈጸሙ ሥራዎችን ያስተባብራል፤
05 /ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን አለም ዓቀፍና
አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመመካከር ለሚነሱ ጉዳዮች
አግባብ ያለው ምላሽ ይሰጣል፤ የስምምነቶቹን
ብሔራዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ያዘጋጃል፤
06/ ነፃ የሕግ ድጋፍን በተመለከተ ስትራቴጂዎችን
ይቀርፃል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በመስኩ
የሚሰማሩ አካላትን ያስተባብራል፤
07 / ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ
ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ያዘጋጃል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በአገር
አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት
ያስተባብራል፣ ሪፖርት ያቀርባል፤
08 / ከሰብአዊ መብት አጠባበቅ አንፃር የሕዝብን
ንቃተ ሕግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች የሕግ
ትምህርት ይሰጣል፤ የሕግ ትምህርትንና
ሥልጠናን በሚመለከት ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር ይተባበራል፡፡
17/ prepare national human rights action
plan in cooperation with the
concerned organs; follow up its
implementation; coordinate the
concerned organs at national level
and submit report;
18/ create legal awareness through the
use of various methods with a view to
raising public consciousness in
relation to the protection of human
rights; cooperate with the appropriate
bodies in providing legal education
and training;
19/ prepare structured legal awareness
creation action plan by coordinating
different organs at federal level;
provide legal awareness creation
training to the public on the
constitutional issues, protection of
human rights and different laws;
follow up the significance of
trainings provided by different organs
for the respect of the constitution and
the constitutional order.
17. The Ministry of Public Service and
Human Resource Development
1/ The Ministry of Public Service and
Human Resource Development shall
have the powers and duties to:
a) adopt strategies for continuous
human resource development and
deployment activities of executive
organs, public enterprises and
private sectors of the country;
8ሺ6፻
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8601
09/ በፌዴራል ደረጃ ልዩ ልዩ አካላትን
በማስተባበር የተቀናጀ የንቃተ ሕግ መርሀ-
ግብር በየዓመቱ ያወጣል፣ ከሕገ-መንግስት፣
ከሰብአዊ መብት አጠባበቅና ሌሎች ልዩ ልዩ
ሕጎች አንፃር የንቃተ ሕግ ትምህርትን
ለህብረተሰቡ ይሰጣል፣ በልዩ ልዩ አካላት
የሚሰጥ የንቃተ ሕግ ትምህርት ሕገ-
መንግስቱንና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን
ለማስከበር የሚረዳ መሆኑን ይከታተላል፣
ሥልጠናን በሚመለከት ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር ይተባበራል፡፡
07 . የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር
1/ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
ሀ) በአገር አቀፍ ደረጃ በመንግሥት
መሥሪያ ቤቶች፣ በልማት ድርጅቶችና
በግሉ ዘርፍ የሰው ሀብት ልማት
በቀጣይነት የሚለማበትንና ጥቅም ላይ
የሚውልበትን ስልት ይቀይሳል፤
ለ) ብቃት ያለው፣ ውጤታማና ልማታዊ
አመለካከት ያለው አመራርና ፐብሊክ
ሰርቪስ እንዲገነባ ስልት ይቀይሳል፣
የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት ይዘረጋል፤
ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፤
ሐ) በሰው ሀብት ልማት ላይ ትኩረት
የሚያደርጉ የትምህርትና ሥልጠና
ተቋማትን በክትትልና ድጋፍ አግባብ
ያስተባብራል፤
መ) ልማታዊ መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ
መንግስትን፣ ሕዝብንና ልማታዊውን
ባለሀብት አቀናጅቶ በሠራዊት አግባብ
b) adopt strategies for building
competent, effective and
development oriented leadership and
public service; establish competency
ensuring system and follow up the
implementation of same;
c) coordinate, through follow up and
support, education and training
institutions focusing on human
resource development;
d) coordinate as an organized army
mobilization of the Government, the
public and developmental investors
to ensure the prevalence of
developmental good governance;
e) ensure that the recruitment and
selection of the federal public
servants is based on merit system;
f) establish competence and perfor
mance based pay and reward system
for the public service; evaluate its
effectiveness and make necessary
adjustments;
g) establish a system to monitor ethics
of Federal public servants', and
follow up the implementation of
same;
h) follow up and ensure the proper
enforcement of Federal public
servants' administration laws;
i) coordinate public sector capacity
building activities; adopt strategies
for continuous improvement of
service delivery in the public
sector; monitor and evaluate the
implementation of same;
8ሺ6፻1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8602
ያስተባብራል፤
ሠ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
ምልመላና መረጣ በብቃት ላይ
የተመሠረተ እንዲሆን ያደርጋል፤
ረ) የፐብሊክ ሰርቪሱ በብቃትና በአፈጻጸም
ላይ የተመሠረተ የክፍያና የማበረታቻ
ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፤ ውጤታማነቱን
ይገመግማል፣ አስፈላጊውን የማሻሻያ እርምጃ
ይወስዳል፣
ሰ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
ስነምግባር መከታተያ ሥርዓት እንዲዘረጋ
ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሸ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
አስተዳደር ሕጎች በአግባቡ ሥራ ላይ
መዋላቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
ቀ ) የመንግሥት ዘርፍ አቅም ግንባታ
ሥራዎችን ያስተባብራል፤ የመንግሥት
ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ በቀጣይነት
የሚሻሻልበትን ስልት ይቀይሳል፤ ተግባራ
ዊነቱንም ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
በ) የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችን
የውስጥ አደረጃጀት አግባብነት መርምሮ
ውሳኔ ይሰጣል፤ በአደረጃጀት ማሻሻያ
ጥናት ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤
ተ ) የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤት
እንዲታጠፍ፣ከሌላ አስፈፃሚ አካል ጋር
እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል
ለማድረግ፣ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና
ተግባሩ እንዲለወጥ ለማድረግ ወይም
አዲስ የመንግስት መሥሪያ ቤት
እንዲቋቋም ለማድረግ ወይም እንደገና
ለማደራጀት ጥናት በማካሄድ ለመንግስት
j) review and decide the appropriateness
of the internal organizational structures
of Federal Government offices; provide
necessary support in conducting reform
studies;
k) conduct studies and recommend to
Government on the closure,merger
or division of Federal Government
office or for change of
accountability or mandates or for the
establishment of a new one or for
the reorganization of the Federal
Government office;
l) ensure that Federal Government
offices have established and
implement service delivery standards,
complaint submission and handling
procedures for customers;
m) ensure the development and
implementation of uniform
information system on human
resource management of the public
service and serve as a central
information clearing house;
n) decide on requests for authorization
of retention of public servants in
service beyond retirement age;
o) give final decisions on the issue of
fact on appeals of public service
employees on the basis of public
service laws;
8ሺ6፻2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8603
የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፤
ቸ) በፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች
የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ፣
የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ሥርዓት
መዘርጋቱንና ተግባራዊ መደረጉን
ያረጋግጣል፤
ኀ) የፐብሊክ ሰርቪሱ የሰው ሃብት አመራር
መረጃዎች ሥርዓት በወጥነት እንዲዳብርና
እንዲተገበር ያደርጋል፤ ማዕከላዊ የመረጃ
ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፤
ነ ) በሕግ መሠረት የፌደራል ፐብሊክ
ሰርቪስ ሠራተኞችን ከጡረታ ዕድሜ
ክልል በላይ በአገልግሎት ላይ
ስለማቆየት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ
ውሳኔ ይሰጣል፤
ኘ) በመንግሥት ሠራተኞች ሕግ መሠረት
በፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
በሚቀርብ ይግባኝ ላይ የፍሬ ነገር
የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል፤
አ ) በፌደራል ደረጃ የሚከናወኑ የካይዘን
አመራር የለውጥ ሥራዎች በአግባቡ
መከናወናቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራ ል፡፡
2 / በስራ ላይ ባሉ የሌሎች ህጎች ድንጋጌዎች
ለሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለፐብሊክ
ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
08 . የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
p) follow up and supervise the proper
execution of Kaizen based reform
activities conducted at the federal
level.
2/ The powers and duties given to the
Civil Service Ministry by the provisions
of other laws, currently in force, are
hereby given to the Ministry of Public
Service and Human Resource
Development.
18. The Ministry of Finance and Economic
Cooperation
1/ The Ministry of Finance and Economic
Cooperation shall have the powers and
duties to:
a) initiate economic cooperation
policies and fiscal policies that
particularly serve as a basis for
taxes, and duties; and follow-up the
proper implementation of same;
b) establish systems of budgeting,
accounting, disbursement and
internal audit for the Federal
Government, and follow-up the
implementation of same; ensure the
harmonization of systems of
budgeting, accounting, disbursement
and internal audit established at the
levels of both Federal and Regional
Governments;
c) prepare the Federal Government
budget, make disbursements in
accordance with the approved
budget, and evaluate the
performance of the budget;
8ሺ6፻3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8604
1/ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ ) የኢኮኖሚ ትብብርና የፊስካል ፖሊሲዎችን
በተለይም ለታክስና ለቀረጥ ሕጎች መሠረት
የሚሆኑ ፖሊሲዎችን ያመነጫል፣ በትክክል
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፤
ለ) የፌደራል መንግሥትን የበጀት፣የሂሣብ
አያያዝ፣የክፍያና የውስጥ ኦዲት ሥርዓት
ይዘረጋል፣ በሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣
በፌደራልና በክልል መንግሥታት ደረጃ
የሚዘረጉ የበጀት፣ የሂሣብ አያያዝ፣
የክፍያና የውስጥ ኦዲት ሥርዓቶች
የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤
ሐ ) የፌደራል መንግሥቱን በጀት ያዘጋጃል፣
በተፈቀደው በጀት መሠረት ክፍያ
ይፈጽማል፣ የበጀቱን አፈጻጸም ይገመግማል፤
መ ) የፌደራል መንግሥቱን የግዢና
የንብረት አስተዳደር ሥርዓት ይዘረጋል፣
በሥራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፤
ሠ) የውጭ ዕርዳታና ብድር ያሰባስባል፣
ይደራደራል፣ ይፈርማል፤ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
ረ) ከተለያዩ መንግሥታት ጋር የሚደረገውን
የሁለትዮሽ ኢኮኖሚ ትብብር እንዲሁም
የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር ከተቋቋሙ
d) establish a system of procurement
and property administration for the
Federal Government and supervise
the implementation of same;
e) mobilize, negotiate and sign foreign
development assistance and loans,
and follow-up the implementation of
same;
f) manage and coordinate the bilateral
economic cooperation with different
countries as well as the relationship
with International and Regional
organizations set-up to create
economic cooperation; follow up the
impact of same on the performance
of the country's economy;
g) be the depository of and safeguard the
Federal Government's shares,
negotiable and non-negotiable
instruments and other similar financial
assets;
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Finance and Economic
Development by the provisions of other
laws, currently in force, other than
those related to the powers and duties
of the National Planning Commission,
are hereby given to the Ministry of
Finance and Economic Cooperation.
19. The Ministry of Agriculture and Natural
Resources
1/ The Ministry of Agriculture and Natural
Resources shall have the powers and
duties to:
8ሺ6፻4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8605
ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ድርጅቶች ጋር
የሚደረገውን ግንኙነት ይመራል፣
ያስተባብራል፤ የዚህ ዓይነቱ ትስስር
በሀገሪቱ የኢኮኖሚ አፈጻጸም ላይ
የሚኖረውን ውጤት ይከታተላል፤
ሰ ) የፌደራል መንግሥት አክሲዮኖችን፣
የሚተላለፉና የማይተላለፉ የገንዘብ
ሰነዶችንና ሌሎች ተመሳሳይ ተቀማጭ
የገንዘብ ሀብቶችን ይይዛል፤ ይጠብቃል፤
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ለገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች
( ከብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን ሥልጣንና ተግባር
ጋር የተያያዙትን ሳይጨምር) በዚህ አዋጅ
ለገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
09 . የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር
1 / የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የሰብል ምርትና ምርታማነት ለማሻሻል
ለአርሶ አደሩ፣ለአርብቶ አደሩ፣ ለግል
ባለሃብቱ እና በከተማ የእርሻ ሥራ ላይ
ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ
የኤክስቴንሽንና የሥልጠና አገልግሎቶች
እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
ለ) ለገበያ የሚቀርብ የሰብል ምርት የጥራት
ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን የሚያስችል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፣
a) promote the expansion of extension
and training services provided to
farmers, pastoralists, private investors
and urban communities engaged in
urban agriculture to improve the
production and productivity of crops;
b) establish a system to ensure that any
crop product supplied to the market
maintains its quality standard; and
follow up the implementation of
same;
c) conduct quarantine on plants and
seeds brought into or taken out of the
country;
d) establish a system to control the
outbreak of plant diseases and
migratory pests;
e) promote sustainable natural resources
development and protection and,
expansion of agro-forestry;
f) build capacity for supplying,
distributing and marketing of crop
production inputs to ensure the
reliability of their supply; establish
and follow up the implementation of
a system for quality control;
g) ensure the proper administration and
control of pesticides;
h) promote the expansion of effective
technologies to ensure crop
productivity and quality; facilitate the
domestic production capacity of the
technologies;
8ሺ6፻5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8606
ሐ ) ወደ ሀገር በሚገቡትም ሆነ ከሀገር
በሚወጡት ዕጽዋትና አዝርዕት ላይ
የኳራንቲን ቁጥጥር ያደርጋል፤
መ ) የዕጽዋት በሽታዎች ወረርሽኝንና ተዛማጅ
ተባዮችን ለመከላከል የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤
ሠ) የተፈጥሮ ሀብት በዘላቂነት እንዲለማና
እንዲጠበቅ፣ የጥምር እርሻ ቴክኖሎጂ
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
ረ ) የሰብል ምርት ግብዓት አቅርቦት፣
ሥርጭትና ግብይት አቅምን በመገንባት
አስተማማኝ አቅርቦትን ያረጋግጣል፤
የጥራት ቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
ሰ ) የፀረ- ተባይ ኬሚካሎች አስተዳደርና ቁጥጥር
ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤
ሸ ) የሰብል ምርታማነትና ጥራትን የሚያረጋግጡ
ውጤታማ ቴክኖሎጂዎችን እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤ በአገር ውስጥ የሚባዙበትን
ሁኔታም ያመቻቻል፤
ቀ ) የሆርቲካልቸር ልማትን ያስፋፋል፤
በ ) የቡና እና የሻይ ልማት እና ግብይት
የሚመለከቱ ሥራዎች በአግባቡ
መተግበራቸውን ያረጋግጣል፤
ተ ) የህብረት ሥራ ማህበራት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
ቸ ) የአፈር ለምነት የሚሻሻልበትን፣ የአፈር
ጤና የሚጠበቅበትን እና አገራዊ የአፈር
መረጃ ሥርዓት የሚዘረጋበትን ስልት
i) expand horticulture development;
j) ensure the proper execution of
functions relating to coffee and tea
development and marketing
activities;
k) promote the expansion of cooperative
societies;
l) design mechanisms for the
improvement of soil fertility, soil
health protection and for establishing
national soil database;
m) facilitate enabling environment for
the provision of rural credit facilities
and the accessibility of same to
farmers;
n) establish a system whereby stake
holders of crop research coordinate
their activities and work in
collaboration;
o) expand small-scale irrigation schemes
development;
p) follow up and provide support in the
establishment of a system involving
rural land administration and use, and
organize a national database;
q) establish and direct training centers
that contribute to the enhancement of
agricultural development and the
improvement of rural technologies;
r) ensure the proper execution of
functions relating to agricultural
research and agricultural investment;
8ሺ6፻6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8607
ይነድፋል፤
ኀ ) የገጠር ፋይናንስ ሥርዓት እንዲዘረጋ
እና ለአርሶ አደሮች አገልግሎቱ ተደራሽ
እንዲሆን ያመቻቻል፤
ነ ) የሰብል ምርት ምርምር ባለድርሻ አካላት
በቅንጅትና በትብብር የሚሰሩበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፤
ኘ ) ለግብርና ልማት አጋዥ የሆኑ የአነስተኛ
መስኖ ልማቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
አ ) የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
ሥርዓት መዘርጋቱን ይከታተላል፣ድጋፍ
ይሰጣል፣ አገራዊ መረጃ ያደራጃል፤
ከ) የግብርና ልማትን ለማፋጠንና የገጠር
ቴክኖሎጂን ለማሻሻል የሚረዱ የማሰልጠኛ
ማዕከሎችን ያቋቁማል፣ይመራል፤
ኸ) የግብርና ምርምር እና የግብርና
ኢንቨስትመንትን የሚመለከቱ ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያረጋግጣል፤
ወ ) የምግብ ዋስትና እና የገጠር የሥራ
ዕድል ፈጠራን የሚመለከቱ ተግባራትን
ያስተባብራል፡፡
2 / በስራ ላይ ባሉ የሌሎች ህጎች ድንጋጌዎች
እርሻና የተፈጥሮ ሀብትን በሚመለከት
ለግብርና ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለእርሻና
የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳. የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር
1 / የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር የሚከተሉት
s) coordinate activities relating to food
security and job creation in the rural
settings.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Agriculture by the
provisions of other laws, currently in
force, with respect to matters relating to
crop and natural resource are hereby
given to the Ministry of Agriculture and
Natural Resources.
20. The Ministry of Livestock and Fisheries
1/ The Ministry of Livestock and Fisheries
shall have the powers and duties to:
a) promote the expansion of extension
and training services provided to
farmers, pastoralists, private
investors and urban communities
engaged in livestock and fish farming
to improve the productivity of the
sector;
b) establish a system that ensures
quality standard of any livestock or
livestock product supplied to the
market; and follow up implementation
of same;
c) build capacity for supplying,
distributing and marketing of
inputs for livestock and fisheries to
ensure the reliability of their
supply; establish and follow up the
implementation of a system for
quality control;
d) establish a system that ensures access
to quality veterinary services to
improve the prevention and timely
control of animal diseases;
8ሺ6፻7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8608
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ዘርፍን ምርታማነት
ለማሻሻል ለአርሶ አደሩ፣ ለአርብቶ አደሩ፣
ለግል ባለሃብቱ እና በከተማ እንስሳት ልማት
ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ
የኤክስቴንሽንና የስልጠና አገልግሎቶችን
ያስፋፋል፤
ለ) ለገበያ የሚቀርብ ማንኛውም እንስሳ፣
የእንስሳት ምርትና ተዋጽኦ የጥራት ደረጃውን
የጠበቀ እንዲሆን የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
ሐ) ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት የግብአት
አቅርቦት፣ ሥርጭትና ግብይት አቅምን
በመገንባት አስተማማኝ አቅርቦትን ያረጋግ
ጣል፤ የጥራት ቁጥጥር ሥርአት ይዘረጋል፤
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
መ) የእንስሳት ጤና አገልግሎትን ጥራትና ተደ
ራሽነት ለማሻሻል በሽታን ለመከላከልና
ወቅታዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ
ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤
ሠ) ወደ ሃገር በሚገቡትም ሆነ ከአገር
በሚወጡት እንስሳትና ዓሣ እንዲሁም
የእንስሳትና ዓሣ ተዋጽኦ ላይ የኳራንታይን
አገልግሎት ይሰጣል፤ ተላላፊ የእንስሳት
በሽታዎችና በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ
ተህዋስያን ተጽዕኖዎችን ይከላከላል፤
ረ) የእንስሳትና የዓሣ እንዲሁም የእንስሳትና
ዓሳ ተዋጽኦ ግብይት ሥርዓት ይዘረጋል፣
አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሰ) የእንስሳት መድሃኒቶችና መኖ ጥራት
e) conduct quarantine on import and
export of livestock, fish and their
byproducts; prevent communicable
livestock diseases and the outbreak
of migratory parasites;
f) establish and follow up the
implementation of marketing
system for livestock and fish and
products of same;
g) ensure the proper administration
and quality control of veterinary
drugs and feeds as well as
veterinary services;
h) develop a system that ensures
integration and coordination of
stakeholders engaged on livestock
and fishery’s research;
i) follow up the expansion of water
resources, infrastructure and fodder
banks necessary for livestock
resource development in the
pastoral areas; establish a system
for natural and irrigated rangeland
development and utilization, and
organize national database
j) promote fish production and
supply;
k) provide technical support for the
development of modern fish
production system and creation
of market linkage.
2/ The powers and duties given to the Ministry
of Agriculture by the provisions of other
laws, currently in force, with respect to
matters relating to livestock and fishery are
hereby given to the Ministry of Livestock
and Fisheries.
8ሺ6፻8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8609
እንዲሁም የእንስሳት ህክምና አስተዳደርና
ቁጥጥር ሥራዎች በአግባቡ መፈጸማቸውን
ያረጋግጣል፤
ሸ) የእንስሳትና የዓሣ ሀብት ልማት ምርምሮች
ባለድርሻ አካላት በቅንጅትና በትብብር
የሚሠሩበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
ቀ) በአርብቶ አደር አካባቢ ለእንስሳት ሀብት
ልማት አስፈላጊ የሆኑ ውሃ፣ መሠረተ
ልማትና የመኖ ባንኮች መስፋፋታቸውን
ይከታተላል፤ የተፈጥሮ እና የመስኖ ግጦሽ
መሬት ልማት እና አጠቃቀም ሥርዓት
ይዘረጋል፣ አገራዊ መረጃ ያደራጃል፤
በ) የዓሣ ምርትና አቅርቦትን ያስፋፋል፤
ተ) በዓሣ ልማት ዘርፍ ዘመናዊ አመራረት
እንዲጎለብትና የገበያ ትስስር እንዲፈጠር
የቴክኒክ ድጋፎችን ይሰጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች የእን
ስሳትና ዓሣ ሀብትን በሚመለከት ለግብርና ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ
ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳1. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 /የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚረዱ
ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችንና መርሃ ግብሮችን
ያዘጋጃል፣ በመንግስት ሲፈቀዱም ተግባራዊ
ያደርጋል፤
2/ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
3 / በአገልግሎት፣ በግብርናና በኮንስትራክሽን ዘርፍ
21. The Ministry of Industry
The Ministry of Industry shall have the
powers and duties to:
1/ formulate policies, strategies and action
plans that assist in the acceleration of
industrial development, and implement
same upon approval by the government;
‹
2/ promote the expansion of industry and
investment;
3/ establish system and provide support to
domestic investors engaged in service,
agriculture and construction sectors to
transfer and engage in manufacturing
sector;
4/ facilitate selection, adoption and
implementation of technology, acquiring
best practices, technology transfer and
skills development that accelerate
industrial sector development and, in
general the capacity building activities for
industrial development;
5/ establish systems of capacity building,
research and dissemination to maintain the
quality standards and competitiveness of
industrial products on international market
and, ensure implementation of same;
6/ cause studies to be conducted to meet the
human resource demands of industrial
sectors’, and facilitate conditions
necessary to work in partnership and
cooperation with educational and
research institutions to accomplish same;
8ሺ6፻9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8610
የተሰማሩ የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ
ኢንቨስትመንት የሚሳተፉበትን ሁኔታዎች ያመ
ቻቻል፣ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ ስርዓት
ይዘረጋል፣ይከታተላል፤
4 /የኢንዱስትሪ ዘርፍ ልማትን ለማሳደግ
የሚያስችል የቴክኖሎጂ መረጣ፣ ማላመድና
ማስረጽ ተግባራትን፤ የምርጥ ተሞክሮ
መቀመር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የክህሎት
ልማት እና በአጠቃላይ የኢንዱስትሪ ልማት
አቅም ግንባታ ሥራዎችን ያመቻቻል፤
5 /የኢንዱስትሪ ምርቶች የጥራት ደረጃቸውን
የጠበቁ፤ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ
የአቅም ግንባታ፣ የምርምርና ስርጸት ሥራዎች
እንዲከናወኑ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፤
6 / የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟ
ላት የሚያስችል ጥናት እንዲጠና ያደርጋል፤
ለተግባራዊነቱ ከትምህርትና ምርምር ተቋማት
ጋር በቅንጅትና በትብብር የሚሰራበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፤
7 /ለኢንዱስትሪዎች አስተማማኝ ግብዓት
የሚቀርብበትን ስልት ይቀይሳል፣ የግብአት
አቅርቦት ትስስር ሥርዓት እንዲዘረጋ
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
8 / ስትራቴጂካዊ ትኩረት የሚሰጣቸውን እና ከባድ
ኢንዱስትሪዎችን እውን የሚሆኑበትን መንገድ
ያጠናል፣ ያመቻቻል፣ ተግባራዊነታቸውን
ይከታተላል፤
9 / የኢንዱስትሪውን ዘርፍ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ
7/ devise a mechanism for reliable
provision of inputs for industries and,
facilitate conditions necessary for
linkage of provision of industrial inputs;
8/ conduct studies and facilitate the
realization of industries having strategic
importance and large scale industries,
and follow up implementation of same;
9/ cause studies to be conduct on incentives
that may assist the industrial sector to be
internationally competitive, and follow
up the implementation of same upon
their approval;
10/ develop a working mechanism that
creates linkage between small, medium
and large scale industries, and provide
necessary support to small and medium
industries to transform them to medium
and large scale industries;
11/ cause provision of assistances such as
industrial extension services, technology,
inputs and marketing and method of
manufacturing to ensure the growth and
productivity of industrial sector and,
evaluate their effectiveness;
12/ provide necessary support and capacity
building assistance to Regional States or
City Administrations on the establishment of
industrial parks, zones and clusters;
13/ establish industrial information system
that promotes efficiency in industrial
data collection, management and use
and, follow up its implementation;
8ሺ6፻0
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8611
ተወዳዳሪ ሊያደርጉ የሚችሉ ማበረታቻዎች
እንዲጠኑ ያደርጋል፤ ውሳኔ ከተሰጠባቸው በኋላ
አተገባበራቸውን ይከታተላል፤
0 / በአነስተኛ፣ በመካከለኛና በከፍተኛ ኢንዱስት
ሪዎች መካከል የተቀናጀ ትስስር እንዲፈጠር
የሚያስችሉ የአሠራር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤
አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛ እና
ከፍተኛ እንዱስትሪዎች እንዲሸጋገሩ
አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤
01 / የኢንዱስትሪ ዘርፍ ልማትና ምርታማነትን ለማ
ሳደግ ኢንዱስትሪዎች የኤክስቴሽን አገልግሎት፣
የቴክኖሎጂ፣ የግብዓትና የግብይት እንዲሁም
በአመራረት ረገድ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
ውጤታማነታቸውንም ያረጋግጣል፤
02 / ክልሎች ወይም ከተማ አስተዳደሮች የኢንዱ
ስትሪ ፓርኮችን፣ ዞኖችን ወይም ክላስተሮችን
በሚመሠርቱበት ወቅት ተገቢውን እገዛና
የአቅም ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፤
03 / የኢንዱስትሪ መረጃዎች አሰባሰብን፣ አደረጃ ጀትን
እና አጠቃቀምን የሚያቀላጥፍ የመረጃ ሥርዓት
ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል፤
04 / ኢንዱስትሪዎች በአካባቢ ጥበቃ የተቀመጡ
መስፈርቶችን እንዲያሟሉ በኢንቨስትመንትና
በምርት ሂደት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ
ያደርጋል፤
05 / የኢንዱስትሪ መስፋፋትን ለማፋጠን በሚያስ
ፈልጉ የአቅም ግንባታ ተግባራት፣ በሰው ሃብት
ልማትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ከተለያዩ የውጭ
ሃገራት እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር
14/ provide support to industries in their
investment activities and manufacturing
processes so as to meet the environme
ntal protection requirements;
15/ put in place system of cooperation with
foreign countries and development
assistance providing organizations in
capacity building, human resource
development and technology transfer
that help to accelerate industrial
development and, follow up the
implementation of same;
16/ conduct studies and submit for Government
decision on the establishhment of technol
ogical and research institutions that help
acceleration of industrial development and,
upon approval supervise and follow up
their implementations of same;
17/ encourage the establishment of sectoral
and professional associations, and
strengthen those already established;
18/ execute powers and duties given to it by
the provisions of other laws.
22. The Ministry of Trade
The Ministry of Trade shall have the powers
and duties to:
1/ promote the expansion of domestic trade
and take appropriate measures to
maintain lawful trade practices;
2/ create conducive conditions for the
promotion and development of the
country’s export trade and extend
support to exporters;
8ሺ6፻01
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8612
የትብብር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤ተግባራዊነታቸውን
ይከታተላል፤
06 / የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚያስችሉ
የቴክኖሎጂና የምርምር ተቋማት የሚቋቋ ሙበትን
ሁኔታ አጥንቶ ለመንግሥት ውሳኔ ያቀርባል፤
ሲፈቀድም አፈፃፀማቸውን ይመራል፣ ይቆጣጠራል፤
07 /የኢንዱስትሪ፣ የዘርፍና የሙያ ማኅበራት
እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋቋሙትንም
እንዲጠናከሩ ያደርጋል፤
08 /በሌሎች ሕግጋት የተሰጡትን ሥልጣንና
ተግባራት ያስፈጽማል፡፡
፳2. የንግድ ሚኒስቴር
የንግድ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
1 /የአገር ውስጥ ንግድ እንዲስፋፋና ሕጋዊ
አሠራር እንዲሰፍን ተገቢነት ያላቸውን እርም
ጃዎች ይወስዳል፤
2 / የአገሪቱ የወጪ ንግድ የሚስፋፋበትና የሚጠናከ
ርበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ ለላኪዎች ድጋፍ
ይሰጣል፣
3/ የወጪና ገቢ ዕቃዎች በትክክለኛ ዋጋ
ስለመሸጣቸው ወይም ስለመገዛታቸው ለማረጋገጥ
የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፤ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመተባበር ክትትል ያደርጋል፤
ዋጋ አሳንሰው የሚልኩ እንዲሁም አሳንሰው
ወይም አስበልጠው በሚያስመጡ ላይ በሕግ
አግባብ እርምጃ ይወስዳል፤
3/ establish a system that enable to
ascertain that export or import goods are
sold or bought at the appropriate price;
make follow ups in collaboration with
the concerned executive bodies, and take
measures in accordance with the law
against those who export by under
invoicing as well as import under or over
invoicing;
4/ establish foreign trade relations,
coordinate trade negotiations, sign trade
agreements in accordance with Law and
implement same;
5/ establish and follow up the
implementation of comprehensive
system for the prevention of anti-
competitive trade practices provide
protection to consumers in accordance
with the law;
6/ provide commercial registration and
business licensing services in
accordance with the relevant Laws and
control the use of business licenses for
unauthorized purposes;
7/ provide support for, and monitor, the
establishment and operation of share
companies with a view to protect the
interests of share holders and the
society;
8/ undertake and submit to the Council of
Ministers price studies relating to basic
commodities and services that have to
be under price control and, upon
approval, follow up the implementation
of same;
8ሺ6፻02
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8613
4 /የውጭ ንግድ ግንኙነቶችን ይመሠርታል፣
ድርድሮችን ያስተባብራል፣ የንግድ ስምምነ
ቶችን በሕግ መሠረት ይፈራረማል፣ ያስፈጽማል፤
5 / ፀረ ውድድር ተግባራትን ለመከላከል የሚያ
ስችል የተሟላ ሥርዓት ይዘረጋል፣አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣ በሕግ አግባብ ለሸማቾች ጥበ ቃ
ያደርጋል፤
6 /አግባብ ባላቸው ሕጎች መሠረት የንግድ
ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶችን ይሰጣል፣
የተሰጡ የንግድ ሥራ ፈቃዶች ለተሰጠባቸው
ዓላማዎች መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤
7 / የአክሲዮን ማኅበራት የባለአክሲዮኖችንና የኅብረ
ተሰቡን ጥቅም በሚያስከብር ደረጃ እንዲቋቋሙና
እንዲሠሩ ድጋፍ ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፤
8 / የዋጋ ቁጥጥር ሊደረግባቸው የሚገቡ መሠረታዊ
የንግድ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን ዋጋ
እያጠና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀርባል፣
ሲፈቀድም ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፤
9 / የሀገሪቱን ሕጋዊ ሥነ- ልክ ሥርዓት ይዘረጋል፣
መተግበሩን ይቆጣጠራል፣ አስፈጻሚ አካላትን
ያስተባብራል፤
0/ የወጪና ገቢ ንግድ ዕቃዎችን ጥራት ይቆጣጠራል፣
ተፈላጊውን የደረጃ መሥፈርት የማያሟሉ
9/ establish the legal metrological system
of the country, regulate its enforcement
and coordinate the concerned regulatory
bodies;
10/ control the qualities of export and
import goods; prohibit the importation
and exportation of goods that do not
conform with the required standards,
and work in collaboration with the
concerned organs;
11/ control the compliance of goods and
services with the requirements of
mandatory Ethiopian standards, and
take measure against those found to be
below the standards set for them;
12/ cause the coordinated enforcement of
standards applied by other enforcement
bodies, organize and direct
implementation review conferences;
13/ organize the trade data of the country,
and disseminate same to the concerned
bodies;
14/ encourage the establishment of chambers
of commerce and sectoral associations,
including, consumers’ associations, and
strengthen those already established.
23. The Ministry of Science and Technology
The Ministry of Science and Technology
shall have the powers and duties to:
1/ prepare national science and technology
research and development programs based
on the country's development priorities, and
upon approval by the Government, provide
necessary support for their implementation;
follow up and evaluate same;
8ሺ6፻03
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8614
የንግድ ዕቃዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ
ወይም ከሀገር እንዳይወጡ ያግዳል፣ ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር
ይሠራል፤
01 / አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ ያላቸው የንግድ
ዕቃዎችና አገልግሎቶች የደረጃውን መስፈርት
ማሟላታቸውን ይቆጣጠራል፣ ከተዘጋጀላቸው
ደረጃ በታች ሆነው በተገኙበት ላይ እርምጃ
ይወስዳል፤
02 / በሌሎች አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች የሚሠራባ
ቸው አስገዳጅ ደረጃዎች በተቀናጀ መልኩ
እንዲተገበሩ ያደርጋል፣ በአፈጻጸም ላይ የሚ
ወያይ ጉባኤ ይጠራል፣ መድረኩንም ይመራል፤
03/ የአገሪቱን የንግድ መረጃዎች ያደራጃል፣ ለሚመለ
ከታቸው አካላት ያሰራጫል፤
04 / የሸማቾችን ጨምሮ የንግድና የዘርፍ ማህበራት
ምክር ቤቶችን እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋ
ቋሙትንም እንዲጠናከሩ ያደርጋል፡፡
‹‹
፳3. የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የሀገሪቱን የልማት አቅጣጫ መሠረት ያደረገ
የሣይንስና ቴክኖሎጂ ምርምርና ልማት
ፕሮግራም ያዘጋጃል፤ በመንግሥት ሲፀድቁም
ተግባራዊ እንዲደረጉ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣ይገመግማል፤
2/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የቴክ
ኖሎጂ ፍላጎት ለመዳሰስ፣ቴክኖሎጂዎችን ለማፈ
ላለግ፣ለመምረጥ፣ለማስገባት፣ለመቀመር፣ለመጠቀም
እና ለማስወገድ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፣
አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
2/ in cooperation with the concerned
bodies, establish a system for technology
need assessment, identification,
acquisition, packaging, utilization and
disposal, and follow up the
implementation of same;
3/ register technology transfers made in
every sector, coordinate codification and
technology capability accumulation efforts,
and ensure successive use of same;
4/ coordinate science and technology
development activities and national
research programs; ensure that research
activities are conducted in line with the
country's development needs;
5/ organize science, technology and
innovation data base, compile information,
set national standards for information
management, prepare and ensure the
application of science and technology
innovation indicators;
6/ facilitate interaction and collaboration
among Government and Private Higher
Education and Research institutions and
industries with a view to enhancing
research and technological development;
7/ prepare and follow up the
implementation of the country's long-
term human resource development plans in
the fields of science, technology,
innovation and quality infrastructure;
cooperate with the concerned organs to
ensure that the countries educational
curricula focus on the development of
science and technology;
8ሺ6፻04
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8615
3 / በየዘርፉ በሽግግር የሚመጡ ቴክኖሎጂዎችን
መረጃ ይመዘግባል፣ ሞዲፋይ የማድረግና
የማቀብ ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ለቀጣዩ
ሥራ እንቅስቃሴም እንዲውሉ ያደርጋል፤
4 / የሣይንስና ቴክኖሎጂ ልማት እንቅስቃሴዎችንና
ሀገራዊ የምርምር ፕሮግራሞችን ያስተባብራል፤
የሚካሄዱ የምርምር ሥራዎች ከሀገሪቱ የልማት
ፍላጎት ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋጋጣል፤
5 / የሣይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን መረጃ ቋት
ያደራጃል፣ መረጃዎችን ያጠናቅራል፤ አገራዊ
የመረጃ አያያዝ ደረጃ ያወጣል፤ የሣይንስና
ቴክኖሎጂ ኢኖቬሽን አመለካቾችንም ያዘጋጃል፣
ለአገልግሎት እንዲውሉ ያደርጋል፤
6 / በመንግሥትና በግል የከፍተኛ ትምህርትና
የምርምር ተቋማት እና በኢንዱስትሪው ዘርፍ
መካከል ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት
እንቅስቃሴ የሚያግዝ ምቹ የርስበርስ ትስስርና
ቅንጅታዊ አሠራር እንዲፈጠር ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤
7 / የሀገሪቱን የረዥም ጊዜ የሣይንስ፣ የቴክኖሎጂ፣
የኢኖቬሽንና የጥራት መሠረተ ልማት የሰው
ኃይል ልማት ያቅዳል፣ ተግባራዊነቱንም
ይከታተላል፤ የሀገሪቱ ሥርዓተ ትምህርት
ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማት አንፃር መቃኘቱን
ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
ይተባበራል፤
8/ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ በሣይንስና
ቴክኖሎጂ እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ
ተቋማትና ባለሙያዎች አቅም የሚገነባበትን
ሁኔታ በማመቻቸት ረገድ ድጋፍ ይሰጣል፤
8/ facilitate capacity building of public
and private sector institutions and
professionals involved in science and
technological activities;
9/ establish and implement a system for
granting prizes and incentives to
individuals and institutions who have
contributed to the advancement of
science, technology and innovations;
10/ establish, coordinate and support
councils that facilitate the coordination
of research activities;
11/ encourage and support professional
associations and academies that may
provide pivotal contribution to the
development of science and technology;
12/ in collaboration with stakeholders,
identify the technology demand to
ensure the transfer and development of
technology; disseminate organized and
well elaborated appropriate and value
added technology information to users;
13/ ensure the proper implementation of
activities relating to National quality
infrastructure and radiation protection
services, standardization, conformity
assessment, accreditation activities and
metrology services, as well as the registr
ation and administration of intellectual
property;
14/ lead science and technology related
institutions and ensure their contribution
to the economic development of the
country.
8ሺ6፻05
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8616
9/ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ ልማትና ለፈጠራ
ሥራዎች እድገት አስተዋጽኦ ላበረከቱ
ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና ማበረታቻ
የሚሰጥበትን ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊም
ያደርጋል፤
0 / የምርምር ሥራዎችን ለማስተባበር የሚያግዙ
ምክር ቤቶችንም ያቋቁማል፣ ያስተባብራል፣
ይደግፋል፤
01 / ለሣይንስና ቴክኖሎጂ መዳበር የበለጠ አስተዋ
ጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ የሙያ ማኀበራትንና
አካዳሚዎችን ያበረታታል፤ ይደግፋል፤
02 /የቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማትን ለማሳደግ
ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት
የቴክኖሎጂ ፍላጐትን ይለያል፤ አግባብነት
ያላቸውና ዕሴት የሚጨምሩ የቴክኖሎጂ መረጃ
ዎችን አደራጅቶና ተንትኖ ለተጠቃሚዎች
ያቀርባል፤
03 / የብሔራዊ የጥራት መሠረተ ልማትና የጨረራ
መከላከያ አገልግሎቶች፣ የደረጃዎች ምደባ፣
የተስማሚነት ምዘና፣ የአክርዲቴሽን ሥራዎች
እና የሥነ-ልክ አገልግሎቶች እንዲሁም
የአዕምሯዊ ንብረት ምዝገባና አስተዳደር
ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤
04 / የሣይንስና ቴክኖሎጂ ነክ ተቋማትን ይመራል፤
ለአገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን
አስተዋጽዖ ያረጋግጣል፡፡
፳4. የትራንስፖርት ሚኒስቴር
የትራንስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
24. The Ministry of Transport
The Ministry of Transport shall have the
powers and duties to:
1/ ensure that transport infrastructures are
constructed, upgraded and maintained;
2/ set standards for transport infrastr
uctures; determine the usage, mainten
ance, and administration system of
transport infrastructures and ensure
their implementation;
3/ ensure the integration, promotion and
accessibility of land, air, and water
transport services and that they serve the
country’s development strategy in a
comprehensive manner;
4/ ensure the establishment and impleme
ntation of regulatory frameworks to
guarantee the provision of reliable and
safe land, air, and water transport
services;
5/ identify and implement measures that
enables to mitigate the impact of
transport infrastructures and services on
climate change;
6/ regulate transit services related to
import and export of goods; ensure the
logistic services of the country is
prompt and competitive;
7/ ensure that the investigation of aircraft
accidents are carried out in accordance
to the acceptable standards;
8/ organize the transport data of the
country, disseminate same to
concerned bodies;
8ሺ6፻06
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8617
1 / የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶች መዘርጋታ
ቸውን፣ መስፋፋታቸውንና መጠገናቸውን
ያረጋግጣል፤
2 / የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶችን ስታንዳርድ
ያወጣል፤ የአጠቃቀም፣ የአያያዝና የአስተዳደር
ሥርዓቶችን ይወስናል፤ ተግባራዊነታቸውንም
ያረጋግጣል፤
3 / የየብስ፣ የአየርና የባህር ትራንስፖርት አገልግሎ
ቶች የተቀናጁ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ መሆናቸውን
እንዲሁም የሀገሪቱን የልማት ስትራቴጂዎች በተሟላ
ሁኔታ የሚያገለግሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤
4 / የአየር፣ የባህርና የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎ
ቶች አስተማማኝና ደህንነታቸው የተረጋገጠ
እንዲሆኑ የሚያስችሉ የቁጥጥር ሥርዓቶችን
እንዲዘረጉና ሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፤
5 / የትራንስፖርት መሠረተ- ልማቶችና አገልግ
ሎቶች በአካባቢ አየር ፀባይ ለውጥ ላይ የሚኖራ
ቸውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የሚያስችሉ ስልቶችን
በመለየት ሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
6 / የወጪና ገቢ ዕቃዎችን የተመለከቱ የትራንዚት
ሥራዎ ችን ይቆጣጠራል፤ የሀገሪቷን የሎጂስ ቲክስ
ሥርዓት ቀልጣፋና ተወዳዳሪ መሆኑን ያረጋግጣል፤
7 / የአውሮፕላን ትራንስፖርት አደጋ ምርመራ
ተቀባይነት ባለው ደረጃ መሠረት መከናወኑን
ያረጋግጣል፤
8 / የሀገሪቷን የትራንስፖርት መረጃዎች ያደራጃል፤
ለሚመለከታቸው አካላት ያሰራጫል፤
9 / የመሬት ውስጥ ለውስጥ ትራንስፖርት መሠረተ
ልማቶችንና አገልግሎቶችን ስታንዳርድ
9/ formulate standards for tube line
transport infrastructure and services,
and ensure implementation of same;
10/ ensure utilization, expansion, and
reinforcement of advanced
technologies and practices in the
countries transport infrastructures and
services;
11/ follow up the activities of the Ethio-
Djibouti Railways in accordance with
the agreements concluded between the
two countries.
25. The Ministry of Communications and
Information Technology
The Ministry of Communications and
Information Technology shall have the
powers and duties to:
1/ promote the expansion of
communication services and the
development of information technology;
2/ facilitate the creation of institutional
capacity for the effective implementation
of information technology development
policy;
3/ set and implement standards to ensure
the provision of quality, reliable and safe
communication and in formation techno
logy services;
4/ regulate the rate of telecommunication
service charges;
8ሺ6፻07
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8618
ያወጣል፤ ተግባራዊነታቸውን ይቆጣጠራል፤
0 / የትራንስፖርት መሠረተ- ልማቶችና አገልግሎ
ቶችን የተመለከቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችና
አሠራሮች በሀገር ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውሉ፣
እንዲስፋፉና እንዲዳብሩ ያደርጋል፤
01 / የኢትዮጵያና ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅትን
የሥራ እንቅስቃሴዎች በሁለቱ አገሮች መካከል
በተደረገው ስምምነት መሠረት ይከታተላል፡፡
፳5. የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/ የመገናኛ አገልግሎቶችና የኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ ልማት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
2 / የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት
ፖሊሲን በብቃት ለማስፈጸም የሚያስችል
ተቋማዊ አቅም እንዲገነባ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤
3 / የመገናኛና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግ
ሎቶች ጥራታቸው፣ደህንነታቸውና አስተማማ
ኝነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ
ደረጃዎችን ይወስናል፣ ተግባራዊ መደረጋቸውን
ይቆጣጠራል፤
4 / ለቴሌኮሙኒኬሽን አልግሎቶች የሚጠየቀውን
ክፍያ ይቆጣጠራል
5/ የቴሌኮሙኒኬሽንና የፖስታ አገልግሎቶች
5/ Provide license and regulate telecom
munication and postal service operators;
6/ ensure the technical compatibility of
telecommunication equipments;
7/ assign and monitor Government domain
names and register addresses to develop
and coordinate Government institutions'
information system;
8/ coordinate all stakeholders for the
creation and proper utilization of
country code top level domain, and
facilitate the proper implementation of
same;
9/ facilitate the creation of fast and
affordable information access;
10/ follow up, and provide necessary
support for, the implementation of
modern information network between
and within Federal and Regional
Government institutions;
11/ ensure mission critical systems and
services in public sector are
computerized and online services are
gradually available to users;
12/ ensure the integration and
interoperability of operational and
forthcoming computer networks and
applications;
8ሺ6፻08
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8619
በመስጠት ሥራ ላይ ለሚሰማሩ ፈቃድ
ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል፤
6/ ለቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚውሉ
መሣሪያዎችን የቴክኒክ ብቃት ያረጋጋጣል፤
7 / በመንግሥታዊ ተቋማት የመረጃ ሥርዓትን
ከመገንባትና ከማቀናጀት አንፃር የመንግሥት
የዶሜይን ስም ይደለድላል፣ አድራሻ ይመዘግባል፣
ይቆጣጠራል፤
8 /የአገሪቱን የከፍተኛውን ደረጃ መለያ ዶሜይን ስም
ሀገራዊ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲፈጠርና
በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውል የሚመለከታ
ቸውን ያስተባብራል፣ ለአፈፃፀሙም እገዛ
ያደርጋል፤
9 / መረጃ በተፋጠነ መልክና በተመጣጠነ ወጪ
ማግኘት የሚቻልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
0 / በፌደራልና በክልል መንግሥታት ተቋማት
መካከል እንዲሁም በፌደራልም ሆነ በክልል
ተቋማት ውስጥ ዘመናዊ የኢንፎርሜሽን
መረብ መዘርጋቱን ይከታተላል፣ ተገቢውን
ድጋፍ ይሰጣል፣
01 / ለሕዝብ አልግሎት በመስጠት ላይ ያተኮሩ
መሠረታዊ ሲስተሞችና አልግሎቶች
በኮምፒዩተር የተደገፉ እንዲሆኑና ደረጃ
በደረጃም ለተጠቃሚዎች በቀጥታ አገልግሎት
ሊሰጡ በሚችሉበት ሁኔታ መመቻቸታቸውን
ያረጋግጣል፤
02 / በሥራ ላይ የሚውሉ የኮምፒዩተር መረቦችና
አፕሊኬሽኖች ከቴክኒክና አሠራር አኳያ
መቀናጀትና መናበብ መቻላቸውን ያረጋግጣል፤
13/ support the coordinated and secured
information flow and exchange between
Government institutions, follow up
their proper applications;
14/ issue certificates of competence to
information technology professionals
and entities whose accreditations do not
fall under the jurisdiction of other
government organs;
15/ issue directives necessary for regulating
telecommunication, postal and
information technology services;
16/ conduct research and studies for the
advancement of new technologies and
services in the communication and
information technology field;
17/ collaborate with educational institutions
to promote education in the fields of
communication and information
technology;
18/ give training and, advice on project
administration and implementation to
facilitate the utilization of communication
and information technology in Government
organization; issue directives and follow
up implementation of same;
19/ design favorable conditions for the
development of communication and
information technology industry and
cause implementation of same;
20/ authorize and supervise the use of radio
frequencies allotted to Ethiopia;
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8620
03 / በመንግሥታዊ ተቋማት መካከል የተቀናጀና
ደህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ ፍሰትና ልውውጥ
እንዲኖር ድጋፍ ይሰጣል፤ በአግባቡ ጥቅም
ላይ ስለመዋሉ ይከታተላል፤
04 / በሌሎች የመንግሥት አካላት ብቃታቸው
ለማይረጋገጥ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ባለሙያዎችና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
05 / የቴሌኮሙኒኬሽን፣የፖስታ እና የኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ አገልግሎቶችን ለመቆጣጠር አስፈላጊ
የሆኑ መመሪያዎችን ያወጣል፤
06 /በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ
አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችና አገልግሎቶች እንዲ
ስፋፉ ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፤
07 / በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ
የሚሰጥ ትምህርት እንዲስፋፋ ከትምህርት
ተቋሞች ጋር ይተባበራል፤
08 / በመንግስታዊ መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የመገና
ኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትን
ጥቅም ላይ ለማዋል እንዲቻል የሥልጠና እና
የፕሮጀክት አስተዳደርና አፈጻጸም ምክር
ይሰጣል፤ መመሪያ ያወጣል ስለአፈጻጸሙም
ክትትል ያደርጋል፤
09 /የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪ
እንዲያድግ ምቹ ሁኔታዎችን ይቀይሳል፣
ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፤
፳/ ለኢትዮጵያ የተመደበውን የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ
አጠቃቀም ይፈቅዳል፣ ይቆጣጠራል፤
21/ establish national telecommunication
numbering plan, allocate and administer
numbers and supervise efficient use
thereof;
22/ collect service fees in accordance with
rates approved by the Council of
Ministers.
26. The Ministry of Urban Development and
Housing
1/ The Ministry of Urban Development
and Housing shall have the powers and
duties to:
a) establish integrated national urban
system by preparing national spatial
plan and follow up implementation of
same; provide capacity building
support to Regional Governments;
b) undertake studies relating to
urbanization, and set criteria for
categorization and role definition of
urban centers;
c) provide all-round and coordinated
support to urban centers to make
them development centers capable of
influencing their surroundings;
d) provide capacity building support to
urban centers for improving their
service delivery and ensuring
developmental good governance; and
where necessary, organize training
and research centers in the field of
urban development;
8ሺ6፻09
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8621
፳1/ ብሔራዊ የቴሌኮሙኒኬሽን ቁጥር ፕላን
ያወጣል፣ ቁጥሮችን ይመድባል፣ ያስተዳድራል፣
አጠቃቀማቸውን ይቆጣጠራል፤
፳2/ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚኒስትሮች
ምክር ቤት በሚያጸድቀው ተመን መሠረት
የአገልግሎት ክፍያዎችን ያስከፍላል፡፡
፳6. የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር
1 / የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) አገራዊ ስፓሻል ፕላን በመስራት የተቀናጀ
የአከታተም ሥርዓት ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤ ለክልሎች የአቅም ግንባታ
ድጋፍ ይሰጣል፤
ለ) አከታተምን በሚመለከት ጥናት ያካሂዳል ፤
የከተሞችን ፈርጅ እና ሚና መወሰኛ
መመዘኛ ያወጣል ፤
ሐ ) ከተሞች የልማት ማዕከል ሆነው
በአካባቢያቸው ላይ በጎ ተጽዕኖ
የሚያሳድሩ እንዲሆኑ ሁለገብና የተቀናጀ
ድጋፍ ይሰጣል ፤
መ ) ከተሞች የአገልግሎት አሰጣጣቸውን እንዲ
ያሻሽሉ እና መልካም ልማታዊ አስተዳ
ደር እንዲያሰፍኑ የአቅም ግንባታ እገዛ
ያደርጋል፤ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በከተ ሞ ች
ልማት መስክ የማሠልጠኛና የምርምር
ማዕከሎችን ያደራጃል ፤
e) in collaboration with Regional States,
undertake studies for the
integration of urban and rural
development activities; cause their
approval by the concerned organs;
assist and follow-up the
implementation of same;
f) follow up the activities of city
administrations accountable to the
Federal Government;
g) undertake studies for setting general
directions for citizens to acquire
residential houses compatible with
their own income; cause their
approval by the concerned organs;
provide capacity building support to
regions for the implementation of
same;
h) undertake studies for the
integration of urban development
with poverty reduction activities, and
support the implementation of same;
i) ensure food security and job creation
in the urban settings;
j) provide support for plan-led
urbanization and follow-up its
implementation;
k) devise strategy that support the
development of new township in the
cities and the surroundings; cause its
approval by the concerning organ,
support implementation of same;
l) undertake study to establish
institutions at the Federal and
Regional levels that will be
responsible to acquire, develop and
supply urban land in a continuous,
8ሺ6፻!
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8622
ሠ ) ከክልሎች ጋር በመተባበር የከተ ሞ ች ልማት
ከገጠር ልማት ጋር በተቀናጀ መንገድ
የሚከናወንበትን ሁኔታ በ ሚመ ለከት ጥናቶችን
ያደርጋል፤ በሚመለከታቸው አካላት እንዲጸድቁ
ያደርጋል፤ ተግባራዊ እንዲሆኑ ያግዛል ፣ አፈፃ
ፀማቸውንም ይከታተላል፤
ረ ) ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ የሆኑ የከተማ
አስተዳደሮችን የሥራ እንቅስቃሴዎች
ይከታተላል ፤
ሰ ) ዜጎች ከአቅማቸው ጋር የተመጣጠነ መኖሪያ
ቤት እንዲኖራቸው አጠቃላይ አቅጣጫ ለመ ቀየስ
የሚያስችሉ ጥናቶችን ያካሂዳል፤ በሚመለከ
ታቸው አካላት እንዲጸድቁ ያደርጋል፤
ለተግባራዊነ ታቸውም ለክልሎች የአቅም
ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፤
ሸ) የከተማ ልማት ሥራ ከድህነት ቅነሳ ጋር
የተቀናጀ እንዲሆን ጥናቶችን ያካሂዳል፤
ለተግባራዊነታቸውም ድጋፍ ይሰጣል ፤
ቀ ) የከተማ የምግብ ዋስትና እና የሥራ ዕድል
ፈጠራ እንዲረጋገጥ ያደርጋል ፤
በ) ከተሞች በፕላን እንዲመሩ እገዛ እና
ክትትል ያደርጋል፤
ተ) አዳዲስ የከተማ ክፍሎች በነባር ከተሞች
ውስጥ እና በዙሪያቸው የሚፈጠሩበትን
ስትራቴጂ ይቀይሳል፤ በሚመለከተው አካል
እንዲጸድቅ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይደግፋል፤
ቸ) በአገር አቀፍና በክልል የከተማ መሬትን
በማሰባሰብና በማልማት በቀጣይነት፣
በግልጽነትና በተጠያቂነት መርህ ለማቅረብ
የሚችሉ ተቋማት እንዲደራጁ ያጠናል፤
transparent and accountable manner;
cause their approval by the concerned
organs; follow up implementation of
same;
m) provide support to ensure the supply
of developed urban land in
accordance with the demand;
n) build a cadastre and immovable
property market systems that ensures
transparency and accountability to
enhance a free market economy;
o) ensure integrated infrastructure
provision and service delivery in the
urban setting;
p) undertake studies that ensure
integrated and efficient urban
mobility and support and follow up
its implementation;
q) set standards for urban cleansing,
beautification and greenery
development, support and follow up
its implementation;
r) undertake study to establish urban
development finance improvement
system; cause its approval by the
concerned organ; sourcing urban
development funding; provide
implementation support and
institutional capacity building;
s) coordinate the content and course of
activities of other sectors that will be
implemented within the urban sites and
that may have big implications for the
accelerated efficient development
urban settings so as to orient with the
urban setting;
8ሺ6፻!1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8623
በሚመለከታቸው አካላት እንዲጸድቁ
ያደርጋል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤
ኀ) በከተሞች ፍላጎትን መሠረት ያደረገ የለማ
መሬት አቅርቦት ለማረጋገጥ ድጋፍ
ይሠጣል፤
ነ) የነፃ ገበያ ሥርዓት ለማረጋገጥ የሚያስችል
ግልፅነትና ተጠያቂነት የሚያሰፍን የካዳስተር
እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይት ሥርዓት
እንዲገነባ ያደርጋል፤
ኘ) በከተሞች የመሠረተ ልማት አቅርቦትና
አገልግሎት አሰጣጥ የተቀናጀ እንዲሆን
ያደርጋል፤
አ) የከተማ ሞቢሊቲ ከመሬት አጠቃቀም ጋር
ተሳስሮ በስልጠት እንዲመራ ጥናት ያደርጋል፣
ይደግፋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ከ) የከተሞችን ፅዳት፣ ውበትና አረንጓዴ
ልማት ስታንዳርድ ያወጣል፣ የትግበራ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
ኸ) የከተሞች ልማት ፋይናንስ ማጠናከሪያ
ሥርዓት ያጠናል፣ በሚመለከተው አካል
እንዲጸድቅ ያደርጋል፣ ፈንድ ያሰባስባል፣
ለአፈጻጸሙም ተቋማዊ አቅም እንዲፈጠር
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
ወ ) በተልዕኮ ለሌሎች ዘርፎች የተሰጡና
በከተማ ምህዳር የሚተገበሩ እና ለከተሞች
ልማት ፍጥነትና ውጤታማነት ፋይዳ ያላቸው
ተግባራትን ይዘትና ሂደት የከተማ ቅኝት
ለማስያዝ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፤
t) without prejudice to the powers
given by law to any other
Government organ, ensure the
proper administration of houses
owned by the Federal Government.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Urban Development,
Housing and Construction by the
provisions of other laws, currently in
force, with respect to matters relating to
urban development and housing, are
hereby given to the Ministry of Urban
Development and Housing.
27. The Ministry of Construction
1/ The Ministry of construction shall have
the powers and duties to:
a) without prejudice to the powers
given by law to other organs, set and
follow up the compliance of
standards for construction works;
b) create conducive conditions for the
development of internationally
competitive construction industry;
c) provide necessary support in the
preparation of designs and contract
documents and also supervision for
building constructions financed by
the Federal Government;
d) register and issue certificates of
professional competence to engineers
and architects engaged in the
construction sector; determine the
grades of contractors and consultants,
and issue certificates of competence to
those operating in more than one
Regional States;
8ሺ6፻!2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8624
ዘ) ለሌላ የመንግሥት አካል በሕግ የተሰጠ
ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በፌደራል
መንግሥት ባለቤትነት ሥር የሚገኙ ቤቶች
አስተዳደር በአግባቡ እንዲከናወን መደረጉን
ያረጋጋጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
የከተማ ልማትና ቤቶችን በሚመለከት ለከተማ
ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ
አዋጅ ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
፳7. የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
1/ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡-
ሀ) ለሌሎች አካላት በሕግ የተሰጠው ሥልጣን
እንደተጠበቀ ሆኖ የኮንስትራክሽን ሥራዎችን
ደረጃ ያወጣል፣ መከበራቸውን ይከታተላል፤
ለ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የተወዳዳሪነት ብቃት ያለው
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለመገንባት
የሚያስችሉ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ
ያደርጋል፤
ሐ ) በፌደራል መንግሥት በጀት ለሚሠሩ
ሕንፃዎች ዲዛይኖችና የግንባታ ውሎች
እንዲዘጋጁ በማድረግና የግንባታ ሥራዎችን
በመቆጣጠር ረገድ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣
መ) በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚሰማሩ መሐንዲሶ
ችና አርክቴክቶችን ይመዘግባል፣ የሙያ ችሎታ
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤ የሥራ
ተቋራጮችንና የአማካሪዎችን ደረጃ ይወስናል፤
ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ውስጥ መሥራት
ለሚችሉ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪዎች
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
e) design national construction
enterprises strengthening strategy to
ensure competence and viability;
follow up the implementation of same;
f) undertake research for improving
the types and qualities of local
construction materials;
g) ensure the availability of
appropriate organizational set-up,
systems and human resource
required for the implementation of
building codes and standards in the
cities; and follow up and support the
implementation of same.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Urban Development,
Housing and Construction by the
provisions of other laws, currently in
force, with respect to matters relating to
construction are hereby given to the
Ministry of Construction.
28. The Ministry of Water, Irrigation and
Electricity
1/The Ministry of Water, Irrigation and
Electricity shall have the powers and
duties to:
a) promote the development of water
resources and electricity;
b) undertake basin studies and verify
the country’s ground and surface
water resource potential in terms of
volume and quality, and facilitate the
utilization of same;
8ሺ6፻!3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8625
ሠ) አገር በቀል የኮንስትራክሽን ድርጅቶችን
ብቃትና ቀጣይነት ለማረጋገጥ የሚያስችል
ስትራቴጂ ይቀይሳል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ረ ) በአገር ውስጥ የሚመረቱ የኮንስትራክሽን
ዕቃዎችን ዓይነትና ጥራት ለማሻሻል የሚረዳ
ምርምር ያካሂዳል፤
ሰ) የህንጻ ኮድና ስታንዳርዶች በከተሞች
ተፈጻሚ እንዲሆኑ ተገቢው አደረጃጀት፣
አሠራርና የሰው ሃይል አቅም እንዲፈጠር
ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን ይደግፋል፣
ይከታተላል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ኮንስትራክሽንን በሚመለከት ለከተማ ልማት፣
ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ
ለኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳8. የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር
1/ የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር የሚከተሉ ት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የውሃ ሀብትና የኤሌክትሪክ ልማት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
ለ) የተፋሰስ ጥናት በማካሄድ የሀገሪቱን የከርሰ
ምድርና ገጸ ምድር የውሃ ሀብት አለኝታ
በመጠንና በጥራት ይለያል፣ ጥቅም ላይ
የሚውልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
c) determine conditions and methods
required for the optimum and
equitable allocation and utilization of
water bodies that flow across or lie
between more than one Regional
States among various uses and the
Regional States;
d) undertake studies and negotiations of
treaties pertaining to the utilization of
boundary and trans-boundary water
bodies, and follow up the
implementation of same;
e) cause the carrying out of study,
design and construction works to
promote the expansion of medium
and large irrigation dams;
f) administer dams and water structures
constructed by Federal budget unless
they are entrusted to the authority of
other relevant bodies;
g) in cooperation with the appropriate
organs, prescribe quality standards
for waters to be used for various
purposes;
h) support the expansion of potable
water supply coverage; follow up and
coordinate the implementation of
projects financed by foreign
assistance and loans;
i) promote the growth and expansion of
the country's supply of electric
energy;
j) issue permits and regulate the
construction and operation of water
works relating to water bodies
referred to in paragraphs (c) and (d)
of this sub-article;
8ሺ6፻!4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8626
ሐ) ከአንድ በላይ የሆኑ ክልሎችን አቋርጦ
የሚፈስ ወይም የሚያዋስን ውሃ በልዩ ልዩ
የአገልግሎት ዓይነቶችና በክልሎች መካከል
ሚዛናዊ በሆነ መንገድ የሚከፋፈልበትንና ጥቅም
ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ይወስናል፤
መ ) በወሰንና ወሰን ተሻጋሪ የውሃ አካላት
አጠቃቀም ላይ ጥናት ያካሂዳል፣ አለም
አቀፍ ውሎችን ይደራደራል፣ አፈጻጸማቸውን
ይከታተላል፤
ሠ ) የመካከለኛና የከፍተኛ መስኖ ልማት
ሥራዎችን ለማስፋፋት የሚያስችሉ የጥናት፣
የዲዛይንና የግንባታ ሥራዎች እንዲካሄዱ
ያደርጋል፤
ረ ) ለሚመለከታቸው ሌሎች አካላት እንዲተላለፉ
ካልተደረገ በስተቀር፣ በፌደራል መንግሥት
በጀት የተገነቡ ግድቦችንና የውሃ ውቅሮችን
ያስተዳድራል
ሰ ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ለልዩ ልዩ
አገልግሎቶች የሚውል ውሃ ሊኖረው የሚገባውን
የጥራት ደረጃ ይወስናል፤
ሸ) የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን እንዲያድግ
እገዛ ያደርጋል፤ ከውጭ በሚገኝ እርዳታና
ብድር የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤
ቀ ) የሀገሪቱ ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት
እንዲያድግና እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
በ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ (ሐ) እና
(መ ) በተጠቀሱት የውሃ አካሎች ላይ የውሃ
k) ensure the proper execution of
functions relating to meteorological
services.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Water, Irrigation and
Energy by the provisions of other laws,
currently in force, with respect to water
resource and electricity, are hereby
given to the Ministry of Water,
Irrigation and Electricity.
29. The Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas
1/ The Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas shall have the powers and
duties to:
a) promote the development of
mining, petroleum and natural gas;
b) ensure the proper collection,
maintenance and accessibility to
users of data on minerals,
petroleum and natural gas;
c) encourage investment through
creating conducive conditions for
exploration and mining operations;
d) regulate, in cooperation with the
concerned organs, the market for
precious and ornamental minerals
produced at traditional level and
small-scale mining operations
comply with law;
e) organize, as may be necessary,
research and training centers that
may assist the enhancement of the
development of mining, petroleum
and natural gas;
8ሺ6፻!5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8627
ሥራዎች ለመሥራትና በጥቅም ላይ
ለማዋል ፈቃድ ይሰጣል፣ይቆጣጠራል፤
ተ) የሜቲዎሮሎጂ አገልግሎት ሥራ በአግባቡ
እንዲከናወን መደረጉን ያረጋግጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
የውሃ ሀብትንና ኤሌክትሪክን በሚመለከት
ለውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለውሃ፣
መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳9. የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
1 / የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማት
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
ለ ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ መረጃዎች
በአግባቡ እንዲሰበሰቡ፣እንዲጠ በቁና ለተጠቃ
ሚዎች እንዲቀርቡ ያደርጋል፤
ሐ ) ለማዕድን፣ለነዳጅና ለተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና
ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢንቨስትመንት
ያበረታታል፤
መ) ከሚመለከታቸው ጋር በመተባበር በባህላዊና
በአነስተኛ ደረጃ የሚመረቱ የከበሩና
የጌጣጌጥ ማዕድናት ግብይት ሕጋዊ
መስመር እንዲይዝ ያደርጋል፤
ሠ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማትን
ለማፋጠን የሚረዱ የምርምርና የማሠልጠኛ
ተቋሞችን እንዳስፈላጊነቱ ያደራጃል፤
f) issue licenses to private investors
engaged in exploration and mining
operations, and ensure that they
conduct mining and exploration
operations and meet financial
obligations in accordance with
their concession agreements;
g) ensure the quality standards of
petroleum and natural gas products,
set standards for petroleum storage
and distribution facilities, and
follow up the enforcement of same;
h) in cooperation with the appropriate
organs, determine the volume of
petroleum reserve and ensure that it
is maintained;
i) in cooperation with the concerned
organs organize and build the
capacity of individuals engaged in
traditional mining operation.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Mines by the provisions of
other laws, currently in force, with
respect to mines, petroleum and natural
gas, are hereby given to the Ministry of
Mines, Petroleum and Natural Gas.
30. The Ministry of Environment, Forest and
Climate Change
1/ The Ministry of Environment, Forest
and Climate Change shall have the
powers and duties to:
a) coordinate activities to ensure that
the environmental objectives
provided under the Constitution
and the basic principles set out in
the Environmental Policy of the
Country are realized;
8ሺ6፻!6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8628
ረ ) በማዕድን፣በነዳጅና በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና
ልማት ለሚሠማሩ የግል ባለሃብቶች ፈቃድ
ይሰጣል፤ በገቡት ውል መሠረትም ሥራቸውን
ማካሄዳቸውንና የክፍያ ግዴታቸውን መፈጸማ
ቸውን ይቆጣጠራል፤
ሰ) የተፈጥሮ ጋዝና የነዳጅ ምርቶችን የጥራት
ደረጃ ያረጋግጣል፣ ማከማቻና ማከፋፈያ
ተቋሞችን ደረጃ ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን
ይከታተላል፤
ሸ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር
የነዳጅና መጠባበቂያ ክምችትን መጠን
ይወስናል፣ ክምችቱ እንዲኖር መደረጉን
ያረጋግጣል፤
ቀ ) በባህላዊ መንገድ ማዕድን ማምረት ሥራ ላይ
የተሰማሩ ግለሰቦችን ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያደራጃል፣ አቅማቸውን
ይገነባል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ማዕድንን፣ ነዳጅንና የተፈጥሮ ጋዝን በሚመለከት
ለማዕድን ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና
ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለማዕድን፣ነዳጅና የተፈጥሮ
ጋዝ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴. የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር
1 /የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ
ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡-
ሀ) በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉት የአካባቢ ደህ
ንነት ዓላማዎችና በአገሪቱ የአካባቢ ፖሊሲ
የተመለከቱት መሠረታዊ መርሆዎች ከግብ
መድረሳቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ
b) establish a system and follow up
implementation for undertaking
environmental impact assessment or
strategic environmental assessment on
social and economic development
polices, strategies, laws, programmes
and project set by the government
or Privet;
c) prepare a mechanism that promotes
social, economic and environmental
justice and channel the major part
of benefit derived thereof to the
affected communities to reduce
emissions of greenhouse gases that
would otherwise have resulted
from deforestation and forest
degradation;
d) coordinate actions on soliciting the
resources required for building a
climate resilient green economy in
all sectors and at all Regional levels;
as well as provide capacity building
support and advisory services;
e) establish a system for evaluating
and decision making, in accordance
with the Environmental Impact
Assessment Proclamation, the
impacts of implementation of
investment programs and projects
on environment prior to approvals
of their implementation by the
concerned sectoral licensing organ
or the concerned regional organ;
f) prepare programmes and directives
for the synergistic implementation
and follow up of environmental
agreements ratified by Ethiopia
pertaining to the natural resources
base, desertification, forests,
8ሺ6፻!7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8629
ተግባራትን ያስተባብራል፤
ለ) በመንግሥትም ሆነ በግል የሚወጠኑ
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ፖሊሲዎች፣
ሥልቶች፣ ሕጎች መርሐ ግብሮች እና
ፕሮጀክቶች ላይ የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ
ወይም ስልታዊ የአካባቢ ግምገማ ለማካሄድ
የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፤ ሥርዓቱ
በተግባር ላይ መዋሉንም ይከታተላል፤
ሐ) ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ፍትህን
በሚያራምድና ከሚገኘው ጥቅም ትልቁን ድርሻ
በእርምጃው ለሚነኩ ማህበረሰቦች በሚያስገኝ
የስርየት እርምጃ ከደን ምንጣሮና ጉስቁልና
ሊከተል ይችል የነበረውን የሙቀት አማቂ
ጋዞች ልቀት የመቀነሻ ሥርዓት ያዘጋጃል፤
መ) ለአየር ንብረት የማይበገር አረንጓዴ
ኢኮኖሚን በየዘርፉና በየክልሉ ለመገንቢያ
የሚውል ሃብት የሚያስገኙ ተግባራት
ዝግጅትን ያስተባብራል፤ የአቅም ግንባታ
ድጋፍንና የምክር አገልግሎትን ይሰጣል፤
ሠ ) በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ መሠረት
ለልማት ፕሮጀክት እና ፕሮግራም የይሁንታ
ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት የፕሮጀክቱ እና
ፕሮግራሙ ትግበራ በአካባቢ ላይ የሚያስከተለው
አሉታዊ ተፅዕኖ በሚመለከተው የዘርፍ የፈቃድ
ሰጪ አካል ወይም በሚመለከተው የክልል
አካል ተገምግሞ ውሣኔ የሚሰጥበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ትግበራውንም ያረጋግጣል ፤
ረ) ኢትዮዽያ ከተፈጥሮ ሃብቶች መሠረት፣
ከበረሀማነት፣ ከደን፣ ከአደገኛ ኬሚካሎች፣
ከኢንዱስትሪ ቆሻሻዎች እና ከሰው ሰራሽ
የአካባቢ አደገኛ ንጥረ ነገሮች ጋር በተያያዘ
hazardous chemicals, industrial
wastes and anthropogenic
environmental hazards with the
objective of avoiding overlaps,
wastage of resources and gaps
during their implementation in all
sectors and at all governance
levels;
g) take part in the negotiations of
international environmental and
climate change agreements and, as
appropriate, initiate a process of
their ratification; play key role in
coordinating the nationwide
responses to the agreements;
h) formulate or initiate and coordinate
the formulation of policies,
strategies, laws, guidelines and
programs to implement international
environmental agreements to which
Ethiopia is a party; and upon appr
oval, ensure their implementation;
i) formulate environmental safety
policies and laws on the production,
importation, management and
utilization of hazardous substances
or wastes, as well as on the
development of genetically modified
organisms and the importation,
handling and utilization of
genetically modified organisms or
alien species, and ensure their
implementation;
8ሺ6፻!8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8630
ያፀደቀቻቸው አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ
የአካባቢ ስምምነቶችን በየዘርፉና በየአስተዳደር
እርከኑ በመተግበር ወቅት የድግግሞሽ፣
የሃብት ብክነትንና ክፍተትን ለማስቀረት
የሚያስችሉ መርሐግብሮችን እና መመሪያዎችን
ያዘጋጃል፤ መተግበራቸውንም ይከታተላል፤
ሰ) በዓለም አቀፍ የአካባቢ እና የአየር ንብረት
ለውጥ ስምምነቶች ድርድር ላይ ይሳተፋል፣
በዘርፉ አገራዊ ምላሽን በማስተባበሩ በኩል
ቁልፍ ሚና ይጫወታል፣ እንደአግባቡ
ስምምነቶቹ እንዲፀድቁ ሃሳብ ያቀርባል፤
ሸ) ኢትዮጵያ አባል የሆነችባቸውን፣ ዓለም
አቀፍ የአካባቢ ውሎች ለመተግበር ተፈላጊ
የሆኑ ፖሊሲዎችን፣ ስልቶችን፣ ሕጎችንና
መርሐ ግብሮችን እንደሁኔታው ያዘጋጃል፣
ወይም እንዲዘጋጁ ሃሳብ ያመነጫል፣
አዘገጃጀታቸውን ያስተባብራል፤ ሲፈቀዱም
በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
ቀ) አደገኛ ንጥረ ነገሮችን ወይም ዝቃጮችን
ማምረትን፣ ወደ ሀገር ማስገባትን፣
አያያዝንና አጠቃቀምን፣ እንዲሁም
ሕያዋንን በዘረመል ምሕንድስና መለወጥን፣
ልውጥ ወይም ባዕድ ሕያዋንን ወደ አገር
ማስገባትን፣ አያያዝንና አጠቃቀምን የሚመለከቱ
የአካባቢ ደህንነት ፖሊሲዎችንና ሕጎችን
ያዘጋጃል፣ በሥራ ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፤
j) prepare or cause the preparation of
environmental cost benefit analysis
and formulate an accounting
system to be integrated in
development plans and investment
programs, as the case may be,
monitor their application;
k) propose incentives or disincentives
to discourage practices that may
hamper the sustainable use of
natural resources or the prevention
of environmental degradation or
pollution;
l) establish an environmental infor
mation system that promotes
efficiency in environmental data
collection, management and use;
m) coordinate, and as may be
appropriate, carry out research and
technology transfer activities that
promotes the sustainability of the
environment and the conservation and
use of forest as well as the equitable
sharing of benefits accruing from
them while creating opportunities
for green jobs;
n) in accordance with the provisions
of the relevant laws, enter any land,
premises or any other place that
falls under the Federal jurisdiction,
inspect anything and take samples
as deemed necessary with a view to
discharging its duty and ascertaining
compliance with the requirements of
environmental protection and
conservation of forest;
8ሺ6፻!9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8631
በ) በልማት ዕቅዶችና በኢንቨስትመንት መርሐ
ግብሮች ውስጥ የሚካተቱ የአካባቢ
የአዋጪነት ማስሊያ ቀመሮችንና የስሌት
ሥርዓቶችን ያዘጋጃል ወይም እንዲዘጋጁ
ያደርጋል፤ እንደሁኔታውም በጥቅም ላይ
የመዋላቸውን ሂደት ይከታተላል፤
ተ) ዘላቂነት የጎደለው የተፈጥሮ ሀብቶች
አጠቃቀም ልምድን፣ የአካባቢ ጉስቁልናን
ወይም ብክለትን ለመከላከል በሚያስችሉ
የመግቻ እርምጃዎች ወይም የማበረታቻ
ዘዴዎች መጠቀምን በተመለከተ ሃሣብ
ያቀርባል፤
ቸ) የአካባቢ መረጃ አሰባሰብን፣ አደረጃጀትን
እና አጠቃቀምን የሚያቀላጥፍ የአካባቢ
መረጃ ሥርዓትን ይዘረጋል፤
ኀ) የአካባቢና የደን አያያዝን፣ በጥቅም
ማዋልንና ፍትሃዊ የጥቅም ተጋሪነትን
የሚያራምድ እንዲሁም አረንጓዴ የሥራ
ዕድልን የሚፈጥር ምርምርንና የቴክኖሎጂ
ሽግግርን ያስተባብራል፣ እንደአስፈላጊነቱ
ራሱ ያካሂዳል፤
ነ) አግባብነት ባላቸው የሕግ ድንጋጌዎች
መሠረት የአካባቢና የደን ጥበቃ ግዴታዎች
መከበራቸውን ለማረጋገጥ በፌዴራሉ
ሥልጣን ሥር ወደሚገኝ ማንኛውም
መሬት፣ ቅጥር ግቢ ወይም ሌላ ቦታ
ይገባል፣ ኃላፊነቱን ለመወጣት ተገቢ ሆኖ
ያገኘውን ማንኛውንም ነገር ይፈትሻል፣
ናሙናዎችን ይወስዳል፤
o) prepare and disseminate a periodic
report on the state of the country’s
environment and forest as well as
climate resilient green economy;
p) promote and provide non-formal
environmental education programs,
and cooperate with the competent
organs with a view to integrating
environmental concerns in the
regular educational curricula;
q) establish a system for development
and utilization of small and large
scale forest including bamboo on
private, communal and watershed
areas, and ensure implementation
of same;
r) establish a system for protection
and, as the case may be, for
sustainable utilization of the
natural forest resources of the country;
and ensure its implementation;
s) establish a system to rehabilitate
degraded forest lands and ensure its
implementation to enhance their
environmental and economic benefits.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Environment and Forest
by the provisions of other laws,
currently in force, with respect to
matters relating to the environment
and forest, are hereby given to the
Ministry of Environment, Forest and
Climate Change.
8ሺ6፻፴
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8632
ኘ) የሀገሪቱን የአካባቢና የደን እንዲሁም
ለአየር ንብረት የማይበገር አረንጓዴ
ኢኮኖሚን በሚመለከት ዘገባን በየወቅቱ
እያዘጋጀ ያሰራጫል፤
አ) መደበኛ ያልሆኑ የአካባቢ ትምህርት መርሃ
ግብሮችን ያስፋፋል፣ ትምህርቱን ይሰጣል፤
አካባቢያዊ ጉዳዮችን በመደበኛ ትምህርት
ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ ለማካተት
አግባብ ካላቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
ትብብር ያደርጋል፤
ከ) አነስተኛና ሰፋፊ የደን ልማት፣ ቀርከሀን
ጨምሮ በግል፣ በወል ይዞታ እና በተፋሰስ
ውስጥ እንዲለማና ጥቅም ላይ እንዲዉል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ትግበራውንም
ያረጋግጣል፤
‹‹‹
ኸ ) የሀገሪቱ የተፈጥሮ ደን እንዲጠበቅና እንደአስፈ
ላጊነቱ ዘላቂ ጥቅም ላይ እንዲዉል ሥርዓት
ይዘረጋል፣ ትግበራውንም ያረጋግጣል፤
ወ) የተጎዱና የተራቆቱ የደን መሬቶች እንዲያ
ገግሙና የአካባቢያዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜ
ታቸው እንዲሻሻል ሥርዓት ይዘረጋል፣
ትግበራውንም ያረጋግጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
አካባቢንና ደንን በሚመለከት ለአካባቢና ደን
ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና
ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለአካባቢ፣ ደንና የአየር
ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
31. The Ministry of Public Enterprises
1/ The Ministry of Public Enterprises shall
have the Powers and duties to:
a) oversee and assist the corporate
management and financial
performance of the public enterprises
accountable to another supervising
authorities;
b) with respect to public enterprises
accountable to it:
(1) ensure that they have developed
strategic and annual plan consistent
with policies, strategies and
economic goals of the government,
approve such plans and monitor
implementation of same;
(2) establish a system to enable them
play appropriate role in the
economy, develop modern
corporate management, design
proper guidelines that help them
achieve their goals, and ensure
the implementation of same;
(3) develop dividend policy with
other relevant government
bodies and implement such
policies;
(4) create conducive conditions, and
provide them with the necessary
information to enhance their
competitiveness domestically and
abroad; assist them in the issuance
of bonds as well as in borrowing
from domestic and foreign sources
pursuant to the guidelines and
policy directives of the Ministry of
Finance and Economic Cooperation;
8ሺ6፻፴1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8633
፴1. የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር
1 / የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) ተጠሪነታቸው ለሌላ ተቆጣጣሪ አካል
የሆኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን
የኮርፖሬት አስተዳደር እና የፋይናንስ
አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
ለ) ተጠሪነታቸው ለሚኒስቴሩ እንዲሆን
የተወሰነ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን፡ -
(1 )መንግሥት ከነደፋቸው ፖሊሲዎች፣
ስትራቴጂዎች እንዲሁም የኢኮኖሚ
ግቦች አንፃር የተቃኘ ስትራቴጂክ እና
ዓመታዊ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ያደርጋል፣
ያፀድቃል፤ አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፤
(2 ) በኢኮኖሚ ውስጥ ተገቢ ድርሻቸውን
ለመወጣት ሊመሩ የሚችሉበትን ዘመናዊ
የኮርፖሬት አስተዳደር አሠራር ይዘረጋል፤
ለግብ ስኬታቸውም መሠረታዊ አቅጣጫ
ዎችን ይነድፋል፤ ሥራ ላይ እንዲውልም
ያደርጋል፤
(3 )የትርፍ ድርሻ ክፍያ ፖሊሲ
ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
ይነድፋል፣ ሥራ ላይ እንዲውልም
ያደርጋል፤
(4 ) በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ያላቸውን
ተወዳዳሪነት ከጊዜ ወደ ጊዜ
እንዲያሻሽሉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
የመረጃ ድጋፍ ይሰጣል፤ በገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በሚወጣው
መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ
በመመሥረት የልማት ድርጅቶች ቦንድ
(5) assist them to follow transparent
procedures; develop a system
under which they issue timely
and proper financial and
performance reports;
(6) closely monitor utilization of
finance and performance of loans
and distribute to relevant
government agencies reports on
their financial performance;
(7) evaluate their requests for
increase of capital; submit its
recommendations to the
Government for approval, and
closely follow up implementation of
same;
(8) appoint and remove members of
board of directors and determine
their allowances; issue a
directive on appointment and
removal of members of board of
directors; develop a system
which enable public enterprises
be managed by persons who
have the proper qualification,
skill and ethical behavior;
(9) submit proposals to the
Government on their dissolution,
amalgamation, or division or
sale; and issue a directive to
make the process transparent;
(10) help those, the objectives of
which go beyond profit making,
to obtain financial support from the
Government where necessary;
8ሺ6፻፴2
1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8634
የሚያወጡበትንና የሚገዙበትን እንዲሁም
ከውጭና ከሀገር ውስጥ ብድር የሚወስ
ዱበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
(5 ) ግልፅ የአሠራር ሥርዓት እንዲከተሉ
ያግዛል፤ ወቅታቸውን የጠበቁ ትክክለኛ
የፋይናንስና የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች
የሚያቀርቡበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
(6 ) የፋይናንስ አጠቃቀም እና የብድር
ሁኔታዎችን በቅርብ ይከታተላል፤
ስለፋይናንስ አፈጻጸማቸውም ተገቢውን
ሪፖርት በማዘጋጀት፣ ለሚመለከታቸው
ያሠራጫል፤
(7 )ካፒታል ለማሳደግ የሚያቀርቡትን
ጥያቄ ይመረምራል፤ ለመንግሥት
የውሳኔ ሃሳብ አቅርቦ ያስወስናል፤
አፈጻጸሙንም በቅርብ ይከታተላል፤
(8 ) የቦርድ አባላትን ይመድባል፣ ያነሳል፣
ሊከፈላቸው የሚገባውንም አበል ይወስ
ናል፤ የቦርድ አሰያየምና አነሳስ
መመሪያዎችን ያዘጋጃል፤ የልማት
ድርጅቶች ሙያው ክህሎቱና መልካም
ስብዕና ባላቸው ኃላፊዎች የሚመሩበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፤
(9) እንዲፈርሱ፣ ከሌላ ድርጅት ጋር
እንዲዋሃዱ ወይም እንዲከፋፈሉ ወይም
እንዲሸጡ ለመንግሥት የውሳኔ ሀሳብ
ያቀርባል፤ ይህንን የተመለከተ ግልፅ
መመሪያም ያዘጋጃል፤
(0) ለትርፍ ብቻ የማይሰሩ ሲሆንና እጅግ
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከመንግሥት
(11) facilitate conditions under which
they allocate sufficient budget
for research and innovation and
disseminate findings of the
research;
(12) create a forum under which they
exchange their experiences, and
carry out training programs that
help build their capacity;
c) carry out studies to identify
projects that can contribute to
economic and social development
and propose to the Government the
establishment of new public
enterprises, and when approved
implement same; based on studies
conduct expansion of existing
public enterprises;
d) carry out other duties to protect the
ownership interest of the
Government in public enterprises.
2/ With respect to public enterprises made
accountable to it, the powers and duties
given to a Supervising Authority of
Public Enterprises by Proclamation No.
25/1992, and with respect to public
enterprises and shares to be privatized,
the powers and duties given to the
Privatization Board by Proclamation
No. 412/2004 are hereby given to the
Ministry of Public Enterprises.
32. The Ministry of Education
The Ministry of Education shall have the
powers and duties to:
8ሺ6፻፴3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8635
የፋይናንስ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንዲችል
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
(01) ለምርምር እና ለፈጠራ በቂ በጀት
እንዲመድቡ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
የተገኘው የምርምር ውጤት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
(02 ) የሚማማሩበትን መድረክ አዘጋጅቶ
ልምድ እንዲለዋወጡ ያደርጋል፤
ራሱም የድርጅቶ ቹን አቅም የሚያሳድጉ
የተለያዩ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
ሐ) ለኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ
አጋዥ ሊሆኑ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን
እያጠና በመንግሥት ልማት ድርጅትነት
እንዲቋቋሙ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፤
ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል፤ መስፋፋት
የሚኖርባቸውን ነባር የልማት ድርጅቶች
በጥናት ላይ ተመስርቶ እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
መ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ውስጥ
መንግሥት ያለውን የባለቤትነት መብት
ለማስከበር የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባሮ
ችን ያከናውናል ::
2 / ለሚኒስቴሩ ተጠሪ የተደረጉትን የመንግሥት
የልማት ድርጅቶች በሚመለከት በአዋጅ ቁጥር
፳5/09፻፹4 ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች
ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባራት እንዲሁም ወደ ግል
ይዞታ የሚዛወሩ የመንግሥት የልማት
ድርጅቶችንና የአክሲዮን ድርሻዎችን በሚመለከት
በአዋጅ ቁጥ ር 4፻02/09፻፺6 ለፕራይቬታይዜሽን
ቦርድ ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባራት
በዚህ አዋጅ ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች
1/ set education and training standards,
and ensure the implementation of same;
2/ without prejudice to the generality of
sub-article (1) of this Article:
a) formulate a national qualification
framework;
b) formulate a general framework of
curricula for education;
c) set minimum educational qualification
requirements for school teachers;
d) set minimum standards for education
and training institutions;
3/ expand and lead higher education;
4/ ensure that quality and relevant
education and training have been
offered at all level of the educational
and training system;
5/ prepare and administer national
examinations based on the country's
education and training policy and
curricula; maintain records and issue
certificates of results;
6/ develop national technical and
vocational education and training
strategies and ensure their
implementation;
7/ ensure that student admissions and
placements in public higher education
institutions are equitable;
8/ publicize national performance in
education and training.
8ሺ6፻፴4
1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8636
ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴2. የትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የትምህርትና ሥልጠና ስታንዳርድ ያወጣል፤
በሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል፤
2 / የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ
አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ፡ -
ሀ) ሀገራዊ የብቃት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፤
ለ) አጠቃላይ የሥርዓተ ትምህርት ማዕቀፍ
ያዘጋጃል፤
ሐ ) የመምህራንን አነስተኛውን የትምህርት
ብቃት መለኪያ ያወጣል፤
መ) የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ሊያሟሉ
የሚገባቸውን አነስተኛውን ደረጃ ያወጣል፤
3 / የከፍተኛ ትምህርት እንዲስፋፋ ያደርጋል፣
በበላይነት ይመራል፤
4 / በየደረጃው ባሉ የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት
ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርትና
ሥልጠና መሰጠቱን ያረጋግጣል፤
5/ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲና
ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ያደረጉ ሀገር
አቀፍ ፈተናዎች ያዘጋጃል፣ ያስተዳድራል፤
የውጤት ሪከርዶች ይይዛል፣ የውጤት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
6/ የሀገሪቱን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ሥልጠና ስትራቴጂን ይቀርጻል፤ በሥራ ላይ
መዋሉን ያረጋግጣል፤
7 / የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች
ቅበላና ምደባ አፈጻጸም ፍትሃዊ መሆኑን
33. The Ministry of Health
The Ministry of Health shall have the powers
and duties to:
1/ formulate the country's health sector
development program; follow up and
evaluate the implementation of same;
2/ support the expansion of health services
coverage; follow up and coordinate the
implementation of health programs
financed by foreign assistance and loans;
3/ direct, coordinate and follow up
implementation of the country's health
information system;
4/ devise and follow up the implementation
of strategies for the prevention of
epidemic and communicable diseases;
5/ follow up and coordinate the implement
tation of national nutrition strategies;
6/ take preventive measures in the events of
emergency situations that threaten public
health, and coordinate measures to be
taken by other bodies;
7/ ensure adequate supply and proper
utilization of essential drugs and medical
equipment in the country;
8/ prepare the country's health services
coverage map; provide support for the
expansion of health infrastructure;
9/ supervise the administration of federal
hospitals; collaborate on the capacity
building activities of the federal
university hospitals;
8ሺ6፻፴5
21
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8637
ያረጋግጣል፤
8 / ትምህርትና ሥልጠናን በተመለከተ ሀገራዊ
የአህዝቦት ተግባሮችን ያከናውናል፡፡
፴3. የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የጤናውን ዘርፍ ልማት ሀገራዊ ፕሮግራም
ይነድፋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
ይገመግማል፤
2 / የጤና አልግሎት ሽፋን እንዲያድግ እገዛ
ያደርጋል፤ ከውጭ በሚገኝ እርዳታ ብድር
የሚከናወኑ የጤና ፕሮግራሞችን አፈጻጸም
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤
3 / አገራዊ የጤና መረጃ ሥርዓቱን ይመራል፣
ያስተባብራል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
4 / ወረርሽኝና ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል
የሚያስችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊ
ነታቸውን ይከታተላል፤
5/ ሀገራዊ የአመጋገብ ሥርዓት ስትራቴጂን
አፈጻጸም ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤
6 / የሕብረተሰቡን ጤና ሊጎዱ የሚችሉ ድንገተኛ
ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የመከላከል እርምጃ ይወ
ስዳል፣ የሌሎችንም እርምጃዎች ያስተባብራል፣
7 /በሃገሪቱ ውስጥ የአስፈላጊ መድሃኒቶችና የሕክምና
መሣሪዎች በቂ አቅርቦት መኖሩንና በአግባቡ
ጥቅም ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
8 / የጤና ሥርዓቱን ካርታ ያዘጋጃል፣ የጤና
10/ collaborate with the appropriate bodies
in providing quality and relevant health
professional trainings within the country;
11/ provide appropriate support to promote
research activities intended to provide
solutions for the country's health
problems and for improving health
service delivery;
12/ expand health education through various
appropriate means;
13/ ensure the proper execution of food,
medicine and health care regulatory
functions;
14/ lead the national social health insurance
system and follow its implementation.
34. The Ministry of Labour and Social Affairs
The Ministry of Labour and Social Affairs
shall have the powers and duties to:
1/ with a view to ensuring the
maintenance of industrial peace:
a) supervise and ensure the proper
enforcement of labour laws;
b) establish a system to maintain
industrial peace and ensure its proper
implementation;
c) encourage and support employers and
workers to form organization and
thereby exercise their rights of
collective bargain;
d) encourage the practice of bipartite
forums between workers and
employers and tripartite forums
involving the Government;
8ሺ6፻፴61
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8638
መሠረተ ልማቶች እንዲስፋፉ ድጋፍ
ያደርጋል፤
9 / የፌደራል ሆስፒታሎችን አስተዳደር በበላይነት
ይቆጣጠራል፤ የፌደራል ዩኒቨርሲቲዎች ሆስ
ፒታሎችን አቅም በማጎልበት ረገድ ተባብሮ
ይሠራል፤
0 / በሀገሪቱ ውስጥ የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች
ሥልጠና ጥራትና አግባብነት ባለው ሁኔታ
እንዲካሄድ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
ይተባበራል፤
01 / የሀገሪቱን የጤና ችግር ለመፍታትና የጤና
አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚረዱ
ምርምሮች እንዲካሄዱ ተገቢውን ድጋፍ
ይሰጣል፤
02 / አግባብነት ያላቸውን የተለያዩ ዘዴዎች
በመጠቀም የጤና አጠባበቅ ትምህርት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
03/ የምግብ፣የመድኃኒትና ጤና እንክብካቤ አስተዳደር
ደርና ቁጥጥር ሥራዎች በአግባቡ መፈፀማቸውን
ያረጋግጣል፤
04 / ሀገራዊ የጤና መድህን ሥርዓቱን ይመራል፤
አፈፃፀሙንም ይቆጣጠራል፡፡
፴4. የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የኢንዱስትሪ ሰላም እንዲጠበቅ፣
ሀ) የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎች በትክክል
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፣
ያረጋግጣል፤
ለ) የኢንዱስትሪ ሠላም ለማስጠበቅ የሚያስችል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱንም
e) set a mechanism to minimize
occurrence of labour disputes and
establish efficient system for
settlement of same;
2/ establish a system to prevent occupational
accidents and occupational diseases;
issue occupational health and safety
standards and supervise their impleme
ntation;
3/ establish national labour sector
information system and realize its
implementation;
4/ register employers’ association and trade
unions established at national level;
5/ register trade unions and collective
agreements relating to Federal Public
Enterprises situated in cities accountable
to the Federal Government; carry out
labour inspection services in such
enterprises; provide conciliation services
to amicably settle labour disputes arising
between employers and employees;
6/ follow up and support the labour relation
of enterprises situated in more than one
Regional States and ensure the
enforcement of labour laws;
7/ in cooperation with concerned bodies,
establish a labour administration system
around their labour relation that enables
the proper transition of the informal
economy to the formal economy;
8/ enhance the accessibility of efficient and
equitable employment services;
8ሺ6፻፴7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8639
ያረጋግጣል፤
ሐ ) አሠሪዎችና ሠራተኞች በማኀበር የመደራጀትና
የሕብረት ድርድር የማድረግ መብቶቻቸውን
እንዲጠቀሙ ያበረታታል፣ ይደግፋል፤
መ ) በአሠሪዎችና በሠራተኞች መካከል የሁለትዮሽ፣
እንዲሁም የመንግሥት ወገንን ጨምሮ
የሶስትዮሽ የውይይት መድረኮች እንዲለመዱ
ያደርጋል፤
ሠ ) የሥራ ክርክሮችን ክስተት ለመቀነስ የሚያስ
ችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፤ ሲከሰቱም መፍትሄ
የሚያገኙበት የተቀላጠፈ የአሠራር ሥርዓት
ይዘረጋል፤
2 / በሥራ ላይ የሚከሠቱ አደጋዎችና በሥራ
ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችን ለመከላከል
የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት ይዘረጋል፤
የሙያ ጤንነትና ደህንነት ደረጃዎች ያወጣል፣
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤
3 /በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ብሔራዊ
የመረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤
4 / በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚደራጁትን የሠራተኛና
የአሠሪ ማኀበራት ይመዘግባል፤
5 / ለፌደራል መንግሥት ተጠሪ በሆኑ ከተሞች
ውስጥ የሚገኙ የፌደራል መንግሥት የልማት
ድርጅቶችን የሚመለከቱ የሠራተኛ ማኀበራትንና
የሕብረት ስምምነቶችን ይመዘግባል፤ በነዚሁ
ድርጅቶች ውስጥ የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር
አገልግሎት ተግባሮችን ያከናውናል፤ በአሠሪ
ዎችና በሠራተኞች መካከል የሚነሱ የሥራ
ክርክሮችን በስምምነት ለመጨረስ የማስማማት
አገልግሎት ይሰጣል፤
6 / ተቀማጭነታቸው ከአንድ ክልል በላይ የሆኑ
ድርጅቶች የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ይከታተላል፣
ድጋፍ ይሰጣል፤ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ
9/ issue work permits to foreign nationals
and, in cooperation with concerned
bodies, supervise the compliance therewith;
10/ in cooperation with concerned bodies,
regulate the Ethiopians overseas
employment;
11/ establish and put into operation a
national labour market information
system;
12/ carry out studies on national manpower
and employment as well as occupational
classification;
13/ work in collaboration with the concerned
bodies to strengthen the social protection
system to improve and ensure the social
and economic wellbeing of citizens and,
in particular to:
a) enable persons with disabilities
benefit from equal opportunities and
full participation;
b) enable the elderly to get care and
support and enhance their
participation;
c) prevent social and economic
problems and provide different
services to segments of the society
under difficult circumstances.
35. The Ministry of Culture and Tourism
The Ministry of Culture and Tourism shall
have the powers and duties to:
1/ cause the study and preservation of
history, cultural heritages and values of
the nations, nationalities and peoples of
Ethiopia and enable them to serve for
scientific and technological purposes;
8ሺ6፻፴81
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8640
ሕጎችን ተፈጻሚነት ያረጋገጣል፤
7/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በተመባበር
መደበኛ ያልሆነውን የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ
መደበኛ ኢኮኖሚ ለማሸጋገር የሚያስችል የአሠራር
ሥርዓት በአሠሪና ሠራተኛ አስተዳዳር
ግንኙነት ዙሪያ ይዘረጋል፤
8/ ቀልጣፋና ፍትሐዊ የሥራ ስምሪት አገልግሎቶች
ተደራሽነት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
9 / ለውጭ አገር ዜጎች የሥራ ፈቃድ ይሰጣል፤
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፤
0/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
የኢትዮ
ጵያውያን የውጭ አገር የሥራ ስምሪትን
ይቆጣጠራል፤
01 / አገራዊ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊ ያደርጋል፤
02 / የአገሪቱን የሠው ኃይልና የሥራ ስምሪት
እንዲሁም የሙያ አመዳደብ ጥናት ያደርጋል፤
03/ የማኀበራዊ ጥበቃ ሥርዓትን በማጠናከር
የዜጎች ማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደህንነት እና
ዋስትና የሚሻሻሉባቸውና የሚጠበቁባቸው
ዘዴዎችን በሚመለከት በተለይም፡ -
ሀ) የአካል ጉዳተኞች እኩል ዕድል ተጠቃሚና
ሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ፣
ለ) አረጋዊያን እንክብካቤና ድጋፍ እንዲያገኙ
ተሳትፎአቸው እንዲጎለብት፣
ሐ) የማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመከ
2/ cause study of the languages of the
nations, nationalities and peoples of
Ethiopia and advancement and
promotion of their literatures;
3/ undertake activities related to advance
ment and promotion of translation services
and translation as a professional
knowledge; assist and follow up
standard usage of working language
and translation services;
4/ undertake activities to bring about
changes in those cultural attitudes,
beliefs and practices hindering social
progress;
5/ promote the contribution of culture to
development;
6/ expand cultural institutions to
institutionalize public participation in
the development of culture;
7/ promote creativity in handicraft, artistic
works and fine art;
8/ establish and enforce a working
procedure for awarding and motivating
those individuals and institutions with
outstanding achievements in creative
industry;
9/ create conducive environment for the
development of the country’s film
industry and theatrical arts;
10/ promote widely the country's tourist
attractions and its positive image on
the world tourism market, and
encourage domestic tourism;
8ሺ6፻፴9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8641
ላከልና በችግሩ ውስጥ የሚገኙ የኀብረተሰብ
ክፍሎች የተለያዩ አገልግሎት እንዲያገኙ፣
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
ይሰራል፡፡
፴5. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/ የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ታሪክ፣ባህላዊ ቅርሶችና እሴቶች እንዲጠኑ
እንዲጠበቁ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ አገልግሎት
እንዲውሉ ያደርጋል፤
2 / የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ቋንቋዎች እንዲጠኑና ሥነጽሑፎቻቸው እንዲዳ
ብሩና እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
3 / የትርጉም አገልግሎትና የአስተርጓሚነት ሙያ
ዕውቀት እንዲዳብርና እንዲስፋፋ የሚያደርጉ
ተግባሮችን ያከናውናል፤ ደረጃውን የጠበቀ
የሥራ ቋንቋ አጠቃቀም እና የትርጉም
አገልግሎት እንዲኖር ይደግፋል፣ ክትትል
ያደርጋል፤
4 / በባህል ተፅእኖ ሳቢያ ማኀበራዊ እድገትን
የሚያጓትቱ አመለካከቶችን፤ እምነቶችንና
ልማዳዊ አሰራሮችን የመለወጥ ተግባሮች
ያከናውናል፤
5 / የባህል ዘርፉ ልማታዊ አስተዋጽኦ እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
6 / በባህል ዘርፍ የሕዝቡን ተሳትፎ ተቋማዊ
መሠረት ለማስያዝ የባህል ተቋማት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
7/ የዕደ ጥበብ፣ ኪነ ጥበብና የሥነ-ጥበብ
ሥራዎች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
8/ በዘርፉ ውጤታማ የፈጠራ ሥራዎችን
11/ ensure that the country's tourist
attractions are identified, properly
developed and organized, tourist
facilities are expanded, and that local
communities share the benefits
derived from tourism;
12/ facilitate the studying and preservation
of the country's natural heritages and
the development and utilization of
them as tourist attractions; ensure the
proper management of wildlife
conservation areas designated to be
administered by the Federal Government;
13/ set and supervise the enforcement of
standards for culture and tourist
facilities;
14/ serve as a focal point for forums
established to facilitate the coordination
of the multi-sectoral efforts required
for the provision of quality tourist
services and for ensuring the well-
being of tourists;
15/ build the capacity of the Culture and
Tourism Sector through the provision
of human resource training and
consultancy supports;
16/ collect, compile and disseminate inform
ation on culture and tourism.
36. The Ministry of Women and Children
Affairs
1/ The Ministry of Women and Children
Affairs shall have the powers and duties
to:
8ሺ6፻፵
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8642
ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና
ማበረታቻ የሚሰጥበት ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊም ያደርጋል፤
9 / የሀገሪቱ የፊልም ተውኔት ጥበብ ሥራዎች
የሚያድጉበትን አግባብ ያመቻቸል፤
0 / የሀገሪቱን የቱሪዝም መስሕቦችና መልካም
ገፅታ በዓለም የቱሪዝም ገበያ በስፋት
ያስተዋውቃል፤ የአገር ውስጥ ቱሪዝም
እንዲስፋፉ ያበረታታል፤
01 / የሀገሪቱ ቱሪስት መስሕቦች ተለይተው እንዲ
ታውቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው እንዲለሙና
እንዲደራጁ፣ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ
ድርጅቶች እንዲስፋፉ፣ የየአካባቢው ማኀበረ
ሰብም ከቱሪዝም ጥቅሞች ተካፋይ እንዲሆን
የሚደረግበትን አግባብ ያመቻቸል፤
02/ የሀገሪቱ የተፈጥሮ ቅርሶች እንዲጠኑ፣
እንዲጠበቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው
እንዲለሙና ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚደረ
ጉበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ በፌደራል
መንግስት እንዲተዳደሩ የተሰየሙ የዱር
እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች አስተዳደር በአግባቡ
መመራቱን ያረጋግጣል፤
03 / የባህልና የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማ
ትን ደረጃዎች ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን
ይቆጣጠራል፤
04 / በቱሪዝም የሠመረ አገልግሎት እንዲኖር
የቱሪስቶችም ደህንንት እንዲረጋገጥ የሚያስ
ፈልገው የብዙ ወገኖች የሥራ ቅንጅት እውን
እንዲሆን ለሚፈጠሩ የጋራ መድረኮች
a) create awareness and movement on
the question of women and children;
b) collect, compile and disseminate to
all stakeholders information on the
objective realities faced by women
and children;
c) ensure that opportunities are created
for women to actively participate in
political, economic and social affairs
of the country;
d) encourage and support women to be
organized, based on their free will
and needs, with a view to defending
their rights and solving their
problems; and build their capacity;
e) design strategies to follow up and
evaluate the preparation of policies,
legislations, development programs
and projects by Federal Government
organs to ensure that they give due
considerations to women issues;
f) undertake studies to identify
discriminatory practices affecting
women, facilitate the creation of
conditions for the elimination of such
practices, and follow up their
implementation;
g) device means for the proper
application of women's right to
affirmative action’s guaranteed at the
national level and follow up the
implementation of same;
h) ensure that due attention is given to
assign women for decision-making
positions in various Government organs;
8ሺ6፻፵1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8643
በማዕከልነት ያገለግላል፤
05 / በሰው ኃይል ሥልጠናና በሙያ ምክር
አገልግሎት አማካይነት የባህልና የቱሪዝም
ሴክተርን የማስፈጸም አቅም ይገነባል፤
06 / የባህልና ቱሪዝም መረጃዎችን ያሰባስባል፣
ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፡፡
፴6. የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር
1 / የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ ) የሴቶችና ሕፃናትን መብትና ጥቅሞች
ማስከበር ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር
ያደርጋል፤
ለ) የሴቶችንና የሕፃናትን ሁኔታ የሚያመለክቱ
ዝርዝር መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
በሚመለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፤
ሐ ) ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና
የማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት
ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመቻ
ቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
መ/ ሴቶች እንደፍላጎቶቻቸውና እንደችግሮቻቸው
ተደራጅተው ለመብቶቻቸው እንዲታገሉና ችግሮቻ
ቸው ን ማስወገድ እንዲችሉ ያበረታታል፣ ሁኔታ
ዎችን ያመቻቻል፣ አቅማቸውን ይገነባል፤
ሠ) በፌደራል መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ
ፖሊሲዎች፣ ሕጎች፣ የልማት ፕሮግራሞችና
ፕሮጀክቶች የሴቶችንና የህጻናትን ጉዳይ
እንዲያካ ትቱ ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣
ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፤
i) coordinate all stakeholders to protect
the rights and well-being of children;
j) conclude international treaties
relating to women and children in
accordance with law and, follow up
the implementation of same and
submit reports to the concerned
bodies.
2/ The powers and duties given to the
Women, Children and Youth Affairs by
the provisions of other laws, currently
in force, with respect to women and
children are hereby given to the
Ministry of Women and Children
Affairs.
37. The Ministry of Youth and Sports
1/ The Ministry of Youth and Sports shall
have the powers and duties to:
a) create awareness and movement on
the question of the youth;
b) collect, compile and disseminate to
all stakeholders information on the
objective realities faced by the
youth;
c) ensure that opportunities are created
for the youth to actively participate
in political, economic and social
affairs of the country;
d) encourage and support the youth to
be organized, based on their free will
and needs, with a view to defending
their rights and solving their
problems; and build their capacity;
8ሺ6፻፵2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8644
ረ) በሴቶች ላይ የሚቃጡ መድሎዎችን በጥናት
በመለየት መድሎዎቹ የሚወገዱባቸውን ሁኔታ
ዎች ያመቻቻል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሰ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች ልዩ ድጋፍ
መብት በአግባቡ ሥራ ላይ እንዲውል ስልት
ይቀይሳል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤
ሸ) ሴቶች በተለያዩ የመንግሥት አካላት በውሳኔ
ሰጪ የሥራ ቦታዎች ለመመደብ በቂ
ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
ቀ ) የህፃናት መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ የሚመ
ለከታቸውን አካላት ሁሉ ያስተባብራል፤
በ) ሴቶችንና ሕጻናትን የሚመለከቱ ዓለም
አቀፍ ውሎችን በሕግ መሠረት ይዋዋላል፤
አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ ለሚመለከታቸው
አካላትም ሪፖርት ያቀርባል፤
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ሴቶችንና ሕጻናትን በሚመለከት ለሴቶች፣
ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለሴቶ
ችና ሕጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴7. የወጣቶችና ስፖርት ማኒስቴር
1 / የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የወጣቶች መብትና ጥቅሞችን በማስከበር
e) design strategies to follow up and
evaluate the preparation of policies,
legislations, development programs
and projects by Federal Government
organs to ensure that they give due
considerations to issues of the
youth;
f) enable the public to participate in
and benefit from sports-for-all and
traditional sports;
g) design and implement strategies for
the establishment of sport education,
training and research institutions to
produce trained manpower and to
improve competence;
h) promote the expansion of sports
facilities and centers;
i) organize sports medical facilities in
cooperation with the appropriate
bodies, and adopt systems for
controlling doping practices;
j) issue directives governing the
establishment of sports associations;
register and support associations
operating at the federal level.
2/ The powers and duties given to the
Women, Children and Youth Affairs by
the provisions of other laws, currently in
force, with respect to the youth, and to the
Sports Commission, with respect to
sports, are hereby given to the Ministry of
Youth and Sports.
8ሺ6፻፵3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8645
ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር
ያደርጋል፤
ለ) የወጣቶችን ሁኔታ የሚያመለክቱ ዝርዝር
መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣ በሚመ
ለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፤
ሐ) ወጣቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና
የማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት
ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመ
ቻቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
መ) ወጣቶች እንደፍላጎቶቻቸውና እንደችግሮቻ
ቸውቸው ተደራጅው ለመብቶቻቸው እንዲ
ታገሉና ችግሮቻቸውን ማስወገድ እንዲችሉ
ያበረታታል፣ሁኔታዎችንያመቻቸል፤አቅማቸ
ውንም ይገነባል፤
ሠ) በፌደራል መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ
ፖሊሲዎች፣ሕጎች፣የልማት ፕሮግራሞችና
ፕሮጀክቶች የወጣቶችን ጉዳይ እንዲያካትቱ
ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣ ተገቢውን
ክትትል ያደርጋል፤
ረ) ህዝቡን በስፖርት ለሁሉምና ባህላዊ ስፖርት
ተሳታፊና ተጠቃሚ ያደርጋል፤
ሰ) የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራትና ብቃትን
ለማሳደግ የስፖርት ትምህርት፣ ሥልጠናና
ምርምር ተቋሞች የሚቋቋሙበትን ሥልት
በመቀየስ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፤
ሸ ) የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎችንና
የስፖርት ማበልጸጊያ ማዕከላትን ያስፋፋል፤
ቀ) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
38. Other Federal Executive Organs
1/ Without prejudice to the amendments
made under the provisions of the
following sub-articles with regard to
accountability, other Federal executive
organs shall continue to function in
accordance with the legislations
establishing them.
2/ The following executive organs shall be
accountable to the Prime Minister:
a) the Ethiopian Broadcasting Authority;
b) the Ethiopian Commodity Exchange
Authority.
3/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Federal
and Pastoralist Development Affairs:
a) the Federal Police Commission;
b) the Federal Prisons Administration;
c) the Charities and Societies Agency.
4/ The Justice and Legal System Research
Institute shall be accountable to the
Ministry of Justice.
5/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Public
Service and Human Resource
Development:
a) the Civil Service University;
b) the Ethiopian Management Institute;
c) the Ethiopian Kaizen Institute.
6/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Finance
and Economic Cooperation:
8ሺ6፻፵4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8646
የስፖርት ህክምና አገልግሎት ያደራጃል፤
በስፖርት አበረታች መድሃኒቶችና ዕፆች
መጠቀምን ለመላከል የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤
በ) የስፖርት ማህበራት ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ
መመሪያ ያወጣል፤ በፌደራል ደረጃ
የሚቋቋሙ የስፖርት ማህበራትን ይመዘግባል፣
አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ወጣቶችን በሚመለከት ለሴቶች፣ሕጻናትና
ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም
ስፖርትን በሚመለከት ለስፖርት ኮሚሽን
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች
በዚህ አዋጅ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
፴8. ስለሌሎች የፌደራል አስፈጻሚ አካላት
1/ በሚከተሉት ንዑስ አንቀጾች የተደረጉት
የተጠሪነት ማሻሻያዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
የፌደራል መንግሥቱ ሌሎች አስፈጻሚ
አካላት በተቋቋሙባቸው ሕጎች በተደነገገው
መሠረት ሥራቸውን ይቀጥላሉ፡፡
2/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናል፡ -
ሀ) የኢትዮጵያ የብሮድካስት ባለሥልጣን፤
ለ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን፡፡
3/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለፌደራልና አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፤
a) the Public Procurement Agency;
b) the Board of Trustee for Public
Enterprises;
c) the Accounting and Auditing Board
of Ethiopia;
d) the Public Procurement and Property
Disposal Service.
7/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Agriculture
and Natural Resources:
a) the Ethiopian Institute of Agricultural
Research;
b) the Cooperatives Agency;
c) the Ethiopian Horticulture Development
Agency;
d) the Strategic Food Reserve Agency;
e) the Ethiopian Agricultural Investment
Land Administration Agency;
f) the Agricultural Transformation Agency.
8/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Livestock
and Fisheries:
a) the Veterinary Drug and Animal
Feed Administration and Control
Authority;
b) the National Veterinary Institute;
c) the National Institute for Control
and Eradication of Tsetse Fly and
Trypanosomosis;
d) the National Animal Health Research
Center;
8ሺ6፻፵5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8647
ለ) የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር
ሐ) የበጎ አድራጐት ድርጅቶችና ማኀበራት
ኤጀንሲ፡፡
4/ የፍትሕና የሕግ ሥርዓት ምርምር
ኢንስቲትዩት ተጠሪነት ለፍትህ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡
5 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር ይሆናል፤
ሀ) ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፤
ለ) የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት፤
ሐ) የኢትዮጵያ ካይዘን ኢንስቲትዩት፡፡
6/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ማኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የመንግሥት ግዥ ኤጀንሲ፤
ለ) የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ባለአደራ
ቦርድ፤
ሐ) የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና የኦዲት
ቦርድ፤
መ) የመንግሥት ግዥና የንብረት ማስወገድ
አገልግሎት፡፡
7/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለእርሻና የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ይሆናል፤
ሀ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፤
ለ) የህብረት ሥራ ኤጀንሲ፤
ሐ) የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ልማት ኤጀንሲ፤
e) the National Animal Artificial
Insemination Center;
9/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Industry:
a) the Textile Industry Development
Institute;
b) the Leather Industry Development
Institute;
c) the Metals Industry Development
Institute;
d) the Food, Beverage and Pharmace
utical Industry Development Institute;
e) the Chemical and Construction
Inputs Industry Development Institute;
f) the Ethiopian Meat and Dairy
Industry Development Institute.
10/ The following organ shall be
accountable to the Ministry of Trade:
the Ethiopian Trade Competition and
Consumers Protection Authority;
11/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Science
and Technology:
a) the Ethiopian Radiation Protection
Authority;
b) the Ethiopian Intellectual Property
Office.
12/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Transport:
8ሺ6፻፵6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8648
መ) የስትራቴጂክ መጠባበቂያ ምግብ ክምችት
ኤጀንሲ፤
ሠ ) የኢትዮጵያ የግብርና ኢንቨስትመንት መሬት
አስተዳደር ኤጀንሲ፤
ረ) የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ፡፡
8/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የእንስሳት መድኅኒትና መኖ አስተዳደርና
ቁጥጥር ባለሥልጣን፤
ለ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት፤
ሐ) ብሔራዊ የቆላ ዝንብና የገንዲ በሽታ መቆ
ጣጠሪያና ማጥፊያ ኢንስቲትዩት፤
መ ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ምርመራ ማዕከል፤
ሠ) የብሔራዊ ሰው ሠራሽ እንስሳት ማራቢያ
ዘዴ ማዕከል፤
9 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለኢን
ዱስትሪ ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት
ኢንስቲትዩት፤
ለ) የቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤
ሐ ) የብረታብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት
መ) የምግብ፣ የመጠጥና ፋርማሲዩቲካል ኢንዱ
ስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤
ሠ) የኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱ
ስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤
ረ) የኢትዮጵያ የሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ
a) the Federal Transport Authority;
b) the Ethiopian Civil Aviation
Authority;
c) the Maritime Affairs Authority;
d) the Road Fund Office.
13/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Urban
Development and Housing:
a) the Agency for Government Houses;
b) the Federal Urban Real Property
Registration and Information Agency.
14/ The Ethiopian Construction Project
Management Institute shall be account
able to the Ministry of Construction.
15/ The following executive organs shall
be accountable to the Ministry of
Water, Irrigation and Electricity:
a) the Awash Basin Authority;
b) the Abay Basin Authority;
c) the Rift Valley Lakes Basin
Authority;
d) the National Meteorology Agency;
e) the Water Resources Development
Fund Office;
f) the Ethiopian Energy Authority;
g) the Ethiopian Water Technology
Institute.
16/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Mines,
Petroleum and Natural Gas:
8ሺ6፻፵7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8649
ልማት ኢንስቲትዩት፡፡
0/ የሚከተለው ተቋም ተጠሪነት ለንግድ
ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
የኢትዮጵያ የንግድ ውድድር የሸማቾች ጥበቃ
ባለሥልጣን።
01/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የኢትዮጵያ ጨረር መከላከያ ባለሥልጣን፤
ለ) የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽሕፈት
ቤት፡፡
02/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለትራንስፖርት ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የፌደራል ትንስፖርት ባለሥልጣን፤
ለ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤
ሐ) የማሪታይም ጉዳይ ባለሥልጣን፤
መ) የመንገድ ፈንድ ጽሕፈት ቤት፡፡
03/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፤
ለ) የፌደራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ
ንብረቶች ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፡፡
04/ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት
ኢንስቲትዩት ተጠሪነት ለኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር ይሆናል፡፡
a) the Ethiopian Geological Survey;
b) the Adola Gold Mining Enterprise.
17/ The Institute of Biodiversity Conservation
shall be accountable to the Ministry of
Environment, Forest and Climate
Change.
18/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Public
Enterprises:
a) the Ethiopian Shipping and
Logistics Service Enterprise;
b) the Sugar Corporation;
c) the Ethiopian Railway Corporation;
d) the Chemical Coporation;
e) the Berhanena Selam Printing
Enterprise.
19/ The Educational Materials Production
and Distribution Enterprise shall be
accountable to the Ministry of Education.
20/ The HIV/AIDS Prevention and Control
Office shall be accountable to the
Ministry of Health.
21/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Culture
and Tourism:
a) the Authority for Research and
Conservation of Cultural Heritage;
b) the National Archives and Library
Agency;
c) the National Theatre;
d) the Ethiopian National Cultural
Center.
8ሺ6፻፵8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8650
05/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለውሃ፣መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ይሆናል፡-
ሀ) የአዋሽ ተፋሰስ ባለሥልጣን፤
ለ) የዓባይ ተፋሰስ ባለሥልጣን፤
ሐ) የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ተፋሰስ
ባለሥልጣን፤
መ) ብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ፤
ሠ) የውሃ ልማት ፈንድ ጽሕፈት ቤት፤
ረ) የኢትዮጵያ ኤነርጂ ባለሥልጣን
ሰ) የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡
06/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለማዕድን፣ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
ይሆናል፡ -
ሀ) የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ፤
ለ) የአዶላ ወርቅ ልማት ድርጅት።
07 / የብዝሐ ሕይወት ጥበቃ ኢንስቲትዩት ተጠሪነት
ለአካባቢ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡
08 / የሚከተሉት ተቋማት ተጠሪነት ለመንግስት
ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ይሆናል፦
ሀ ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ
አገልግሎት ድርጅት፤
ለ) የስኳር ኮርፖሬሽን፤
ሐ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፤
መ) ኬሚካል ኮርፖሬሽን፤
39. Re-organization of Federal Executive
Organs
The Council of Ministers is hereby
empowered, where it finds it necessary, to
reorganize the Federal executive organs by
issuing regulations for the closure, merger
or division of an existing executive organ
or for change of its accountability or
mandates or for the establishment of a new
one.
PART FOUR
MISCELLANEOUS PROVISIONS
40. Repeal
1/ The following legislations are hereby
repealed:
a) the Definition of Powers and Duties
of the Executive Organs of the
Federal Democratic Republic of
Ethiopia Proclamation No. 691/2010
(as amended);
b) the Sport Commission Establishment
Proclamation No. 692/2010;
c) the Privatization and Public
Enterprises Supervising Agency
Establishment Proclamation No.
412/2004, except its Article 13 (as
amended by Proclamation No.
730/2012) which governs the
Industry Development Fund.
2/ No laws, regulations, directives or
practices shall, in so far as they are
inconsistent with this Proclamation, have
force or effect with respect to matters
provided for by this Proclamation.
8ሺ6፻፵9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8651
ሠ) የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት።
09 / የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ
ድርጅቶች ተጠሪነት ለትምህርት ሚኒስቴር
ይሆናል።
፳ / የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ
ጽሕፈት ቤት ተጠሪነት ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡
፳1 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፤
ለ) የብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት
ኤጀንሲ፤
ሐ) ብሔራዊ ቲያትር፤
መ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የባህል ማዕከል፡፡
፴9. የፌደራል አስፈጻሚ አካላትን እንደገና ስለ
ማደራጀት
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ
ሲያገኘው ደንብ በማውጣት፣ማንኛውም አስፈጻሚ
አካል እንዲታጠፍ፣ ከሌላ አስፈጻሚ አካል ጋር
እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል በማድረግ፣
ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና ተግባሩ እንዲለወጥ
በማድረግ ወይም አዲስ አስፈጻሚ አካል
እንዲቋቋም በማድረግ የፌደራል አስፈጻሚ
አካላትን እንደገና የማደራጀት ሥልጣን በዚህ
አዋጅ ተሰጥቶታል፡፡
ክፍል አራት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፵. የተሻሩ ሕጎች
1 / የሚከተሉት ሕጎች በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፤
41. Transfer of Rights and Obligations
1/ The rights and obligations of the
Ministry of Federal Affairs are hereby
transferred to the Ministry of Federal and
Pastoralist Development Affairs.
2/ The rights and obligations of the
Ministry of Civil Service, are hereby
transferred to the Ministry of Public
Service and Human Resource
Development.
3/ The rights and obligations of the
Ministry of Finance and Economic
Development are hereby transferred to
the Ministry of Finance and Economic
Cooperation.
4/ The rights and obligations of the
Ministry of Agriculture, other than those
relating to livestock and fish resources
development sector, are hereby
transferred to the Ministry of Agriculture
and Natural Resources.
5/ The rights and obligations of the
Ministry of Agriculture, relating to
livestock and fish resources development
sector, are hereby transferred to the
Ministry of Livestock and Fisheries.
6/ The rights and obligations of the
Ministry of Urban Development,
Housing and Construction, relating to
urban development and housing sector,
are hereby transferred to the Ministry of
Urban Development and Housing.
7/ The rights and obligations of the Ministry of
Urban Development, Housing and
Construction, other than those relating to
urban development and housing sector, are
hereby transferred to the Ministry of
Construction.
8ሺ6፻፶
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8652
ሀ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር
ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 6፻፺1/2ሺ3
(እንደተሻሻለ)፤
ለ) የስፖርት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር
6፻፺2/2ሺ3 ፤
ሐ) የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት
ድርጅቶች ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር
4፻02/09፻፺6 የኢንዱስትሪ ልማት ፈንድን
ከሚመለከተው አንቀጽ 03 ( በአዋጅ ቁጥር
7፻፴/2ሺ4 እንደተሻሻለው) በስተቀር፡፡
2 / ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ሕግ ወይም
የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ የተሸፈኑ
ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
፵1. መብትና ግዴታዎች ስለማስተላለፍ
1/ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለፌደራልና
የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር
ተላልፈዋል ፡፡
2/ የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለፐብሊክ ሰርቪስና
የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
3/ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር
መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ማኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
8/ The rights and obligations of the
Ministry of Water, Irrigation and Energy
are hereby transferred to the Ministry of
Water, Irrigation and Electricity.
9/ The rights and obligations of the
Ministry of Mines are hereby transferred
to the Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas.
10/ The rights and obligations of the
Ministry of Environment and Forest are
hereby transferred to the Ministry of
Environment, Forest and Climate
Change.
11/ The rights and obligations of the
Privatization and Public Enterprises
Supervising Agency are hereby
transferred to the Ministry of Public
Enterprises.
12/ The rights and obligations of the
Ministry of Women, Children and Youth
Affairs, other than those relating to
youth affairs, are hereby transferred to
the Ministry of Women and Children
Affairs.
13/ The rights and obligations of the
Ministry of Women, Children and Youth
Affairs, those relating to youth affairs,
and the rights and obligations of the
Sport Commission are hereby transferred
to the Ministry of Youth and Sports.
8ሺ6፻፶1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8653
4/ የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍን
ከሚመለከቱት በስተቀር የግብርና ሚኒስቴር
መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለእርሻና
የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
5 / የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍን
የሚመለከቱ የግብርና ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለእንስሳትና ዓሣ
ሀብት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
6 / የከተማ ልማትና ቤቶች ዘርፍን የሚመለከቱ
የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
7/ የከተማ ልማትና ቤቶች ዘርፍን ከሚመለከቱት
በስተቀር የከተማ ልማት፣ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
ለኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
8 / የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለውሃ፣መስኖና
ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
9 / የማዕድን ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች
በዚህ አዋጅ ለማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ
ጋዝ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
0/ የአካባቢና የደን ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለአካባቢ፣ ደንና
የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
‹‹‹
42. Effective Date
This Proclamation shall enter into force on
this 9th day of December, 2015.
Done at Addis Ababa, this 9th day of
December, 2015.
MULATU TESHOME (Dr.)
PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
P
R
E
S
E
I
D
E
N
T
O
F
T
H
E
8ሺ6፻፶2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8654
01 / የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት
ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለመንግስት
የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ተላልፈዋል።
02 / የወጣቶች ጉዳይን ከሚመለከቱት በስተቀር
የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ
አዋጅ ለሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር
ተላልፈዋል፡፡
03 / የስፖርት ኮሚሽን እና የወጣቶች ጉዳይን
የሚመለከቱት የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች
ጉዳይ ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች
በዚህ አዋጅ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
ተላልፈዋል፡፡
፵2. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ አዋጅ ከመስከረም !5 ቀን 2ሺ8 ዓ. ም ጀምሮ
የፀና ይሆናል፡፡
አዲስ አበባ መስከረም !፭ ቀን 2ሺ8 ዓ.ም
ዶ/ ር ሙላቱ ተሾመ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፕሬዚዳንት
F
E
D
E
R
A
L
D
E
M
O
C
R
A
T
I
C
R
E
P
U
B
L
I
C
O
F
E
T
H
I
O
8ሺ6፻፶3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8655
P
I
A
Page 1
Page 2
Page 3
Page 4
Page 5
Page 6
Page 7
Page 8
Page 9
Page 10
Page 11
Page 12
Page 13
Page 14
Page 15
Page 16
Page 17
Page 18
Page 19
Page 20
Page 21
Page 22
Page 23
Page 24
Page 25
Page 26
Page 27
Page 28
Page 29
Page 30
Page 31
Page 32
Page 33
Page 34
Page 35
Page 36
Page 37
Page 38
Page 39
Page 40
Page 41
Page 42
Page 43
Page 44
Page 45
Page 46
Page 47
Page 48
Page 49
Page 50
Page 51
Page 52
Page 53
Page 54
Page 55
Page 56
Page 57
Page 58
Page 59
Page 60
Page 61
Page 62
Page 63
Page 64
Page 65
Page 66
Page 67
Page 68
Page 69
Page 70
Page 71
Page 72
Page 73
Page 74
nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001
ÃNÇ êU
Unit Price
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ
FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/ ፪ሺ፰ ዓ.ም
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ
…አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ .. ገጽ 8ሺ5፻፹2
Proclamation No. 916./2015
Definition of Powers and Duties of the Executive
Organs of the Federal Democratic Republic of
Ethiopia Proclamation -------------Page 8582
አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/፪ሺ፰
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንናተግባር ለመወሰን የወጣ
አዋጅ
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈፃሚ አካላትን አደረጃጀት ስልጣንናተግባር
እንደገና መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
ህገመንግስት አንቀፅ ፶5(፩) መሰረት የሚከተለው
ታውጇል ::
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “ የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ
ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/ ” ፪ሺ፰ ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል፡፡
Proclamation No. 916./2015
A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR THE
DEFINITION OF POWERS AND DUTIES OF
THE EXECUTIVE ORGANS OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
WHEREAS, it has been found necessary to
redefine the Organization, Powers and Duties of
the Executive Organs of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia;
NOW, THEREFORE, in accordance with
Article 55(1) of the Constitution of the Federal
Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
proclaimed as follows:
PART ONE
GENERAL
1. Short Title
This Proclamation may be cited as the
“Definition of Powers and Duties of the
Executive Organs of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia Proclamation No.
916/2015”.
22nd Year No.12
ADDIS ABABA 9th December , 2015
ሃያ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር 0፪
አዲስ አበባ ህዳር ፳፱ ቀን ፪ሺ8 ዓ.ም
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8583
2 .ትርጓሜ
በዚህ አዋጅ ውስጥ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም
የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር፦
1 /ክልል ማለት በኢትዮዽያ ፌደራላዊ
ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገመንግስት አንቀፅ ፵7
የተመለከተው ማንኛውም ክልል ሲሆን የአዲስ
አበባና ድሬዳዋ ከተሞች አስተዳደሮችን
ይጨምራል፣
2 / ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም
ፆታ ይጨምራል ::
ክፍል ሁለት
ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለምክትል ጠቅላይ
ሚኒስትሩና ስለሚኒስትሮች ምክር ቤት
3 . ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣና ተግባር
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣንና ተግባር በሕገ
መንግሰቱ አንቀፅ ፸4 የተመለከተው ይሆናል ::
4 . ስለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣና ተግባር
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣንና ተግባር በሕገ
መንግሰቱ አንቀፅ ፸5 የተመለከተው ይሆናል ::
5. ስለሚኒስትሮች ምክር ቤት
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስልጣንና ተግባር በሕገ
መንግሰቱ አንቀፅ ፸7 የተመለከተው ይሆናል ::
6 . የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት
1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚከለተሉት አባላት
ይኖሩታል፦
2. Definition
In this Proclamation unless the context
otherwise requires:
1/ “Regional State” means any State referred
to under Article 47 of the Constitution of
the Federal Democratic Republic of
Ethiopia and includes the Addis Ababa and
Dire Dawa city Administrations;
2/ any expression in the masculine gender
includes the feminine.
PART TWO
THE PRIME MINISTER, THE
DEPUTY PRIME MINISTER AND THE
COUNCIL OF MINISTERS
3. Powers and Duties of the Prime Minister
The powers and duties of the Prime Minister
of the Federal Democratic Republic of
Ethiopia shall be as specified under Article
74 of the Constitution.
4. Powers and Duties of the Deputy Prime
Minister
The powers and duties of the Deputy Prime
Minister of the Federal Democratic Republic
of Ethiopia shall be as specified under Article
75 of the Constitution.
5. Powers and Duties of the Council of
Ministers
The powers and duties of the Council of
Ministers of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia shall be as specified
under Article 77 of the Constitution.
6. Members of the Council of Ministers
1/ The Council of Ministers shall have the
following members:
8ሺ5፻፹3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8584
ሀ) ጠቅላይ ሚኒስትር፤
ለ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፤
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀፅ 9 የተመለከቱትን
ሚኒስቴሮች የሚመሩ ሚኒስትሮች፤ እና
መ) በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሰየሙ ሌሎች
ባለስልጣኖች ::
2 / በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1ሐ የተመለከተው
ማንኛውም ሚኒስትር በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ
ሊገኝ በማይችልበት ጊዜ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር
ዴኤታዎች በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ
ይሳተፋሉ ::
ከአንድ በላይ ሚኒስትር ዴኤታዎች ካሉና
ሚኒስትሩ በተለይ ካልወከለ በሹመት ቅድሚያ
ያለው ሚኒስትር ዴኤታ በምክር ቤቱ ስብሰባ
ላይ ይሳተፋል ::
7 . የሚኒስትሮች ምክር ቤት የስብሰባ ስነ ስርዓት
1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት፡ -
ሀ) የራሱ የውስጥ ደንብ ይኖረዋል፤
ለ) በውስጥ ደንቡ በሚወስነው መሰረት
መደበኛ እና አስቸኳይ ስብሰባዎች
ያደርጋል፤
ሐ) ምልዓተ ጉባኤ የሚኖረው ከአባሎቹ ከግማሽ
በላይ ሲገኙ ይሆናል፤
መ) የሚያስተላልፈው ውሳኔ በተባበረ ድምፅ
ይሆናል፣በተባበረ ድምፅ መወሰን ካልተቻለ
በድምፅ ብልጫ ይወሰናል ::
2 / ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡ -
ሀ ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት አጀንዳ
የማስያዝ መብታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ
a) the Prime Minister;
b) the Deputy Prime Minister;
c) Ministers heading the ministries
specified under Article 9 of this
Proclamation; and
d) other Officials to be designated by
the Prime Minister.
2/ Where any Minister referred to in sub-
article 1(c) of this Article cannot attend
the meeting of the Council, the Minister
of State of the Ministry shall take part in
the meeting of the Council. Where there
are more than one Ministers of State
unless specific delegation has been given
by the Minister, the senior Minister of
State shall, take part in the meeting of
the Council.
7. Meeting Procedure of the Council of
Ministers
1/ The Council of Ministers shall:
a) have its own procedural manuals;
b) conduct ordinary and extraordinary
meetings in accordance with its rules
of procedure;
c) have a quorum where more than half
of its members are present;
d) pass decisions by consensus or,
failing that, by majority vote.
2/ The Prime Minister shall:
a) without prejudice to the rights of the
members of the Council of Ministers
to propose agenda items, determine
the agenda of the Council;
8ሺ5፻፹4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8585
ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የሚቀርቡ ጉዳዮችን
ይወስናል፤
ለ) የምክር ቤቱን ስብሰባ ይመራል፤
ሐ) ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የቀረበ ጉዳይ
በሚመለከተው የምክር ቤቱ ኮሚቴ
መታየት የሚያስፈልገው ሆኖ ካገኘው
ስብሰባውን ለሌላ ጌዜ ያስተላልፋል ::
3 / ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ምክትል
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምክር ቤቱን ስብሰባ
ይመራል ::
8 . የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች
1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስልጣንና ተግባሩን
ለመወጣት ይረዳው ዘንድ የምክር ቤቱ
አባላት የሚገኙባቸው ልዩልዩ ቋሚ ኮሚቴዎች
ሊኖሩት ይችላል ::
2 / የቋሚ ኮሚቴዎች ስልጣንና ተግባር በምክር
ቤቱ የውስጥ ደንብ ይወስናል ::
ክፍል ሶስት
ስለሚኒስቴሮች
9 .መቋቋም
የሚከተሉት ሚኒስቴሮች በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋል፡ -
1 / የአገርመከላከያ ሚኒስቴር፤
2 / የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር፤
3 / የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤
4 / የፍትሕ ሚኒስቴር፤
5/የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር፤
b) preside over the meetings of the
Council;
c) adjourn the meetings of the Council
under circumstances where he finds
it necessary to refer a case included
in the Council’s agenda to the
relevant Committee of the Council.
3/ In the absence of the Prime Minister, the
Deputy Prime Minister shall preside over
the meetings of the Council.
8. Standing Committees of the Council
1/ The Council of Ministers may, with a
view to facilitating its functions, have
various standing committees comprising
of its members.
2/ The powers and duties of standing
committees shall be defined in the
manuals of the Council.
PART THREE
MINISTRIES
9. Establishment
The following Ministries are hereby
established:
1/ the Ministry of National Defense;
2/ the Ministry of Federal and Pastoralist
Development Affairs;
3/ the Ministry of Foreign Affairs;
4/ the Ministry of Justice;
5/ the Ministry of Public Service and Human
Resource Development;
6/ the Ministry of Finance and Economic
Cooperation;
8ሺ5፻፹፭
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8586
6 / የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር፤
7 / የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፤
8 / የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ሚኒስቴር፤
9 / የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፤
0 / የንግድ ሚኒስቴር፤
01 / የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፤
02 / የትራንስፖርት ሚኒስቴር፤
03 / የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፤
04 / የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር፤
05 / የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፤
06 / የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር፤
07 / የማዕድን፣ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር፤
08/የአካባቢ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ
ሚኒስቴር፤
09 / የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር፤
፳/ የትምህርት ሚኒስቴር፤
፳1/ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤
፳2/ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒቴር፤
፳3/ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤
፳4/ የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር፤
7/ the Ministry of Agriculture and Natural
Resources;
8/ the Ministry of Livestock and Fisheries;
9/ the Ministry of Industry;
10/ the Ministry of Trade;
11/ the Ministry of Science and Technology;
12/ the Ministry of Transport;
13/ the Ministry of Communications and
Information Technology;
14/ the Ministry of Urban Development and
Housing;
15/ the Ministry of Construction;
16/ the Ministry of Water, Irrigation and
Electricity;
17/ the Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas;
18/ the Ministry of Environment, Forest and
Climate Change;
19/ the Ministry of Public Enterprises;
20/ the Ministry of Education;
21/ the Ministry of Health;
22 / the Ministry of Labour and Social
Affairs;
23/ the Ministry of Culture and Tourism;
24/ the Ministry of Women and Children
Affairs;
25/ the Ministry of Youth and Sports.
8ሺ5፻፹6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8587
፳5/ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር፡፡
0 . የሚኒስትሮች የወል ሥልጣንና ተግባር
እያንዳንዱ ሚኒስቴር፡ -
1 / በሥራው መስክ፡ -
ሀ) ፖሊሲዎችንና ሕጎችን ያመነጫል፣ዕቅድና
በጀት ያዘጋጃል፣ሲፈቀድም በሥራ ላይ
ያውላል፤
ለ) የፌደራል መንግሥቱ ሕጎች በሥራ ላይ
መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
ሐ) የጥናትና ምርምር ተግባሮችን ያከናውናል፣
መረጃዎችንይሰበስባል፣ያቀነባብራል፣ያሰራጫል፤
ብራል፣ያሰራጫል፤
መ) የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ያከናውናል፣
የለውጥና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን
ይፈጽማል፣ ያስፈጽማል፣ ዉጤታማነታቸውን
ያረጋግጣል፤
ሠ) ለክልሎች እንዳስፈላጊነቱ ድጋፍና ምክር
ይሰጣል፤ እንዲሁም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች በፌደራል ጉዳዮችና የአርብቶ
አደር ልማት ሚኒስቴር አስተባባሪነት
የተቀናጀ ድጋፍ ያደርጋል፤
ረ) በሕግ መሠረት ውሎችንና ዓለም አቀፍ
ስምምነቶችን ያደርጋል፤
2 / በማቋቋሚያ ሕጎቻቸው ወይም በዚህ አዋጅ
አንቀጽ ፴8 ተጠሪ የተደረጉለትን አስፈጻሚ
አካላት አፈጻጸም በበላይነት ይመራል፤ያስተባብራል፤
10. Common Powers and Duties of Ministries
Each Ministry shall have the powers and
duties to:
1/ in its area of jurisdiction:
a) initiate policies and laws, prepare
plans and budgets, and upon
approval implement same;
b) ensure the enforcement of federal
laws;
c) undertake study and research; collect,
compile and disseminate information;
d) undertake capacity building activities;
implement, cause to implement and
ensure effectiveness of the reform
and good governance works;
e) provide assistance and advice to
Regional States, as necessary; and
provide coordinated support to
Regional States eligible for
affirmative support as coordinated
by the Ministry of Federal Affairs
and Pastoralist Development;
f) enter into contracts and international
agreements in accordance with the
law;
2/ direct and coordinate the performances
of the executive organs made
accountable to it under the laws
establishing them or under Article 38 of
this Proclamation; review the
organizational structures as well as the
work programs and budgets of the
executive organs and approve their
submission to the appropriate
government organs;
8ሺ5፻፹7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8588
አደረጃጀቶቻቸውን እንዲሁም የሥራ ፕሮግራሞ
ቻቸውንና በጀቶቻቸውን መርምሮ ለሚመለከ ተው
የመንግሥት አካል እንዲቀርቡ ይወስናል፤
3/ የሚያዘጋጃቸው ፖሊሲዎች፣ሕጎች፣ የልማት
ፕሮግ
ራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችንና የወጣቶችን
ጉዳይ እንዲያካትቱ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፤
4 / የአካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ የማኀበራዊና
ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋላጭ የህብረተሰብ
ክፍሎች እና በደማቸው ውስጥ የኤች.አይ.ቪ
ኤድስ ያለባቸው ሰዎች በኃላፊነቱ ክልል
የእኩል ዕድል ተጠቃሚና ሙሉ ተሳታፊ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
5/ በዚህ አዋጅና በሌሎች ሕጎች የተሰጡትን
ሥልጣንና ተግባሮች በሥራ ላይ ያውላል፤
6/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሥልጣንና ተግባሩ
በከፊል ለሌላ የፌደራል ወይም የክልል አካል
በውክልና ሊሰጥ ይችላል፤
7/ ስለሥራው ክንዋኔ በየወቅቱ ለጠቅላይ
ሚኒስትሩና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሪፖርት
ያቀርባል፡፡
01 . የሚኒስትሮች ተጠሪነትና ኃላፊነት
እያንዳንዱ ሚኒስትር፡ -
1 / ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለሚኒስትሮች
ምክር ቤት ይሆናል፤
3/ address women and youth affairs in the
preparation of policies, laws and
development programs and projects;
4/ create, within its powers, conditions
whereby persons with disabilities, the
elderly, segments of society vulnerable
to social and economic problems and
H.I.V. AIDS positive citizens benefit
from equal opportunities and full
participation;
5/ exercise the powers and duties given to it
under this Proclamation and other laws;
6/ where necessary, delegate part of its
powers and duties to other federal or
regional state organ;
7/ submit periodic performance reports to
the Prime Minister and the Council of
Ministers.
11. Accountability and Responsibility of
Ministers
Each Minister shall:
1/ be accountable to the Prime Minister
and the Council of Ministers;
2/ represent and exercise the powers and
duties of the Ministry he is heading;
3/ effect payments in accordance with
the budget and work programs
approved for the Ministry;
8ሺ5፻፹8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8589
2 / የሚመራውን ሚኒስቴር ይወክላል፣ ሥልጣንና
ተግባሩን ሥራ ላይ ያውላል፤
3/ ለሚኒስቴሩ በተፈቀደው በጀትና የሥራ
ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል፤
4 / በሚኒስቴሩ ውስጥ የአፈጻጸም አመራር ሥርዓት
ተግባራዊ መደረጉን ያረጋግጣል፡፡
02 / የሚኒስትር ዴኤታዎች ተጠሪነትና ኃላፊነት
1/ የእያንዳንዱ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ
ተጠሪነቱ ለሚኒስትሩ ሆኖ ተለይተው
የሚሰጡትን ተግባሮች ያከናውናል
2/ ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ሚኒስትር
ዴኤታው ተክቶት ይሠራል፡፡ ከአንድ በላይ
ሚኒስትር ዴኤታዎች ካሉና ሚኒስትሩ በተለይ
ካልወከለ በሹመት ቅድሚያ ያለው ሚኒስትር
ዴኤታ ተክቶት ይሠራል፡፡
03 / የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/ አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር
የሀገሪቱን የግዛት ሉዓላዊነት ያስከብራል፤
2 / መከላከያ ሠራዊት ያቋቁማል፣ ያስታጥቃል፣
ይቆጣጠራል፣ የውጊያ ብቃቱን ያረጋግጣል፤
4/ ensure the implementation of
performance management system
within the Ministry.
12. Accountability and Responsibility of
Ministers of State
1/ Each Minister of State of a Ministry
shall be accountable to the Minister
and shall carry out the responsibilities
specifically entrusted to him.
2/ The Minister of State shall act on
behalf of the Minister in his absence.
Where there are more than one
Ministers of State the senior Minister
of State shall act on behalf of the
Minister in his absence.
13. The Ministry of National Defense
The Ministry of National Defense shall have
the powers and duties to:
1/ defend the territorial integrity of the
country in cooperation with the
appropriate organs;
2/ establish, equip and supervise the
defense forces and ensure their combat
capabilities;
3/ ensure that the composition of the
national defense forces reflect equitable
representation of nations, nationalities
and peoples and that they carry out their
functions free of any partisanship to any
political organization;
4/ organize training center establishments
for the defense forces;
8ሺ5፻፹9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8590
3 / የሀገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት የብሔሮች፣ የብሔ
ረሰቦችና የሕዝቦችን ሚዛናዊ ተዋጽኦ ያካተተ
መሆኑንና ተግባሩንም ከፖለቲካ ድርጅት
ወገናዊነት ነፃ በሆነ አኳኋን ማከናወኑን
ያረጋግጣል፤
4/ የመከላከያ ሠራዊት ማሠልጠኛ ተቋማት
እንዲደራጁ ያደርጋል፤
5 / ከክልል አቅም በላይ የሆነ የፀጥታ መደፍረስ
ሲያጋጥም ወይም ማናቸውም ክልል ሕገ
መንግሥቱን በመጣስ ሕገ መንግሥታዊ
ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሲጥል በሕገ መንግሥቱ
በተደነገገው መሠረት ሲታዘዝ ፀጥታንና ሕገ
መንግሥታዊ ሥርዓቱን ያስከብራል፤
6 / የሽምቅ ውጊያንና ሽብርተኝነትን ይከላከላል፤
7 / የጦር ሠፈሮችንና ለሠራዊቱ የሚያስፈልጉትን
የመኖሪያ ሠፈሮች ይሠራል፣ያሠራል፤
8 / በክተት ጊዜ በአገር ውስጥ የሚገኝ ሀብት
በተቀናጀ ሁኔታ ጥቅም ላይ የሚውልበትን
ዘዴ እያጠና ያስወስናል፤
9 / የክተት አዋጅ በሚታወጅበት ጊዜ ኀብረተሰቡ
ከጠላት ጥቃት ራሱን የሚከላከልበትን ዕቅድ
ያወጣል፣ሲፈቀድም ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ሥራ ላይ እንዲውል
ያደርጋል፤
0/ በጦርነት ወይም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
5/ enforce security measures and the
constitutional order, when instructed in
accordance with the provisions of the
Constitution, where situations
endangering public safety are beyond
the control of Regional States or where
any Regional State violates the
Constitution and endangers the
constitutional order;
6/ combat guerrilla and terrorist activities;
7/ construct and cause the construction of
military camps and residential quarters
required for the defense forces;
8/ prepare plans and get authorizations for
the coordinated utilization of resources
in the country that may be required in
an event of national mobilization;
9/ prepare schemes whereby the public
can defend or guard itself against
enemy threats when general
mobilization is declared; and, upon
authorization, implement same in
cooperation with concerned organs;
10/ recruit, train and organize National
reserve force that shall join the armed
forces in time of war or state of
emergency and that shall provide
assistance in the event of man-made or
natural disasters;
11/ coordinate the activities of, and
cooperate with the appropriate Federal
and Regional State organs in matters
relating to the defense of the country;
12/ organize and deploy competent
peacekeeping forces where the country
is required to participate in
international peacekeeping missions;
8ሺ5፻፺
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8591
የመከላከያ ሠራዊትን የሚቀላቀል፣እንዲሁም
ሰው ሠራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎች
ሲከሰቱ ዕገዛ የሚያደርግ ብሔራዊ ተጠባባቂ
ኃይል ይመለምላል፣ ያሰለጥናል፣ያደራጃል፤
01/ ሀገር መከላከልን በሚመለከት አግባብ
ያላቸውን የፌደራልና የክልል አካላት
ያስተባብራል፣በመተባበርም ይሠራል፤
02 / ሀገሪቱ የሚቀርብላትን ዓለም አቀፍ የሠላም
ማስከበር ጥሪ በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችል
የሠላም አስከባሪ ኃይል ያደራጃል፣ያሰማራል፤
03/ ከሚከተሉት ምንጮች የሚገኘውን ገቢ
የሚኒስትሮች ምክር ቤትን እያስፈቀደ ለሀገር
መከላከያ አቅም ግንባታ እንዲውል
ያደርጋል፡ -
ሀ) የመከላከያ ተቋማት በሠላም ጊዜ የሚኖራ
ቸውን የማምረትና አገልግሎት የመስጠት
ትርፍ አቅም ለገቢ ማስገኛ ተግባር
እንዲውል በማድረግ የሚገኘውን ገቢ፤
ለ) ለመከላከያ ጠቀሜታ የማያስፈልጉ ንብረ
ቶችን በማስወገድ የሚገኘውን ገቢ፤እና
ሐ) በተቆጣጣሪ ባለሥልጣንነት ከሚመራቸው
ድርጅቶች የሚገኘውን የትርፍ ድርሻ፤
04/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (03)
የተመለከተው ገንዘብ አስተዳደር በፋይናንስ
አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 6፻፵8/2ሺ1 እና
በአዋጁ መሠረት በወጡ ደንቦችና
መመሪያዎች
የተደነገጉትን ሥርዓቶችና መመዘኛዎች ተከትሎ
መፈጸሙን ያረጋግጣል፣ በዋናው ኦዲተርም
13/ retain and utilize, for capacity building
of National defense upon obtaining the
approval of the Council of Ministers:
a) revenue generated by engaging idle
facilities of defense institutions, in
peace times, in income generating
activities;
b) the proceeds of disposal of
properties which are no more
required for defense purposes; and
c) dividends from enterprises put
under its supervision;
for national defense capacity building
projects.
14/ ensure that the procedures and
standards embodied in the Financial
Administration Proclamation No.
648/2009 and, regulations and
directives issued pursuant to the
Proclamation are followed in the
administration of the fund referred to
in sub-article (13) of this Article and
submit same for auditing by the
Auditor General;
15/ ensure that the defense forces
participate in the country’s
development activities in times of
peace.
14. The Ministry of Federal and Pastoralist
Development Affairs
1/ The Ministry of Federal and Pastoralist
Development Affairs shall have the
powers and duties to:
8ሺ5፻፺1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8592
እንዲመረመር ያደርጋል፤
05 / የሠራዊቱ አባላት በሠላም ጊዜ በአገሪቱ
የልማት ሥራዎች እንዲሳተፉ ያደርጋል፡፡
04. የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር
1 / የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
ሀ) የሕዝቡ ሠላም መጠበቁን በማረጋገጥ
ረገድ አግባብ ካላቸው የፌደራልና የክልል
መንግሥት አካላት ጋር በመተባበር
ይሰራል፤
ለ ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵8 እና
፷2 (6) ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
በክልሎች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች
የሚፈቱባቸውን ሁኔታዎች ያመቻቻል፤
ሐ) አግባብ ያላቸው ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
ከክልሎች ጥያቄ ሲቀርብ በክልሎች ውስጥ
የሚፈጠሩ አለመግባባቶችና ግጭቶች
በዘላቂነት የሚፈቱበትን ፖለቲካዊ መፍትሔ
ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤
መ) ፌደራል መንግሥቱ በክልሎች ጉዳይ
ጣልቃ እንዲገባ ሲወሰን አፈጻጸሙን
ያስተባብራል፤
a) cooperate with concerned Federal
and Regional State organs in
maintaining public order;
b) without prejudice to the provisions
of Article 48 and 62(6) of the
Constitution of the Federal
Democratic Republic of Ethiopia,
facilitate the resolution of disputes
arising between Regional States;
c) without prejudice to the provisions
of the relevant laws and upon
requests of Regional States, devise
and implement sustainable political
solutions for disputes and conflicts
that may arise within Regional
States;
d) coordinate the implementation of
decisions authorizing the intervention
of the Federal Government in the
affairs of Regional States;
e) serve as a focal point in creating
good Federal-Regional relationship
and cooperation based on mutual
understanding and partnership and
thereby strengthen the Federal system;
f) provide assistance to Regional
States particularly to those
deserving special support;
g) coordinate, integrate and follow up
supports given by other Federal
Organs to pastoralists and Regional
States deserving special support;
8ሺ5፻፺2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8593
ሠ) በፌደራል መንግሥትና በክልሎች መካከል
በመግባባትና በአጋርነት ላይ የተመሠረተ
መልካም ግንኙነትና ትብብር እንዲኖር
በማድረግ የፌደራል ሥርዓቱ እንዲጠናከር
የግንኙነቱ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል፤
ረ) ለክልሎች በተለይም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች ትኩረት በመስጠት ድጋፍ
ያደርጋል፤
ሰ ) ሌሎች የፌደራል መንግሥት አካላት
ለአርብቶ አደሩና ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች የሚያደርጓቸውን ድጋፎች ያስተ
ባብራል፣ ያቀናጃል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሸ) በተለያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች
መካከል ሠላምና መከባበር እንዲሰፍን
ለማድረግና ግጭትንም ለመከላከል እንዲቻል
አግባብ ካላቸው የመንግሥት አካላት፣የሃይማኖት
ተቋማትና ከሌሎች ማናቸውም አካላት ጋር
በመተባበር ይሠራል፤ የሃይማኖት ድርጅቶችንና
ማኀበራትን ይመዘግባል፤
ቀ) በኃይማኖት ሽፋን የሚደረግ አክራሪነትና
ጽንፈኛነትን ለመከላከል የሚያስችሉ
ስልቶችን ይቀይሳል፤ ያስፈጽማል፤
በ ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንና የፌደራል
ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያጋግጣል፤
ተ) የጦር መሣሪያ፣የተኩስ መሣሪያ ወይም ፈንጂ
ለመያዝ ወይም በእነዚሁ ለመጠቀም ፈቃድ
ይሰጣል፣ፈንጂ ስለሚሸጥበት ሁኔታ
h) work in collaboration with
pertinent Government Organs,
Religious Institutions and other
organs to ensure that peace and
mutual respect will prevail among
followers of different religions
and beliefs, and to enable the
prevention of conflicts; register
religious organizations and
associations;
i) devise and enforce strategies for
combating extremism and
radicalism committed under the
disguise of religion;
j) ensure the proper execution of
functions relating to Federal
Police Commission and Federal
Prisons Administration;
k) issue permit for the possession or
use of arms, firearms and
explosives; determine conditions
applicable for the selling of
explosives; issue permits for the
selling of explosives and repairing
of arms and fire arms;
l) ensure the proper execution, at the
federal level, of functions relating
to the registration of charities and
societies;
m) in collaboration with concerned
organs coordinate activities
carried out in pastoralist areas to
reduce poverty as well as to avoid
draught vulnerability;
8ሺ5፻፺3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8594
ይወስናል፣ ፈንጂ ለሚሸጡና የጦር ወይም
የተኩስ መሣሪያ ለሚያድሱ ፈቃድ ይሰጣል፤
ቸ) በፌደራል ደረጃ የሚከናወኑ የበጎ አድራጎት
ድርጅቶችና የማኀበራት ምዝገባ ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያረጋጋጣል፤
ኀ) በአርብቶ አደር አካባቢዎች ድህነትን
ለመቀነስ እንዲሁም የድርቅ ተጋላጭነትን
ለማስወገድ የሚያስችሉ ተግባራትን
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ያስተባብራል፤
ነ ) አርብቶ አደሮችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ
ተግባራትን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመሆን ያስተባብራል ::
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለፌደራልና
የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
05 . የውጨ ጉዳይ ሚኒስቴር
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / ሀገሪቱ በሚኖራት የውጭ ግንኙነት ጥቅሟና
መብቷ እንዲጠበቅና በሌሎች መንግሥታት
እንዲከበር ያደርጋል፤
2 / ሀገሪቱ ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ያላት መልካም
ጉርብትና እንዲጠናከር ያደርጋል፤
n) in collaboration with concerned
organs coordinate activities that
enable pastoralists to become
beneficiaries of social and
economic developments.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Federal Affairs by the
provisions of other laws, currently in
force, are hereby given to the Ministry
of Federal and Pastoralist Development
Affairs.
15. The Ministry of Foreign Affairs
The Ministry of Foreign Affairs shall have
the powers and duties to:
1/ safeguard the interests and rights of the
country in connection with its foreign
relations and ensure that they are
respected by foreign states;
2/ ensure that the country’s good relations
with neighboring countries are
strengthened;
3/ in consultation with the concerned
organs negotiate and sign, upon
approval by the Government, treaties
that Ethiopia enters into with other States
and International Organizations, except
in so far as such power is specifically
given by law to other organs; and effect
all formalities of ratification of treaties;
4/ ensure the enforcement of rights and
obligations arising from treaties signed
by the Ethiopian Government except in
so far as specific power has legally been
entrusted to other organs;
8ሺ5፻፺4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8595
3 / ሥልጣኑ በተለይ ለሌላ አካል በሕግ ካልተሰጠ
በስተቀር፣ኢትዮጵያ ከሌሎች መንግሥታትና
ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ጋር የምታደርጋቸውን
በመንግሥት የተፈቀዱ ዓለም አቀፍ ውሎች
ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመመካከር ይደራደራል፣ ይፈርማል፤ እንዲሁም
ሁም ዓለም አቀፍ ውሎች እንዲጸድቁ
ለማድረግ የሚያስፈልጉትን ፎርማሊቲዎች
ሁሉ ያከናውናል፤
4 / ሥልጣኑ በተለይ ለሌላ አካል ካልተሰጠ
በስተቀር፣የኢትዮጵያ መንግሥት የፈረማቸው
ዓለም አቀፍ ውሎች የሚያስከትሏቸው
መብቶችና ግዴታዎች መከበራቸውን
ያረጋግጣል፤
5 / ኢትዮጵያ ከሌሎች መንግሥታትና ዓለም
አቀፍ ድርጅቶች ጋር የምታደርጋቸውን
ዓለም አቀፍ ውሎች ሁሉንም
የተመሰከረላቸውን ዋናዎቹን ቅጂዎች
መዝግቦ ይጠብቃል፤
6 / የኢትዮጵያ መንግሥት በብዙ መንግሥታት
መካከል የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ውሎችን
አስቀማጭ በሚሆንበት ጊዜ ይኸው ባለአደራነት
የሚጠይቀውን ተግባር ያከናውናል፤
7 / በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ የዲፕሎማቲክና
የቆንስላ ሚስዮኖችን እንዲሁም በዓለም
አቀፍ ድርጅቶች የኢትዮጵያ ቋሚ
መልእክተኞች ጽሕፈት ቤቶችን ተግባራት
ያስተባብራል፣ሥራቸውንም ይቆጣጠራል፤
8 / ሌሎች የመንግሥት አካላት ከውጭ ሀገር
መንግስታትና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር
የሚያደርጓቸውን ሁሉንም ግንኙነቶች
ያስተባብራል፤
5/ register and keep all authentic copies of
treaties concluded between Ethiopia and
other States and International
Organizations;
6/ perform the functions of a depository of
multilateral treaties when the Ethiopian
Government is a depository of such
treaties;
7/ coordinate and supervise the activities of
Ethiopia’s diplomatic and consular
missions and permanent missions of
Ethiopia to international organizations;
8/ coordinate all relations of other
Government Organs with Foreign States
and international organizations;
9/ keep contacts, as may be necessary, with
foreign diplomatic and consular
representatives in Ethiopia as well as
with representatives of International
Organizations with a view to facilitating
the protection of mutual interests;
10/ ensure that privileges and immunities
accorded to foreign diplomatic missions
and representatives of international
organizations under international laws
and treaties to which Ethiopia is a party
are respected;
11/ issue diplomatic and service passports
and diplomatic and service entry visas in
accordance with the relevant laws;
8ሺ5፻፺5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8596
9/ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የውጭ ሃገራት
መንግሥታት እንደራሴዎች፣ ቆንስሎችና
የዓለምአቀፍ ድርጅቶች ወኪሎች ጋር
እንደአስፈላጊነቱ በመገናኘት የጋራ ጥቅሞች
የሚጠበቁበትን ሁኔታ ያመቻቸል፤
0/ በዓለም አቀፍ ሕግና ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው
ዓለም አቀፍ ውሎች ለውጭ አገር
መንግሥታት እንደራሴዎችና ለዓለም አቀፍ
ድርጅቶች ወኪሎች የተሰጡ መብቶች
እንዲከበሩ ያደርጋል፤
01 / አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የዲፕሎማቲክና
ሰርቪስ ፓስፖርቶች እና የዲፕሎማቲክና
ሰርቪስ መግቢያ ቪዛዎች ይሰጣል፡፡
02 / የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በማካሄድ፡ -
ሀ ) የሀገሪቱን የውጭ ንግድና ቱሪዝም
በማስፋፋት፣
ለ ) የውጭ ኢንቨስትሮችን በመለየትና በመሳብ፣
ሐ) ቴክኖሎጂን በማፈላለግ፣ በመምረጥ እና
በማስገባት፣
መ ) የውጭ የልማት ፋይናንስና የቴክኒክ
ተራድኦ የሚገኝበትን ሁኔታ በማመቻቸት
ረገድ፣
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ይተባበራል፤
03 / በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መብትና
ጥቅም እንዲጠበቅ ያደርጋል፤ በኢትዮጵያውያን
ማኀበረሰብና በኢትዮጵያ ወዳጆች የተመሠረቱ
ማኀበራትን ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
04 / የዲያስፖራ ተሳትፎን በማረጋገጥ ዲያስፖራው
12/ through pursuing economic diplomacy,
cooperate with the concerned organs in:
a) promoting the country’s foreign trade
and tourism;
b) identifying and attracting foreign
investors;
c) identifying, acquiring and packaging
of technologies;
d) facilitating the mobilization of
external financial and technical
assistances;
13/ ensure that the interests and the rights of
Ethiopians residing abroad are protected;
encourage and support associations
formed by Ethiopian communities and
friends of Ethiopia;
14/ facilitate participation of the diasporas in
the development of the country through
ensuring diasporas engagement;
15/ provide information and consultancy on
issues of protocol;
16/ design and follow up the
implementation of public diplomacy
and communication strategies to build
the country’s image and to rally
supporters.
16. The Ministry of Justice
The Ministry of Justice shall have the
powers and duties to:
1/ be chief advisor to the Federal
Government on matters of law;
8ሺ5፻፺6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8597
በአገር ልማት እንዲሳተፍ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤
05 / በፕሮቶኮል ጉዳዮች ላይ መረጃዎችንና የምክር
አገልግሎቶችን ይሰጣል፤
06 / በፐብሊክ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ተግባራት
የአገር ገጽታን የመገንባትና ደጋፊዎችን
የማበራከት ስልቶችን ይነድፋል፣ ተግባራዊነታቸ
ውን ይከታተላል፡፡
06 . የፍትህ ሚኒስቴር
የፍትሕ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/የሕግ ጉዳዮችን በሚመለከት የፌደራል
መንግሥት ዋና አማካሪ ሆኖ ይሠራል፤
2 / የሕግ ማሻሻያና ለፍትህ ሥርዓቱ ጠቃሚነት
ያላቸው ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽን
የፌደራል ሕጎችን የማጠቃለል ሥራ
ያካሂዳል፤ የክልሎችን ሕጎች ያሰባስባል፣
እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ያደርጋል፤
3/ በፌደራል መንግሥት አካላትና በክልሎች
ጥያቄ ሲቀርብለት የሕግ ረቂቆች በማዘጋጀት
ይረዳል፤
4/ የወንጀል መነሻዎችን ያጠናል፣ ወንጀል
የሚቀንስበትን ሥልት ይቀይሳል፤ በወንጀል
መከላከል ረገድ የሚመለከታቸውን መንግሥታዊ
አካላትና ኀብረተሰቡን ያስተባብራል፤
5/ በፌደራል ፍርድ ቤቶች ሥልጣን ሥር
የሚወድቅ ወንጀል ተፈጽሟል ብሎ ሲያምን
2/ undertake legal reform and studies that
have importance for the justice system
and carry out the codification and
consolidation of federal laws; collect
Regional State laws and consolidate
same as may be necessary;
3/ assist in the preparation of draft laws
when so requested by Federal
Government Organs and Regional
States;
4/ study the causes of crimes; devise
ways and means of crime prevention;
coordinate the relevant Government
Organs and Communities in crime
prevention;
5/ undertake or order the conduct of
investigation where it believes that a
crime the adjudication of which falls
under the jurisdiction of the Federal
Courts has been committed; direct and
supervise the process of the
investigation; allow and negotiate
plea-bargain; upon the existence of
good cause, decide on the
discontinuance of an investigation or
the carrying out of additional
investigation;
6/ represent the Federal Government in
the institution and trial of criminal
charges; withdraw criminal charges
for good causes and in accordance
with the law; follow up the execution
of decisions of the courts;
7/ establish systems for gathering,
handling and distribution of
information relating to criminal
justice; and provide support to the
concerned organs of justice;
8ሺ5፻፺7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8598
ምርመራ ያካሂዳል ወይም እንዲካሄድ
ያደርጋል፣ የምርመራ ሂደቱን ይመራል፣
ይቆጣጠራል፤ የጥፋተኝነት ድርድር ይፈቅዳል፣
ይደራደራል፤ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረን
ምርመራ ያቋርጣል ወይም ተጨማሪ ምርመራ
ያከናውናል፤
6 / የፌደራል መንግሥትን በመወከል የወንጀል ክስ
ይመሠርታል፣ ይከራከራል፤ በቂ ምክንያት
ሲኖር በሕግ መሠረት ክሱን ያነሳል፤ ፍርድ
ቤቶች የሚሰጧቸውን ውሳኔዎች መፈጸማቸውን
ይከታተላል፤
7 / የወንጀል ፍትህ መረጃዎች አሰባሰብ፣አያያዝና
ሥርጭት ሥርዓት ይዘረጋል፤ለሚመለከታቸው
የፍትህ አካላት ድጋፍ ይሰጣል፤
8 / የሕዝቡን እንዲሁም የፌደራል መንግሥትን
መብትና ጥቅም ለማስከበር የፌደራል
መንግስትን መስሪያ ቤቶች እና የመንግስት
የልማት ድርጅቶች፡ -
ሀ) ተከራካሪ በሆኑባቸው የፍትሐ ብሔር
ጉዳዮች እነዚህን ተቋማት በመወከል
ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ፍርድ ቤት
ወይም በማንኛውም የክርክር ደረጃ
ጣልቃ በመግባት ይከራከራል፤ የፍርድ
ባለመብት የሆኑባቸውን የፍርድ ቤት
ውሳኔዎችም እንዲፈጸሙ መደረጋቸውን
ይከታተላል፤
ለ) ለሚገቧቸው የውል ግዴታዎች የሚያዘጋ
ጁትን ረቂቅ የውል ስምምነት በመገምገም
8/ where the rights and interests of the
public and of the Federal Government
so require:
a) institute suit civil suits on behalf of
federal government offices and
public enterprises or intervene at
any stage of the proceedings of
such suit before the competent
courts or other judicial bodies; and
follow up the execution of court
decisions which made them
judgment creditors;
b) review and provide legal advice to
the federal government offices and
public enterprises when they are
entering contractual obligation or
in preparing draft contract
document and; prepare draft
contract document as may be
necessary;
9/ follow up, as necessary, the handling of
civil suits and claims to which the
Federal Government offices and Public
Enterprises are parties; cause reports to
be submitted to it on same, and ensure
that competent legal professionals are
assigned; where it believes that an
infringement of the law has been
committed, it shall give instructions to
rectify the irregularities and follow up
the observance of same;
8ሺ5፻፺8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8599
የሕግ ምክር ይሰጣል፣ እንደአስፈላጊነቱም
ረቂቅ ውል ያዘጋጃል፤
9/ የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና
የልማት ድርጅቶች ተከራካሪ የሚሆኑባቸው
የፍትሐብሔር ክሶችና የመብት ጥያቄዎች
አያያዝን ይከታተላል፣ ሪፖርት እንዲቀርብለት
ያደርጋል፤ ብቃት ያለው የሕግ ባለሙያ
መመደቡን ያረጋግጣል፣ የሕግ ጥሰት አለ ብሎ
ሲያምን የእርምት መመሪያ ይሰጣል፣
ተፈጻሚነቱንም ይከታተላል፤
0 / የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ወይም
የመንግስት የልማት ድርጅቶች ወይም
የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና
የልማት ድርጅቶች እርስ በርሳቸው ተከራካሪ
ወገን የሆኑባቸው የፍትሐብሔር ክርክሮችን
በድርድር እንዲያልቁ ድጋፍ ያደርጋል፤
01 / በፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ
ለመመሥረት አቅም የሌላቸውን ዜጎች
በተለይም ሴቶችንና ሕፃናትን ወክሎ
ይከራከራል፤
02 / በፌደራል ፍርድ ቤቶች መከራከር ለሚችሉ
ጠበቆች በሕግ መሠረት ፈቃድ ይሰጣል፣
ይቆጣጠራል፤ ጠበቆች ነፃ የሕግ ድጋፍ
አገልግሎት ለመንግስትና ለህዝብ ስለሚሰጡበት
10/ assist in the amicable resolution of
disputes arising between federal
government offices and public
enterprises;
11/ represent citizens, in particular women
and children, who are unable to institute
and pursue their civil suits before the
federal courts;
12/ license and supervise in accordance with
law the advocates practicing before federal
courts; facilitate conditions necessary for
the advocate to provide free legal aid
service to the Government and the public,
and supervise execution of such
obligation;
13/ ensure that whistleblowers and
witnesses of criminal offences are
accorded protection in accordance
with the law;
14/ coordinate activities involving
international cooperation with respect
to criminal cases;
15/ follow up the implementation of
international and regional human
rights agreements ratified by
Ethiopia; in collaboration with
concerned organs give appropriate
response to issues raised and prepare
national report on the implementation
of the agreements;
16/ design strategies for the provision of
free legal aid service; follow up its
implementation; coordinate those involve
in the field;
8ሺ5፻፺9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8600
ሁኔታ ያመቻቻል፤ ግዴታቸውንም እንዲወጡ
ክትትል ያደርጋል፤
03 / የወንጀል ድርጊት ጠቋሚዎችና ምስክሮች
በሕግ መሠረት ጥበቃ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
04/ በወንጀል ጉዳዮች የዓለም አቀፍ ትብብርን
በሚመለከት የሚፈጸሙ ሥራዎችን ያስተባብራል፤
05 /ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን አለም ዓቀፍና
አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመመካከር ለሚነሱ ጉዳዮች
አግባብ ያለው ምላሽ ይሰጣል፤ የስምምነቶቹን
ብሔራዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ያዘጋጃል፤
06/ ነፃ የሕግ ድጋፍን በተመለከተ ስትራቴጂዎችን
ይቀርፃል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በመስኩ
የሚሰማሩ አካላትን ያስተባብራል፤
07 / ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ
ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ያዘጋጃል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በአገር
አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት
ያስተባብራል፣ ሪፖርት ያቀርባል፤
08 / ከሰብአዊ መብት አጠባበቅ አንፃር የሕዝብን
ንቃተ ሕግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች የሕግ
ትምህርት ይሰጣል፤ የሕግ ትምህርትንና
ሥልጠናን በሚመለከት ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር ይተባበራል፡፡
17/ prepare national human rights action
plan in cooperation with the
concerned organs; follow up its
implementation; coordinate the
concerned organs at national level
and submit report;
18/ create legal awareness through the
use of various methods with a view to
raising public consciousness in
relation to the protection of human
rights; cooperate with the appropriate
bodies in providing legal education
and training;
19/ prepare structured legal awareness
creation action plan by coordinating
different organs at federal level;
provide legal awareness creation
training to the public on the
constitutional issues, protection of
human rights and different laws;
follow up the significance of
trainings provided by different organs
for the respect of the constitution and
the constitutional order.
17. The Ministry of Public Service and
Human Resource Development
1/ The Ministry of Public Service and
Human Resource Development shall
have the powers and duties to:
a) adopt strategies for continuous
human resource development and
deployment activities of executive
organs, public enterprises and
private sectors of the country;
8ሺ6፻
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8601
09/ በፌዴራል ደረጃ ልዩ ልዩ አካላትን
በማስተባበር የተቀናጀ የንቃተ ሕግ መርሀ-
ግብር በየዓመቱ ያወጣል፣ ከሕገ-መንግስት፣
ከሰብአዊ መብት አጠባበቅና ሌሎች ልዩ ልዩ
ሕጎች አንፃር የንቃተ ሕግ ትምህርትን
ለህብረተሰቡ ይሰጣል፣ በልዩ ልዩ አካላት
የሚሰጥ የንቃተ ሕግ ትምህርት ሕገ-
መንግስቱንና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን
ለማስከበር የሚረዳ መሆኑን ይከታተላል፣
ሥልጠናን በሚመለከት ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር ይተባበራል፡፡
07 . የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር
1/ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
ሀ) በአገር አቀፍ ደረጃ በመንግሥት
መሥሪያ ቤቶች፣ በልማት ድርጅቶችና
በግሉ ዘርፍ የሰው ሀብት ልማት
በቀጣይነት የሚለማበትንና ጥቅም ላይ
የሚውልበትን ስልት ይቀይሳል፤
ለ) ብቃት ያለው፣ ውጤታማና ልማታዊ
አመለካከት ያለው አመራርና ፐብሊክ
ሰርቪስ እንዲገነባ ስልት ይቀይሳል፣
የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት ይዘረጋል፤
ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፤
ሐ) በሰው ሀብት ልማት ላይ ትኩረት
የሚያደርጉ የትምህርትና ሥልጠና
ተቋማትን በክትትልና ድጋፍ አግባብ
ያስተባብራል፤
መ) ልማታዊ መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ
መንግስትን፣ ሕዝብንና ልማታዊውን
ባለሀብት አቀናጅቶ በሠራዊት አግባብ
b) adopt strategies for building
competent, effective and
development oriented leadership and
public service; establish competency
ensuring system and follow up the
implementation of same;
c) coordinate, through follow up and
support, education and training
institutions focusing on human
resource development;
d) coordinate as an organized army
mobilization of the Government, the
public and developmental investors
to ensure the prevalence of
developmental good governance;
e) ensure that the recruitment and
selection of the federal public
servants is based on merit system;
f) establish competence and perfor
mance based pay and reward system
for the public service; evaluate its
effectiveness and make necessary
adjustments;
g) establish a system to monitor ethics
of Federal public servants', and
follow up the implementation of
same;
h) follow up and ensure the proper
enforcement of Federal public
servants' administration laws;
i) coordinate public sector capacity
building activities; adopt strategies
for continuous improvement of
service delivery in the public
sector; monitor and evaluate the
implementation of same;
8ሺ6፻1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8602
ያስተባብራል፤
ሠ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
ምልመላና መረጣ በብቃት ላይ
የተመሠረተ እንዲሆን ያደርጋል፤
ረ) የፐብሊክ ሰርቪሱ በብቃትና በአፈጻጸም
ላይ የተመሠረተ የክፍያና የማበረታቻ
ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፤ ውጤታማነቱን
ይገመግማል፣ አስፈላጊውን የማሻሻያ እርምጃ
ይወስዳል፣
ሰ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
ስነምግባር መከታተያ ሥርዓት እንዲዘረጋ
ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሸ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
አስተዳደር ሕጎች በአግባቡ ሥራ ላይ
መዋላቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
ቀ ) የመንግሥት ዘርፍ አቅም ግንባታ
ሥራዎችን ያስተባብራል፤ የመንግሥት
ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ በቀጣይነት
የሚሻሻልበትን ስልት ይቀይሳል፤ ተግባራ
ዊነቱንም ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
በ) የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችን
የውስጥ አደረጃጀት አግባብነት መርምሮ
ውሳኔ ይሰጣል፤ በአደረጃጀት ማሻሻያ
ጥናት ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤
ተ ) የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤት
እንዲታጠፍ፣ከሌላ አስፈፃሚ አካል ጋር
እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል
ለማድረግ፣ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና
ተግባሩ እንዲለወጥ ለማድረግ ወይም
አዲስ የመንግስት መሥሪያ ቤት
እንዲቋቋም ለማድረግ ወይም እንደገና
ለማደራጀት ጥናት በማካሄድ ለመንግስት
j) review and decide the appropriateness
of the internal organizational structures
of Federal Government offices; provide
necessary support in conducting reform
studies;
k) conduct studies and recommend to
Government on the closure,merger
or division of Federal Government
office or for change of
accountability or mandates or for the
establishment of a new one or for
the reorganization of the Federal
Government office;
l) ensure that Federal Government
offices have established and
implement service delivery standards,
complaint submission and handling
procedures for customers;
m) ensure the development and
implementation of uniform
information system on human
resource management of the public
service and serve as a central
information clearing house;
n) decide on requests for authorization
of retention of public servants in
service beyond retirement age;
o) give final decisions on the issue of
fact on appeals of public service
employees on the basis of public
service laws;
8ሺ6፻2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8603
የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፤
ቸ) በፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች
የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ፣
የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ሥርዓት
መዘርጋቱንና ተግባራዊ መደረጉን
ያረጋግጣል፤
ኀ) የፐብሊክ ሰርቪሱ የሰው ሃብት አመራር
መረጃዎች ሥርዓት በወጥነት እንዲዳብርና
እንዲተገበር ያደርጋል፤ ማዕከላዊ የመረጃ
ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፤
ነ ) በሕግ መሠረት የፌደራል ፐብሊክ
ሰርቪስ ሠራተኞችን ከጡረታ ዕድሜ
ክልል በላይ በአገልግሎት ላይ
ስለማቆየት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ
ውሳኔ ይሰጣል፤
ኘ) በመንግሥት ሠራተኞች ሕግ መሠረት
በፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
በሚቀርብ ይግባኝ ላይ የፍሬ ነገር
የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል፤
አ ) በፌደራል ደረጃ የሚከናወኑ የካይዘን
አመራር የለውጥ ሥራዎች በአግባቡ
መከናወናቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራ ል፡፡
2 / በስራ ላይ ባሉ የሌሎች ህጎች ድንጋጌዎች
ለሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለፐብሊክ
ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
08 . የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
p) follow up and supervise the proper
execution of Kaizen based reform
activities conducted at the federal
level.
2/ The powers and duties given to the
Civil Service Ministry by the provisions
of other laws, currently in force, are
hereby given to the Ministry of Public
Service and Human Resource
Development.
18. The Ministry of Finance and Economic
Cooperation
1/ The Ministry of Finance and Economic
Cooperation shall have the powers and
duties to:
a) initiate economic cooperation
policies and fiscal policies that
particularly serve as a basis for
taxes, and duties; and follow-up the
proper implementation of same;
b) establish systems of budgeting,
accounting, disbursement and
internal audit for the Federal
Government, and follow-up the
implementation of same; ensure the
harmonization of systems of
budgeting, accounting, disbursement
and internal audit established at the
levels of both Federal and Regional
Governments;
c) prepare the Federal Government
budget, make disbursements in
accordance with the approved
budget, and evaluate the
performance of the budget;
8ሺ6፻3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8604
1/ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ ) የኢኮኖሚ ትብብርና የፊስካል ፖሊሲዎችን
በተለይም ለታክስና ለቀረጥ ሕጎች መሠረት
የሚሆኑ ፖሊሲዎችን ያመነጫል፣ በትክክል
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፤
ለ) የፌደራል መንግሥትን የበጀት፣የሂሣብ
አያያዝ፣የክፍያና የውስጥ ኦዲት ሥርዓት
ይዘረጋል፣ በሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣
በፌደራልና በክልል መንግሥታት ደረጃ
የሚዘረጉ የበጀት፣ የሂሣብ አያያዝ፣
የክፍያና የውስጥ ኦዲት ሥርዓቶች
የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤
ሐ ) የፌደራል መንግሥቱን በጀት ያዘጋጃል፣
በተፈቀደው በጀት መሠረት ክፍያ
ይፈጽማል፣ የበጀቱን አፈጻጸም ይገመግማል፤
መ ) የፌደራል መንግሥቱን የግዢና
የንብረት አስተዳደር ሥርዓት ይዘረጋል፣
በሥራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፤
ሠ) የውጭ ዕርዳታና ብድር ያሰባስባል፣
ይደራደራል፣ ይፈርማል፤ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
ረ) ከተለያዩ መንግሥታት ጋር የሚደረገውን
የሁለትዮሽ ኢኮኖሚ ትብብር እንዲሁም
የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር ከተቋቋሙ
d) establish a system of procurement
and property administration for the
Federal Government and supervise
the implementation of same;
e) mobilize, negotiate and sign foreign
development assistance and loans,
and follow-up the implementation of
same;
f) manage and coordinate the bilateral
economic cooperation with different
countries as well as the relationship
with International and Regional
organizations set-up to create
economic cooperation; follow up the
impact of same on the performance
of the country's economy;
g) be the depository of and safeguard the
Federal Government's shares,
negotiable and non-negotiable
instruments and other similar financial
assets;
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Finance and Economic
Development by the provisions of other
laws, currently in force, other than
those related to the powers and duties
of the National Planning Commission,
are hereby given to the Ministry of
Finance and Economic Cooperation.
19. The Ministry of Agriculture and Natural
Resources
1/ The Ministry of Agriculture and Natural
Resources shall have the powers and
duties to:
8ሺ6፻4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8605
ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ድርጅቶች ጋር
የሚደረገውን ግንኙነት ይመራል፣
ያስተባብራል፤ የዚህ ዓይነቱ ትስስር
በሀገሪቱ የኢኮኖሚ አፈጻጸም ላይ
የሚኖረውን ውጤት ይከታተላል፤
ሰ ) የፌደራል መንግሥት አክሲዮኖችን፣
የሚተላለፉና የማይተላለፉ የገንዘብ
ሰነዶችንና ሌሎች ተመሳሳይ ተቀማጭ
የገንዘብ ሀብቶችን ይይዛል፤ ይጠብቃል፤
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ለገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች
( ከብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን ሥልጣንና ተግባር
ጋር የተያያዙትን ሳይጨምር) በዚህ አዋጅ
ለገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
09 . የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር
1 / የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የሰብል ምርትና ምርታማነት ለማሻሻል
ለአርሶ አደሩ፣ለአርብቶ አደሩ፣ ለግል
ባለሃብቱ እና በከተማ የእርሻ ሥራ ላይ
ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ
የኤክስቴንሽንና የሥልጠና አገልግሎቶች
እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
ለ) ለገበያ የሚቀርብ የሰብል ምርት የጥራት
ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን የሚያስችል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፣
a) promote the expansion of extension
and training services provided to
farmers, pastoralists, private investors
and urban communities engaged in
urban agriculture to improve the
production and productivity of crops;
b) establish a system to ensure that any
crop product supplied to the market
maintains its quality standard; and
follow up the implementation of
same;
c) conduct quarantine on plants and
seeds brought into or taken out of the
country;
d) establish a system to control the
outbreak of plant diseases and
migratory pests;
e) promote sustainable natural resources
development and protection and,
expansion of agro-forestry;
f) build capacity for supplying,
distributing and marketing of crop
production inputs to ensure the
reliability of their supply; establish
and follow up the implementation of
a system for quality control;
g) ensure the proper administration and
control of pesticides;
h) promote the expansion of effective
technologies to ensure crop
productivity and quality; facilitate the
domestic production capacity of the
technologies;
8ሺ6፻5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8606
ሐ ) ወደ ሀገር በሚገቡትም ሆነ ከሀገር
በሚወጡት ዕጽዋትና አዝርዕት ላይ
የኳራንቲን ቁጥጥር ያደርጋል፤
መ ) የዕጽዋት በሽታዎች ወረርሽኝንና ተዛማጅ
ተባዮችን ለመከላከል የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤
ሠ) የተፈጥሮ ሀብት በዘላቂነት እንዲለማና
እንዲጠበቅ፣ የጥምር እርሻ ቴክኖሎጂ
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
ረ ) የሰብል ምርት ግብዓት አቅርቦት፣
ሥርጭትና ግብይት አቅምን በመገንባት
አስተማማኝ አቅርቦትን ያረጋግጣል፤
የጥራት ቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
ሰ ) የፀረ- ተባይ ኬሚካሎች አስተዳደርና ቁጥጥር
ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤
ሸ ) የሰብል ምርታማነትና ጥራትን የሚያረጋግጡ
ውጤታማ ቴክኖሎጂዎችን እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤ በአገር ውስጥ የሚባዙበትን
ሁኔታም ያመቻቻል፤
ቀ ) የሆርቲካልቸር ልማትን ያስፋፋል፤
በ ) የቡና እና የሻይ ልማት እና ግብይት
የሚመለከቱ ሥራዎች በአግባቡ
መተግበራቸውን ያረጋግጣል፤
ተ ) የህብረት ሥራ ማህበራት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
ቸ ) የአፈር ለምነት የሚሻሻልበትን፣ የአፈር
ጤና የሚጠበቅበትን እና አገራዊ የአፈር
መረጃ ሥርዓት የሚዘረጋበትን ስልት
i) expand horticulture development;
j) ensure the proper execution of
functions relating to coffee and tea
development and marketing
activities;
k) promote the expansion of cooperative
societies;
l) design mechanisms for the
improvement of soil fertility, soil
health protection and for establishing
national soil database;
m) facilitate enabling environment for
the provision of rural credit facilities
and the accessibility of same to
farmers;
n) establish a system whereby stake
holders of crop research coordinate
their activities and work in
collaboration;
o) expand small-scale irrigation schemes
development;
p) follow up and provide support in the
establishment of a system involving
rural land administration and use, and
organize a national database;
q) establish and direct training centers
that contribute to the enhancement of
agricultural development and the
improvement of rural technologies;
r) ensure the proper execution of
functions relating to agricultural
research and agricultural investment;
8ሺ6፻6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8607
ይነድፋል፤
ኀ ) የገጠር ፋይናንስ ሥርዓት እንዲዘረጋ
እና ለአርሶ አደሮች አገልግሎቱ ተደራሽ
እንዲሆን ያመቻቻል፤
ነ ) የሰብል ምርት ምርምር ባለድርሻ አካላት
በቅንጅትና በትብብር የሚሰሩበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፤
ኘ ) ለግብርና ልማት አጋዥ የሆኑ የአነስተኛ
መስኖ ልማቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
አ ) የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
ሥርዓት መዘርጋቱን ይከታተላል፣ድጋፍ
ይሰጣል፣ አገራዊ መረጃ ያደራጃል፤
ከ) የግብርና ልማትን ለማፋጠንና የገጠር
ቴክኖሎጂን ለማሻሻል የሚረዱ የማሰልጠኛ
ማዕከሎችን ያቋቁማል፣ይመራል፤
ኸ) የግብርና ምርምር እና የግብርና
ኢንቨስትመንትን የሚመለከቱ ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያረጋግጣል፤
ወ ) የምግብ ዋስትና እና የገጠር የሥራ
ዕድል ፈጠራን የሚመለከቱ ተግባራትን
ያስተባብራል፡፡
2 / በስራ ላይ ባሉ የሌሎች ህጎች ድንጋጌዎች
እርሻና የተፈጥሮ ሀብትን በሚመለከት
ለግብርና ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለእርሻና
የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳. የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር
1 / የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር የሚከተሉት
s) coordinate activities relating to food
security and job creation in the rural
settings.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Agriculture by the
provisions of other laws, currently in
force, with respect to matters relating to
crop and natural resource are hereby
given to the Ministry of Agriculture and
Natural Resources.
20. The Ministry of Livestock and Fisheries
1/ The Ministry of Livestock and Fisheries
shall have the powers and duties to:
a) promote the expansion of extension
and training services provided to
farmers, pastoralists, private
investors and urban communities
engaged in livestock and fish farming
to improve the productivity of the
sector;
b) establish a system that ensures
quality standard of any livestock or
livestock product supplied to the
market; and follow up implementation
of same;
c) build capacity for supplying,
distributing and marketing of
inputs for livestock and fisheries to
ensure the reliability of their
supply; establish and follow up the
implementation of a system for
quality control;
d) establish a system that ensures access
to quality veterinary services to
improve the prevention and timely
control of animal diseases;
8ሺ6፻7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8608
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ዘርፍን ምርታማነት
ለማሻሻል ለአርሶ አደሩ፣ ለአርብቶ አደሩ፣
ለግል ባለሃብቱ እና በከተማ እንስሳት ልማት
ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ
የኤክስቴንሽንና የስልጠና አገልግሎቶችን
ያስፋፋል፤
ለ) ለገበያ የሚቀርብ ማንኛውም እንስሳ፣
የእንስሳት ምርትና ተዋጽኦ የጥራት ደረጃውን
የጠበቀ እንዲሆን የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
ሐ) ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት የግብአት
አቅርቦት፣ ሥርጭትና ግብይት አቅምን
በመገንባት አስተማማኝ አቅርቦትን ያረጋግ
ጣል፤ የጥራት ቁጥጥር ሥርአት ይዘረጋል፤
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
መ) የእንስሳት ጤና አገልግሎትን ጥራትና ተደ
ራሽነት ለማሻሻል በሽታን ለመከላከልና
ወቅታዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ
ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤
ሠ) ወደ ሃገር በሚገቡትም ሆነ ከአገር
በሚወጡት እንስሳትና ዓሣ እንዲሁም
የእንስሳትና ዓሣ ተዋጽኦ ላይ የኳራንታይን
አገልግሎት ይሰጣል፤ ተላላፊ የእንስሳት
በሽታዎችና በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ
ተህዋስያን ተጽዕኖዎችን ይከላከላል፤
ረ) የእንስሳትና የዓሣ እንዲሁም የእንስሳትና
ዓሳ ተዋጽኦ ግብይት ሥርዓት ይዘረጋል፣
አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሰ) የእንስሳት መድሃኒቶችና መኖ ጥራት
e) conduct quarantine on import and
export of livestock, fish and their
byproducts; prevent communicable
livestock diseases and the outbreak
of migratory parasites;
f) establish and follow up the
implementation of marketing
system for livestock and fish and
products of same;
g) ensure the proper administration
and quality control of veterinary
drugs and feeds as well as
veterinary services;
h) develop a system that ensures
integration and coordination of
stakeholders engaged on livestock
and fishery’s research;
i) follow up the expansion of water
resources, infrastructure and fodder
banks necessary for livestock
resource development in the
pastoral areas; establish a system
for natural and irrigated rangeland
development and utilization, and
organize national database
j) promote fish production and
supply;
k) provide technical support for the
development of modern fish
production system and creation
of market linkage.
2/ The powers and duties given to the Ministry
of Agriculture by the provisions of other
laws, currently in force, with respect to
matters relating to livestock and fishery are
hereby given to the Ministry of Livestock
and Fisheries.
8ሺ6፻8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8609
እንዲሁም የእንስሳት ህክምና አስተዳደርና
ቁጥጥር ሥራዎች በአግባቡ መፈጸማቸውን
ያረጋግጣል፤
ሸ) የእንስሳትና የዓሣ ሀብት ልማት ምርምሮች
ባለድርሻ አካላት በቅንጅትና በትብብር
የሚሠሩበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
ቀ) በአርብቶ አደር አካባቢ ለእንስሳት ሀብት
ልማት አስፈላጊ የሆኑ ውሃ፣ መሠረተ
ልማትና የመኖ ባንኮች መስፋፋታቸውን
ይከታተላል፤ የተፈጥሮ እና የመስኖ ግጦሽ
መሬት ልማት እና አጠቃቀም ሥርዓት
ይዘረጋል፣ አገራዊ መረጃ ያደራጃል፤
በ) የዓሣ ምርትና አቅርቦትን ያስፋፋል፤
ተ) በዓሣ ልማት ዘርፍ ዘመናዊ አመራረት
እንዲጎለብትና የገበያ ትስስር እንዲፈጠር
የቴክኒክ ድጋፎችን ይሰጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች የእን
ስሳትና ዓሣ ሀብትን በሚመለከት ለግብርና ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ
ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳1. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 /የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚረዱ
ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችንና መርሃ ግብሮችን
ያዘጋጃል፣ በመንግስት ሲፈቀዱም ተግባራዊ
ያደርጋል፤
2/ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
3 / በአገልግሎት፣ በግብርናና በኮንስትራክሽን ዘርፍ
21. The Ministry of Industry
The Ministry of Industry shall have the
powers and duties to:
1/ formulate policies, strategies and action
plans that assist in the acceleration of
industrial development, and implement
same upon approval by the government;
‹
2/ promote the expansion of industry and
investment;
3/ establish system and provide support to
domestic investors engaged in service,
agriculture and construction sectors to
transfer and engage in manufacturing
sector;
4/ facilitate selection, adoption and
implementation of technology, acquiring
best practices, technology transfer and
skills development that accelerate
industrial sector development and, in
general the capacity building activities for
industrial development;
5/ establish systems of capacity building,
research and dissemination to maintain the
quality standards and competitiveness of
industrial products on international market
and, ensure implementation of same;
6/ cause studies to be conducted to meet the
human resource demands of industrial
sectors’, and facilitate conditions
necessary to work in partnership and
cooperation with educational and
research institutions to accomplish same;
8ሺ6፻9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8610
የተሰማሩ የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ
ኢንቨስትመንት የሚሳተፉበትን ሁኔታዎች ያመ
ቻቻል፣ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ ስርዓት
ይዘረጋል፣ይከታተላል፤
4 /የኢንዱስትሪ ዘርፍ ልማትን ለማሳደግ
የሚያስችል የቴክኖሎጂ መረጣ፣ ማላመድና
ማስረጽ ተግባራትን፤ የምርጥ ተሞክሮ
መቀመር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የክህሎት
ልማት እና በአጠቃላይ የኢንዱስትሪ ልማት
አቅም ግንባታ ሥራዎችን ያመቻቻል፤
5 /የኢንዱስትሪ ምርቶች የጥራት ደረጃቸውን
የጠበቁ፤ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ
የአቅም ግንባታ፣ የምርምርና ስርጸት ሥራዎች
እንዲከናወኑ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፤
6 / የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟ
ላት የሚያስችል ጥናት እንዲጠና ያደርጋል፤
ለተግባራዊነቱ ከትምህርትና ምርምር ተቋማት
ጋር በቅንጅትና በትብብር የሚሰራበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፤
7 /ለኢንዱስትሪዎች አስተማማኝ ግብዓት
የሚቀርብበትን ስልት ይቀይሳል፣ የግብአት
አቅርቦት ትስስር ሥርዓት እንዲዘረጋ
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
8 / ስትራቴጂካዊ ትኩረት የሚሰጣቸውን እና ከባድ
ኢንዱስትሪዎችን እውን የሚሆኑበትን መንገድ
ያጠናል፣ ያመቻቻል፣ ተግባራዊነታቸውን
ይከታተላል፤
9 / የኢንዱስትሪውን ዘርፍ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ
7/ devise a mechanism for reliable
provision of inputs for industries and,
facilitate conditions necessary for
linkage of provision of industrial inputs;
8/ conduct studies and facilitate the
realization of industries having strategic
importance and large scale industries,
and follow up implementation of same;
9/ cause studies to be conduct on incentives
that may assist the industrial sector to be
internationally competitive, and follow
up the implementation of same upon
their approval;
10/ develop a working mechanism that
creates linkage between small, medium
and large scale industries, and provide
necessary support to small and medium
industries to transform them to medium
and large scale industries;
11/ cause provision of assistances such as
industrial extension services, technology,
inputs and marketing and method of
manufacturing to ensure the growth and
productivity of industrial sector and,
evaluate their effectiveness;
12/ provide necessary support and capacity
building assistance to Regional States or
City Administrations on the establishment of
industrial parks, zones and clusters;
13/ establish industrial information system
that promotes efficiency in industrial
data collection, management and use
and, follow up its implementation;
8ሺ6፻0
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8611
ተወዳዳሪ ሊያደርጉ የሚችሉ ማበረታቻዎች
እንዲጠኑ ያደርጋል፤ ውሳኔ ከተሰጠባቸው በኋላ
አተገባበራቸውን ይከታተላል፤
0 / በአነስተኛ፣ በመካከለኛና በከፍተኛ ኢንዱስት
ሪዎች መካከል የተቀናጀ ትስስር እንዲፈጠር
የሚያስችሉ የአሠራር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤
አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛ እና
ከፍተኛ እንዱስትሪዎች እንዲሸጋገሩ
አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤
01 / የኢንዱስትሪ ዘርፍ ልማትና ምርታማነትን ለማ
ሳደግ ኢንዱስትሪዎች የኤክስቴሽን አገልግሎት፣
የቴክኖሎጂ፣ የግብዓትና የግብይት እንዲሁም
በአመራረት ረገድ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
ውጤታማነታቸውንም ያረጋግጣል፤
02 / ክልሎች ወይም ከተማ አስተዳደሮች የኢንዱ
ስትሪ ፓርኮችን፣ ዞኖችን ወይም ክላስተሮችን
በሚመሠርቱበት ወቅት ተገቢውን እገዛና
የአቅም ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፤
03 / የኢንዱስትሪ መረጃዎች አሰባሰብን፣ አደረጃ ጀትን
እና አጠቃቀምን የሚያቀላጥፍ የመረጃ ሥርዓት
ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል፤
04 / ኢንዱስትሪዎች በአካባቢ ጥበቃ የተቀመጡ
መስፈርቶችን እንዲያሟሉ በኢንቨስትመንትና
በምርት ሂደት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ
ያደርጋል፤
05 / የኢንዱስትሪ መስፋፋትን ለማፋጠን በሚያስ
ፈልጉ የአቅም ግንባታ ተግባራት፣ በሰው ሃብት
ልማትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ከተለያዩ የውጭ
ሃገራት እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር
14/ provide support to industries in their
investment activities and manufacturing
processes so as to meet the environme
ntal protection requirements;
15/ put in place system of cooperation with
foreign countries and development
assistance providing organizations in
capacity building, human resource
development and technology transfer
that help to accelerate industrial
development and, follow up the
implementation of same;
16/ conduct studies and submit for Government
decision on the establishhment of technol
ogical and research institutions that help
acceleration of industrial development and,
upon approval supervise and follow up
their implementations of same;
17/ encourage the establishment of sectoral
and professional associations, and
strengthen those already established;
18/ execute powers and duties given to it by
the provisions of other laws.
22. The Ministry of Trade
The Ministry of Trade shall have the powers
and duties to:
1/ promote the expansion of domestic trade
and take appropriate measures to
maintain lawful trade practices;
2/ create conducive conditions for the
promotion and development of the
country’s export trade and extend
support to exporters;
8ሺ6፻01
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8612
የትብብር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤ተግባራዊነታቸውን
ይከታተላል፤
06 / የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚያስችሉ
የቴክኖሎጂና የምርምር ተቋማት የሚቋቋ ሙበትን
ሁኔታ አጥንቶ ለመንግሥት ውሳኔ ያቀርባል፤
ሲፈቀድም አፈፃፀማቸውን ይመራል፣ ይቆጣጠራል፤
07 /የኢንዱስትሪ፣ የዘርፍና የሙያ ማኅበራት
እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋቋሙትንም
እንዲጠናከሩ ያደርጋል፤
08 /በሌሎች ሕግጋት የተሰጡትን ሥልጣንና
ተግባራት ያስፈጽማል፡፡
፳2. የንግድ ሚኒስቴር
የንግድ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
1 /የአገር ውስጥ ንግድ እንዲስፋፋና ሕጋዊ
አሠራር እንዲሰፍን ተገቢነት ያላቸውን እርም
ጃዎች ይወስዳል፤
2 / የአገሪቱ የወጪ ንግድ የሚስፋፋበትና የሚጠናከ
ርበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ ለላኪዎች ድጋፍ
ይሰጣል፣
3/ የወጪና ገቢ ዕቃዎች በትክክለኛ ዋጋ
ስለመሸጣቸው ወይም ስለመገዛታቸው ለማረጋገጥ
የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፤ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመተባበር ክትትል ያደርጋል፤
ዋጋ አሳንሰው የሚልኩ እንዲሁም አሳንሰው
ወይም አስበልጠው በሚያስመጡ ላይ በሕግ
አግባብ እርምጃ ይወስዳል፤
3/ establish a system that enable to
ascertain that export or import goods are
sold or bought at the appropriate price;
make follow ups in collaboration with
the concerned executive bodies, and take
measures in accordance with the law
against those who export by under
invoicing as well as import under or over
invoicing;
4/ establish foreign trade relations,
coordinate trade negotiations, sign trade
agreements in accordance with Law and
implement same;
5/ establish and follow up the
implementation of comprehensive
system for the prevention of anti-
competitive trade practices provide
protection to consumers in accordance
with the law;
6/ provide commercial registration and
business licensing services in
accordance with the relevant Laws and
control the use of business licenses for
unauthorized purposes;
7/ provide support for, and monitor, the
establishment and operation of share
companies with a view to protect the
interests of share holders and the
society;
8/ undertake and submit to the Council of
Ministers price studies relating to basic
commodities and services that have to
be under price control and, upon
approval, follow up the implementation
of same;
8ሺ6፻02
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8613
4 /የውጭ ንግድ ግንኙነቶችን ይመሠርታል፣
ድርድሮችን ያስተባብራል፣ የንግድ ስምምነ
ቶችን በሕግ መሠረት ይፈራረማል፣ ያስፈጽማል፤
5 / ፀረ ውድድር ተግባራትን ለመከላከል የሚያ
ስችል የተሟላ ሥርዓት ይዘረጋል፣አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣ በሕግ አግባብ ለሸማቾች ጥበ ቃ
ያደርጋል፤
6 /አግባብ ባላቸው ሕጎች መሠረት የንግድ
ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶችን ይሰጣል፣
የተሰጡ የንግድ ሥራ ፈቃዶች ለተሰጠባቸው
ዓላማዎች መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤
7 / የአክሲዮን ማኅበራት የባለአክሲዮኖችንና የኅብረ
ተሰቡን ጥቅም በሚያስከብር ደረጃ እንዲቋቋሙና
እንዲሠሩ ድጋፍ ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፤
8 / የዋጋ ቁጥጥር ሊደረግባቸው የሚገቡ መሠረታዊ
የንግድ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን ዋጋ
እያጠና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀርባል፣
ሲፈቀድም ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፤
9 / የሀገሪቱን ሕጋዊ ሥነ- ልክ ሥርዓት ይዘረጋል፣
መተግበሩን ይቆጣጠራል፣ አስፈጻሚ አካላትን
ያስተባብራል፤
0/ የወጪና ገቢ ንግድ ዕቃዎችን ጥራት ይቆጣጠራል፣
ተፈላጊውን የደረጃ መሥፈርት የማያሟሉ
9/ establish the legal metrological system
of the country, regulate its enforcement
and coordinate the concerned regulatory
bodies;
10/ control the qualities of export and
import goods; prohibit the importation
and exportation of goods that do not
conform with the required standards,
and work in collaboration with the
concerned organs;
11/ control the compliance of goods and
services with the requirements of
mandatory Ethiopian standards, and
take measure against those found to be
below the standards set for them;
12/ cause the coordinated enforcement of
standards applied by other enforcement
bodies, organize and direct
implementation review conferences;
13/ organize the trade data of the country,
and disseminate same to the concerned
bodies;
14/ encourage the establishment of chambers
of commerce and sectoral associations,
including, consumers’ associations, and
strengthen those already established.
23. The Ministry of Science and Technology
The Ministry of Science and Technology
shall have the powers and duties to:
1/ prepare national science and technology
research and development programs based
on the country's development priorities, and
upon approval by the Government, provide
necessary support for their implementation;
follow up and evaluate same;
8ሺ6፻03
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8614
የንግድ ዕቃዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ
ወይም ከሀገር እንዳይወጡ ያግዳል፣ ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር
ይሠራል፤
01 / አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ ያላቸው የንግድ
ዕቃዎችና አገልግሎቶች የደረጃውን መስፈርት
ማሟላታቸውን ይቆጣጠራል፣ ከተዘጋጀላቸው
ደረጃ በታች ሆነው በተገኙበት ላይ እርምጃ
ይወስዳል፤
02 / በሌሎች አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች የሚሠራባ
ቸው አስገዳጅ ደረጃዎች በተቀናጀ መልኩ
እንዲተገበሩ ያደርጋል፣ በአፈጻጸም ላይ የሚ
ወያይ ጉባኤ ይጠራል፣ መድረኩንም ይመራል፤
03/ የአገሪቱን የንግድ መረጃዎች ያደራጃል፣ ለሚመለ
ከታቸው አካላት ያሰራጫል፤
04 / የሸማቾችን ጨምሮ የንግድና የዘርፍ ማህበራት
ምክር ቤቶችን እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋ
ቋሙትንም እንዲጠናከሩ ያደርጋል፡፡
‹‹
፳3. የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የሀገሪቱን የልማት አቅጣጫ መሠረት ያደረገ
የሣይንስና ቴክኖሎጂ ምርምርና ልማት
ፕሮግራም ያዘጋጃል፤ በመንግሥት ሲፀድቁም
ተግባራዊ እንዲደረጉ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣ይገመግማል፤
2/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የቴክ
ኖሎጂ ፍላጎት ለመዳሰስ፣ቴክኖሎጂዎችን ለማፈ
ላለግ፣ለመምረጥ፣ለማስገባት፣ለመቀመር፣ለመጠቀም
እና ለማስወገድ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፣
አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
2/ in cooperation with the concerned
bodies, establish a system for technology
need assessment, identification,
acquisition, packaging, utilization and
disposal, and follow up the
implementation of same;
3/ register technology transfers made in
every sector, coordinate codification and
technology capability accumulation efforts,
and ensure successive use of same;
4/ coordinate science and technology
development activities and national
research programs; ensure that research
activities are conducted in line with the
country's development needs;
5/ organize science, technology and
innovation data base, compile information,
set national standards for information
management, prepare and ensure the
application of science and technology
innovation indicators;
6/ facilitate interaction and collaboration
among Government and Private Higher
Education and Research institutions and
industries with a view to enhancing
research and technological development;
7/ prepare and follow up the
implementation of the country's long-
term human resource development plans in
the fields of science, technology,
innovation and quality infrastructure;
cooperate with the concerned organs to
ensure that the countries educational
curricula focus on the development of
science and technology;
8ሺ6፻04
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8615
3 / በየዘርፉ በሽግግር የሚመጡ ቴክኖሎጂዎችን
መረጃ ይመዘግባል፣ ሞዲፋይ የማድረግና
የማቀብ ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ለቀጣዩ
ሥራ እንቅስቃሴም እንዲውሉ ያደርጋል፤
4 / የሣይንስና ቴክኖሎጂ ልማት እንቅስቃሴዎችንና
ሀገራዊ የምርምር ፕሮግራሞችን ያስተባብራል፤
የሚካሄዱ የምርምር ሥራዎች ከሀገሪቱ የልማት
ፍላጎት ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋጋጣል፤
5 / የሣይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን መረጃ ቋት
ያደራጃል፣ መረጃዎችን ያጠናቅራል፤ አገራዊ
የመረጃ አያያዝ ደረጃ ያወጣል፤ የሣይንስና
ቴክኖሎጂ ኢኖቬሽን አመለካቾችንም ያዘጋጃል፣
ለአገልግሎት እንዲውሉ ያደርጋል፤
6 / በመንግሥትና በግል የከፍተኛ ትምህርትና
የምርምር ተቋማት እና በኢንዱስትሪው ዘርፍ
መካከል ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት
እንቅስቃሴ የሚያግዝ ምቹ የርስበርስ ትስስርና
ቅንጅታዊ አሠራር እንዲፈጠር ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤
7 / የሀገሪቱን የረዥም ጊዜ የሣይንስ፣ የቴክኖሎጂ፣
የኢኖቬሽንና የጥራት መሠረተ ልማት የሰው
ኃይል ልማት ያቅዳል፣ ተግባራዊነቱንም
ይከታተላል፤ የሀገሪቱ ሥርዓተ ትምህርት
ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማት አንፃር መቃኘቱን
ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
ይተባበራል፤
8/ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ በሣይንስና
ቴክኖሎጂ እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ
ተቋማትና ባለሙያዎች አቅም የሚገነባበትን
ሁኔታ በማመቻቸት ረገድ ድጋፍ ይሰጣል፤
8/ facilitate capacity building of public
and private sector institutions and
professionals involved in science and
technological activities;
9/ establish and implement a system for
granting prizes and incentives to
individuals and institutions who have
contributed to the advancement of
science, technology and innovations;
10/ establish, coordinate and support
councils that facilitate the coordination
of research activities;
11/ encourage and support professional
associations and academies that may
provide pivotal contribution to the
development of science and technology;
12/ in collaboration with stakeholders,
identify the technology demand to
ensure the transfer and development of
technology; disseminate organized and
well elaborated appropriate and value
added technology information to users;
13/ ensure the proper implementation of
activities relating to National quality
infrastructure and radiation protection
services, standardization, conformity
assessment, accreditation activities and
metrology services, as well as the registr
ation and administration of intellectual
property;
14/ lead science and technology related
institutions and ensure their contribution
to the economic development of the
country.
8ሺ6፻05
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8616
9/ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ ልማትና ለፈጠራ
ሥራዎች እድገት አስተዋጽኦ ላበረከቱ
ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና ማበረታቻ
የሚሰጥበትን ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊም
ያደርጋል፤
0 / የምርምር ሥራዎችን ለማስተባበር የሚያግዙ
ምክር ቤቶችንም ያቋቁማል፣ ያስተባብራል፣
ይደግፋል፤
01 / ለሣይንስና ቴክኖሎጂ መዳበር የበለጠ አስተዋ
ጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ የሙያ ማኀበራትንና
አካዳሚዎችን ያበረታታል፤ ይደግፋል፤
02 /የቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማትን ለማሳደግ
ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት
የቴክኖሎጂ ፍላጐትን ይለያል፤ አግባብነት
ያላቸውና ዕሴት የሚጨምሩ የቴክኖሎጂ መረጃ
ዎችን አደራጅቶና ተንትኖ ለተጠቃሚዎች
ያቀርባል፤
03 / የብሔራዊ የጥራት መሠረተ ልማትና የጨረራ
መከላከያ አገልግሎቶች፣ የደረጃዎች ምደባ፣
የተስማሚነት ምዘና፣ የአክርዲቴሽን ሥራዎች
እና የሥነ-ልክ አገልግሎቶች እንዲሁም
የአዕምሯዊ ንብረት ምዝገባና አስተዳደር
ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤
04 / የሣይንስና ቴክኖሎጂ ነክ ተቋማትን ይመራል፤
ለአገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን
አስተዋጽዖ ያረጋግጣል፡፡
፳4. የትራንስፖርት ሚኒስቴር
የትራንስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
24. The Ministry of Transport
The Ministry of Transport shall have the
powers and duties to:
1/ ensure that transport infrastructures are
constructed, upgraded and maintained;
2/ set standards for transport infrastr
uctures; determine the usage, mainten
ance, and administration system of
transport infrastructures and ensure
their implementation;
3/ ensure the integration, promotion and
accessibility of land, air, and water
transport services and that they serve the
country’s development strategy in a
comprehensive manner;
4/ ensure the establishment and impleme
ntation of regulatory frameworks to
guarantee the provision of reliable and
safe land, air, and water transport
services;
5/ identify and implement measures that
enables to mitigate the impact of
transport infrastructures and services on
climate change;
6/ regulate transit services related to
import and export of goods; ensure the
logistic services of the country is
prompt and competitive;
7/ ensure that the investigation of aircraft
accidents are carried out in accordance
to the acceptable standards;
8/ organize the transport data of the
country, disseminate same to
concerned bodies;
8ሺ6፻06
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8617
1 / የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶች መዘርጋታ
ቸውን፣ መስፋፋታቸውንና መጠገናቸውን
ያረጋግጣል፤
2 / የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶችን ስታንዳርድ
ያወጣል፤ የአጠቃቀም፣ የአያያዝና የአስተዳደር
ሥርዓቶችን ይወስናል፤ ተግባራዊነታቸውንም
ያረጋግጣል፤
3 / የየብስ፣ የአየርና የባህር ትራንስፖርት አገልግሎ
ቶች የተቀናጁ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ መሆናቸውን
እንዲሁም የሀገሪቱን የልማት ስትራቴጂዎች በተሟላ
ሁኔታ የሚያገለግሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤
4 / የአየር፣ የባህርና የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎ
ቶች አስተማማኝና ደህንነታቸው የተረጋገጠ
እንዲሆኑ የሚያስችሉ የቁጥጥር ሥርዓቶችን
እንዲዘረጉና ሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፤
5 / የትራንስፖርት መሠረተ- ልማቶችና አገልግ
ሎቶች በአካባቢ አየር ፀባይ ለውጥ ላይ የሚኖራ
ቸውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የሚያስችሉ ስልቶችን
በመለየት ሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
6 / የወጪና ገቢ ዕቃዎችን የተመለከቱ የትራንዚት
ሥራዎ ችን ይቆጣጠራል፤ የሀገሪቷን የሎጂስ ቲክስ
ሥርዓት ቀልጣፋና ተወዳዳሪ መሆኑን ያረጋግጣል፤
7 / የአውሮፕላን ትራንስፖርት አደጋ ምርመራ
ተቀባይነት ባለው ደረጃ መሠረት መከናወኑን
ያረጋግጣል፤
8 / የሀገሪቷን የትራንስፖርት መረጃዎች ያደራጃል፤
ለሚመለከታቸው አካላት ያሰራጫል፤
9 / የመሬት ውስጥ ለውስጥ ትራንስፖርት መሠረተ
ልማቶችንና አገልግሎቶችን ስታንዳርድ
9/ formulate standards for tube line
transport infrastructure and services,
and ensure implementation of same;
10/ ensure utilization, expansion, and
reinforcement of advanced
technologies and practices in the
countries transport infrastructures and
services;
11/ follow up the activities of the Ethio-
Djibouti Railways in accordance with
the agreements concluded between the
two countries.
25. The Ministry of Communications and
Information Technology
The Ministry of Communications and
Information Technology shall have the
powers and duties to:
1/ promote the expansion of
communication services and the
development of information technology;
2/ facilitate the creation of institutional
capacity for the effective implementation
of information technology development
policy;
3/ set and implement standards to ensure
the provision of quality, reliable and safe
communication and in formation techno
logy services;
4/ regulate the rate of telecommunication
service charges;
8ሺ6፻07
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8618
ያወጣል፤ ተግባራዊነታቸውን ይቆጣጠራል፤
0 / የትራንስፖርት መሠረተ- ልማቶችና አገልግሎ
ቶችን የተመለከቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችና
አሠራሮች በሀገር ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውሉ፣
እንዲስፋፉና እንዲዳብሩ ያደርጋል፤
01 / የኢትዮጵያና ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅትን
የሥራ እንቅስቃሴዎች በሁለቱ አገሮች መካከል
በተደረገው ስምምነት መሠረት ይከታተላል፡፡
፳5. የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/ የመገናኛ አገልግሎቶችና የኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ ልማት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
2 / የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት
ፖሊሲን በብቃት ለማስፈጸም የሚያስችል
ተቋማዊ አቅም እንዲገነባ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤
3 / የመገናኛና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግ
ሎቶች ጥራታቸው፣ደህንነታቸውና አስተማማ
ኝነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ
ደረጃዎችን ይወስናል፣ ተግባራዊ መደረጋቸውን
ይቆጣጠራል፤
4 / ለቴሌኮሙኒኬሽን አልግሎቶች የሚጠየቀውን
ክፍያ ይቆጣጠራል
5/ የቴሌኮሙኒኬሽንና የፖስታ አገልግሎቶች
5/ Provide license and regulate telecom
munication and postal service operators;
6/ ensure the technical compatibility of
telecommunication equipments;
7/ assign and monitor Government domain
names and register addresses to develop
and coordinate Government institutions'
information system;
8/ coordinate all stakeholders for the
creation and proper utilization of
country code top level domain, and
facilitate the proper implementation of
same;
9/ facilitate the creation of fast and
affordable information access;
10/ follow up, and provide necessary
support for, the implementation of
modern information network between
and within Federal and Regional
Government institutions;
11/ ensure mission critical systems and
services in public sector are
computerized and online services are
gradually available to users;
12/ ensure the integration and
interoperability of operational and
forthcoming computer networks and
applications;
8ሺ6፻08
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8619
በመስጠት ሥራ ላይ ለሚሰማሩ ፈቃድ
ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል፤
6/ ለቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚውሉ
መሣሪያዎችን የቴክኒክ ብቃት ያረጋጋጣል፤
7 / በመንግሥታዊ ተቋማት የመረጃ ሥርዓትን
ከመገንባትና ከማቀናጀት አንፃር የመንግሥት
የዶሜይን ስም ይደለድላል፣ አድራሻ ይመዘግባል፣
ይቆጣጠራል፤
8 /የአገሪቱን የከፍተኛውን ደረጃ መለያ ዶሜይን ስም
ሀገራዊ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲፈጠርና
በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውል የሚመለከታ
ቸውን ያስተባብራል፣ ለአፈፃፀሙም እገዛ
ያደርጋል፤
9 / መረጃ በተፋጠነ መልክና በተመጣጠነ ወጪ
ማግኘት የሚቻልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
0 / በፌደራልና በክልል መንግሥታት ተቋማት
መካከል እንዲሁም በፌደራልም ሆነ በክልል
ተቋማት ውስጥ ዘመናዊ የኢንፎርሜሽን
መረብ መዘርጋቱን ይከታተላል፣ ተገቢውን
ድጋፍ ይሰጣል፣
01 / ለሕዝብ አልግሎት በመስጠት ላይ ያተኮሩ
መሠረታዊ ሲስተሞችና አልግሎቶች
በኮምፒዩተር የተደገፉ እንዲሆኑና ደረጃ
በደረጃም ለተጠቃሚዎች በቀጥታ አገልግሎት
ሊሰጡ በሚችሉበት ሁኔታ መመቻቸታቸውን
ያረጋግጣል፤
02 / በሥራ ላይ የሚውሉ የኮምፒዩተር መረቦችና
አፕሊኬሽኖች ከቴክኒክና አሠራር አኳያ
መቀናጀትና መናበብ መቻላቸውን ያረጋግጣል፤
13/ support the coordinated and secured
information flow and exchange between
Government institutions, follow up
their proper applications;
14/ issue certificates of competence to
information technology professionals
and entities whose accreditations do not
fall under the jurisdiction of other
government organs;
15/ issue directives necessary for regulating
telecommunication, postal and
information technology services;
16/ conduct research and studies for the
advancement of new technologies and
services in the communication and
information technology field;
17/ collaborate with educational institutions
to promote education in the fields of
communication and information
technology;
18/ give training and, advice on project
administration and implementation to
facilitate the utilization of communication
and information technology in Government
organization; issue directives and follow
up implementation of same;
19/ design favorable conditions for the
development of communication and
information technology industry and
cause implementation of same;
20/ authorize and supervise the use of radio
frequencies allotted to Ethiopia;
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8620
03 / በመንግሥታዊ ተቋማት መካከል የተቀናጀና
ደህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ ፍሰትና ልውውጥ
እንዲኖር ድጋፍ ይሰጣል፤ በአግባቡ ጥቅም
ላይ ስለመዋሉ ይከታተላል፤
04 / በሌሎች የመንግሥት አካላት ብቃታቸው
ለማይረጋገጥ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ባለሙያዎችና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
05 / የቴሌኮሙኒኬሽን፣የፖስታ እና የኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ አገልግሎቶችን ለመቆጣጠር አስፈላጊ
የሆኑ መመሪያዎችን ያወጣል፤
06 /በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ
አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችና አገልግሎቶች እንዲ
ስፋፉ ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፤
07 / በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ
የሚሰጥ ትምህርት እንዲስፋፋ ከትምህርት
ተቋሞች ጋር ይተባበራል፤
08 / በመንግስታዊ መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የመገና
ኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትን
ጥቅም ላይ ለማዋል እንዲቻል የሥልጠና እና
የፕሮጀክት አስተዳደርና አፈጻጸም ምክር
ይሰጣል፤ መመሪያ ያወጣል ስለአፈጻጸሙም
ክትትል ያደርጋል፤
09 /የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪ
እንዲያድግ ምቹ ሁኔታዎችን ይቀይሳል፣
ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፤
፳/ ለኢትዮጵያ የተመደበውን የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ
አጠቃቀም ይፈቅዳል፣ ይቆጣጠራል፤
21/ establish national telecommunication
numbering plan, allocate and administer
numbers and supervise efficient use
thereof;
22/ collect service fees in accordance with
rates approved by the Council of
Ministers.
26. The Ministry of Urban Development and
Housing
1/ The Ministry of Urban Development
and Housing shall have the powers and
duties to:
a) establish integrated national urban
system by preparing national spatial
plan and follow up implementation of
same; provide capacity building
support to Regional Governments;
b) undertake studies relating to
urbanization, and set criteria for
categorization and role definition of
urban centers;
c) provide all-round and coordinated
support to urban centers to make
them development centers capable of
influencing their surroundings;
d) provide capacity building support to
urban centers for improving their
service delivery and ensuring
developmental good governance; and
where necessary, organize training
and research centers in the field of
urban development;
8ሺ6፻09
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8621
፳1/ ብሔራዊ የቴሌኮሙኒኬሽን ቁጥር ፕላን
ያወጣል፣ ቁጥሮችን ይመድባል፣ ያስተዳድራል፣
አጠቃቀማቸውን ይቆጣጠራል፤
፳2/ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚኒስትሮች
ምክር ቤት በሚያጸድቀው ተመን መሠረት
የአገልግሎት ክፍያዎችን ያስከፍላል፡፡
፳6. የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር
1 / የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) አገራዊ ስፓሻል ፕላን በመስራት የተቀናጀ
የአከታተም ሥርዓት ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤ ለክልሎች የአቅም ግንባታ
ድጋፍ ይሰጣል፤
ለ) አከታተምን በሚመለከት ጥናት ያካሂዳል ፤
የከተሞችን ፈርጅ እና ሚና መወሰኛ
መመዘኛ ያወጣል ፤
ሐ ) ከተሞች የልማት ማዕከል ሆነው
በአካባቢያቸው ላይ በጎ ተጽዕኖ
የሚያሳድሩ እንዲሆኑ ሁለገብና የተቀናጀ
ድጋፍ ይሰጣል ፤
መ ) ከተሞች የአገልግሎት አሰጣጣቸውን እንዲ
ያሻሽሉ እና መልካም ልማታዊ አስተዳ
ደር እንዲያሰፍኑ የአቅም ግንባታ እገዛ
ያደርጋል፤ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በከተ ሞ ች
ልማት መስክ የማሠልጠኛና የምርምር
ማዕከሎችን ያደራጃል ፤
e) in collaboration with Regional States,
undertake studies for the
integration of urban and rural
development activities; cause their
approval by the concerned organs;
assist and follow-up the
implementation of same;
f) follow up the activities of city
administrations accountable to the
Federal Government;
g) undertake studies for setting general
directions for citizens to acquire
residential houses compatible with
their own income; cause their
approval by the concerned organs;
provide capacity building support to
regions for the implementation of
same;
h) undertake studies for the
integration of urban development
with poverty reduction activities, and
support the implementation of same;
i) ensure food security and job creation
in the urban settings;
j) provide support for plan-led
urbanization and follow-up its
implementation;
k) devise strategy that support the
development of new township in the
cities and the surroundings; cause its
approval by the concerning organ,
support implementation of same;
l) undertake study to establish
institutions at the Federal and
Regional levels that will be
responsible to acquire, develop and
supply urban land in a continuous,
8ሺ6፻!
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8622
ሠ ) ከክልሎች ጋር በመተባበር የከተ ሞ ች ልማት
ከገጠር ልማት ጋር በተቀናጀ መንገድ
የሚከናወንበትን ሁኔታ በ ሚመ ለከት ጥናቶችን
ያደርጋል፤ በሚመለከታቸው አካላት እንዲጸድቁ
ያደርጋል፤ ተግባራዊ እንዲሆኑ ያግዛል ፣ አፈፃ
ፀማቸውንም ይከታተላል፤
ረ ) ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ የሆኑ የከተማ
አስተዳደሮችን የሥራ እንቅስቃሴዎች
ይከታተላል ፤
ሰ ) ዜጎች ከአቅማቸው ጋር የተመጣጠነ መኖሪያ
ቤት እንዲኖራቸው አጠቃላይ አቅጣጫ ለመ ቀየስ
የሚያስችሉ ጥናቶችን ያካሂዳል፤ በሚመለከ
ታቸው አካላት እንዲጸድቁ ያደርጋል፤
ለተግባራዊነ ታቸውም ለክልሎች የአቅም
ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፤
ሸ) የከተማ ልማት ሥራ ከድህነት ቅነሳ ጋር
የተቀናጀ እንዲሆን ጥናቶችን ያካሂዳል፤
ለተግባራዊነታቸውም ድጋፍ ይሰጣል ፤
ቀ ) የከተማ የምግብ ዋስትና እና የሥራ ዕድል
ፈጠራ እንዲረጋገጥ ያደርጋል ፤
በ) ከተሞች በፕላን እንዲመሩ እገዛ እና
ክትትል ያደርጋል፤
ተ) አዳዲስ የከተማ ክፍሎች በነባር ከተሞች
ውስጥ እና በዙሪያቸው የሚፈጠሩበትን
ስትራቴጂ ይቀይሳል፤ በሚመለከተው አካል
እንዲጸድቅ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይደግፋል፤
ቸ) በአገር አቀፍና በክልል የከተማ መሬትን
በማሰባሰብና በማልማት በቀጣይነት፣
በግልጽነትና በተጠያቂነት መርህ ለማቅረብ
የሚችሉ ተቋማት እንዲደራጁ ያጠናል፤
transparent and accountable manner;
cause their approval by the concerned
organs; follow up implementation of
same;
m) provide support to ensure the supply
of developed urban land in
accordance with the demand;
n) build a cadastre and immovable
property market systems that ensures
transparency and accountability to
enhance a free market economy;
o) ensure integrated infrastructure
provision and service delivery in the
urban setting;
p) undertake studies that ensure
integrated and efficient urban
mobility and support and follow up
its implementation;
q) set standards for urban cleansing,
beautification and greenery
development, support and follow up
its implementation;
r) undertake study to establish urban
development finance improvement
system; cause its approval by the
concerned organ; sourcing urban
development funding; provide
implementation support and
institutional capacity building;
s) coordinate the content and course of
activities of other sectors that will be
implemented within the urban sites and
that may have big implications for the
accelerated efficient development
urban settings so as to orient with the
urban setting;
8ሺ6፻!1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8623
በሚመለከታቸው አካላት እንዲጸድቁ
ያደርጋል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤
ኀ) በከተሞች ፍላጎትን መሠረት ያደረገ የለማ
መሬት አቅርቦት ለማረጋገጥ ድጋፍ
ይሠጣል፤
ነ) የነፃ ገበያ ሥርዓት ለማረጋገጥ የሚያስችል
ግልፅነትና ተጠያቂነት የሚያሰፍን የካዳስተር
እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይት ሥርዓት
እንዲገነባ ያደርጋል፤
ኘ) በከተሞች የመሠረተ ልማት አቅርቦትና
አገልግሎት አሰጣጥ የተቀናጀ እንዲሆን
ያደርጋል፤
አ) የከተማ ሞቢሊቲ ከመሬት አጠቃቀም ጋር
ተሳስሮ በስልጠት እንዲመራ ጥናት ያደርጋል፣
ይደግፋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ከ) የከተሞችን ፅዳት፣ ውበትና አረንጓዴ
ልማት ስታንዳርድ ያወጣል፣ የትግበራ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
ኸ) የከተሞች ልማት ፋይናንስ ማጠናከሪያ
ሥርዓት ያጠናል፣ በሚመለከተው አካል
እንዲጸድቅ ያደርጋል፣ ፈንድ ያሰባስባል፣
ለአፈጻጸሙም ተቋማዊ አቅም እንዲፈጠር
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
ወ ) በተልዕኮ ለሌሎች ዘርፎች የተሰጡና
በከተማ ምህዳር የሚተገበሩ እና ለከተሞች
ልማት ፍጥነትና ውጤታማነት ፋይዳ ያላቸው
ተግባራትን ይዘትና ሂደት የከተማ ቅኝት
ለማስያዝ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፤
t) without prejudice to the powers
given by law to any other
Government organ, ensure the
proper administration of houses
owned by the Federal Government.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Urban Development,
Housing and Construction by the
provisions of other laws, currently in
force, with respect to matters relating to
urban development and housing, are
hereby given to the Ministry of Urban
Development and Housing.
27. The Ministry of Construction
1/ The Ministry of construction shall have
the powers and duties to:
a) without prejudice to the powers
given by law to other organs, set and
follow up the compliance of
standards for construction works;
b) create conducive conditions for the
development of internationally
competitive construction industry;
c) provide necessary support in the
preparation of designs and contract
documents and also supervision for
building constructions financed by
the Federal Government;
d) register and issue certificates of
professional competence to engineers
and architects engaged in the
construction sector; determine the
grades of contractors and consultants,
and issue certificates of competence to
those operating in more than one
Regional States;
8ሺ6፻!2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8624
ዘ) ለሌላ የመንግሥት አካል በሕግ የተሰጠ
ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በፌደራል
መንግሥት ባለቤትነት ሥር የሚገኙ ቤቶች
አስተዳደር በአግባቡ እንዲከናወን መደረጉን
ያረጋጋጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
የከተማ ልማትና ቤቶችን በሚመለከት ለከተማ
ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ
አዋጅ ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
፳7. የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
1/ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡-
ሀ) ለሌሎች አካላት በሕግ የተሰጠው ሥልጣን
እንደተጠበቀ ሆኖ የኮንስትራክሽን ሥራዎችን
ደረጃ ያወጣል፣ መከበራቸውን ይከታተላል፤
ለ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የተወዳዳሪነት ብቃት ያለው
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለመገንባት
የሚያስችሉ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ
ያደርጋል፤
ሐ ) በፌደራል መንግሥት በጀት ለሚሠሩ
ሕንፃዎች ዲዛይኖችና የግንባታ ውሎች
እንዲዘጋጁ በማድረግና የግንባታ ሥራዎችን
በመቆጣጠር ረገድ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣
መ) በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚሰማሩ መሐንዲሶ
ችና አርክቴክቶችን ይመዘግባል፣ የሙያ ችሎታ
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤ የሥራ
ተቋራጮችንና የአማካሪዎችን ደረጃ ይወስናል፤
ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ውስጥ መሥራት
ለሚችሉ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪዎች
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
e) design national construction
enterprises strengthening strategy to
ensure competence and viability;
follow up the implementation of same;
f) undertake research for improving
the types and qualities of local
construction materials;
g) ensure the availability of
appropriate organizational set-up,
systems and human resource
required for the implementation of
building codes and standards in the
cities; and follow up and support the
implementation of same.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Urban Development,
Housing and Construction by the
provisions of other laws, currently in
force, with respect to matters relating to
construction are hereby given to the
Ministry of Construction.
28. The Ministry of Water, Irrigation and
Electricity
1/The Ministry of Water, Irrigation and
Electricity shall have the powers and
duties to:
a) promote the development of water
resources and electricity;
b) undertake basin studies and verify
the country’s ground and surface
water resource potential in terms of
volume and quality, and facilitate the
utilization of same;
8ሺ6፻!3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8625
ሠ) አገር በቀል የኮንስትራክሽን ድርጅቶችን
ብቃትና ቀጣይነት ለማረጋገጥ የሚያስችል
ስትራቴጂ ይቀይሳል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ረ ) በአገር ውስጥ የሚመረቱ የኮንስትራክሽን
ዕቃዎችን ዓይነትና ጥራት ለማሻሻል የሚረዳ
ምርምር ያካሂዳል፤
ሰ) የህንጻ ኮድና ስታንዳርዶች በከተሞች
ተፈጻሚ እንዲሆኑ ተገቢው አደረጃጀት፣
አሠራርና የሰው ሃይል አቅም እንዲፈጠር
ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን ይደግፋል፣
ይከታተላል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ኮንስትራክሽንን በሚመለከት ለከተማ ልማት፣
ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ
ለኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳8. የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር
1/ የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር የሚከተሉ ት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የውሃ ሀብትና የኤሌክትሪክ ልማት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
ለ) የተፋሰስ ጥናት በማካሄድ የሀገሪቱን የከርሰ
ምድርና ገጸ ምድር የውሃ ሀብት አለኝታ
በመጠንና በጥራት ይለያል፣ ጥቅም ላይ
የሚውልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
c) determine conditions and methods
required for the optimum and
equitable allocation and utilization of
water bodies that flow across or lie
between more than one Regional
States among various uses and the
Regional States;
d) undertake studies and negotiations of
treaties pertaining to the utilization of
boundary and trans-boundary water
bodies, and follow up the
implementation of same;
e) cause the carrying out of study,
design and construction works to
promote the expansion of medium
and large irrigation dams;
f) administer dams and water structures
constructed by Federal budget unless
they are entrusted to the authority of
other relevant bodies;
g) in cooperation with the appropriate
organs, prescribe quality standards
for waters to be used for various
purposes;
h) support the expansion of potable
water supply coverage; follow up and
coordinate the implementation of
projects financed by foreign
assistance and loans;
i) promote the growth and expansion of
the country's supply of electric
energy;
j) issue permits and regulate the
construction and operation of water
works relating to water bodies
referred to in paragraphs (c) and (d)
of this sub-article;
8ሺ6፻!4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8626
ሐ) ከአንድ በላይ የሆኑ ክልሎችን አቋርጦ
የሚፈስ ወይም የሚያዋስን ውሃ በልዩ ልዩ
የአገልግሎት ዓይነቶችና በክልሎች መካከል
ሚዛናዊ በሆነ መንገድ የሚከፋፈልበትንና ጥቅም
ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ይወስናል፤
መ ) በወሰንና ወሰን ተሻጋሪ የውሃ አካላት
አጠቃቀም ላይ ጥናት ያካሂዳል፣ አለም
አቀፍ ውሎችን ይደራደራል፣ አፈጻጸማቸውን
ይከታተላል፤
ሠ ) የመካከለኛና የከፍተኛ መስኖ ልማት
ሥራዎችን ለማስፋፋት የሚያስችሉ የጥናት፣
የዲዛይንና የግንባታ ሥራዎች እንዲካሄዱ
ያደርጋል፤
ረ ) ለሚመለከታቸው ሌሎች አካላት እንዲተላለፉ
ካልተደረገ በስተቀር፣ በፌደራል መንግሥት
በጀት የተገነቡ ግድቦችንና የውሃ ውቅሮችን
ያስተዳድራል
ሰ ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ለልዩ ልዩ
አገልግሎቶች የሚውል ውሃ ሊኖረው የሚገባውን
የጥራት ደረጃ ይወስናል፤
ሸ) የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን እንዲያድግ
እገዛ ያደርጋል፤ ከውጭ በሚገኝ እርዳታና
ብድር የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤
ቀ ) የሀገሪቱ ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት
እንዲያድግና እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
በ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ (ሐ) እና
(መ ) በተጠቀሱት የውሃ አካሎች ላይ የውሃ
k) ensure the proper execution of
functions relating to meteorological
services.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Water, Irrigation and
Energy by the provisions of other laws,
currently in force, with respect to water
resource and electricity, are hereby
given to the Ministry of Water,
Irrigation and Electricity.
29. The Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas
1/ The Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas shall have the powers and
duties to:
a) promote the development of
mining, petroleum and natural gas;
b) ensure the proper collection,
maintenance and accessibility to
users of data on minerals,
petroleum and natural gas;
c) encourage investment through
creating conducive conditions for
exploration and mining operations;
d) regulate, in cooperation with the
concerned organs, the market for
precious and ornamental minerals
produced at traditional level and
small-scale mining operations
comply with law;
e) organize, as may be necessary,
research and training centers that
may assist the enhancement of the
development of mining, petroleum
and natural gas;
8ሺ6፻!5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8627
ሥራዎች ለመሥራትና በጥቅም ላይ
ለማዋል ፈቃድ ይሰጣል፣ይቆጣጠራል፤
ተ) የሜቲዎሮሎጂ አገልግሎት ሥራ በአግባቡ
እንዲከናወን መደረጉን ያረጋግጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
የውሃ ሀብትንና ኤሌክትሪክን በሚመለከት
ለውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለውሃ፣
መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፳9. የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
1 / የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማት
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
ለ ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ መረጃዎች
በአግባቡ እንዲሰበሰቡ፣እንዲጠ በቁና ለተጠቃ
ሚዎች እንዲቀርቡ ያደርጋል፤
ሐ ) ለማዕድን፣ለነዳጅና ለተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና
ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢንቨስትመንት
ያበረታታል፤
መ) ከሚመለከታቸው ጋር በመተባበር በባህላዊና
በአነስተኛ ደረጃ የሚመረቱ የከበሩና
የጌጣጌጥ ማዕድናት ግብይት ሕጋዊ
መስመር እንዲይዝ ያደርጋል፤
ሠ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማትን
ለማፋጠን የሚረዱ የምርምርና የማሠልጠኛ
ተቋሞችን እንዳስፈላጊነቱ ያደራጃል፤
f) issue licenses to private investors
engaged in exploration and mining
operations, and ensure that they
conduct mining and exploration
operations and meet financial
obligations in accordance with
their concession agreements;
g) ensure the quality standards of
petroleum and natural gas products,
set standards for petroleum storage
and distribution facilities, and
follow up the enforcement of same;
h) in cooperation with the appropriate
organs, determine the volume of
petroleum reserve and ensure that it
is maintained;
i) in cooperation with the concerned
organs organize and build the
capacity of individuals engaged in
traditional mining operation.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Mines by the provisions of
other laws, currently in force, with
respect to mines, petroleum and natural
gas, are hereby given to the Ministry of
Mines, Petroleum and Natural Gas.
30. The Ministry of Environment, Forest and
Climate Change
1/ The Ministry of Environment, Forest
and Climate Change shall have the
powers and duties to:
a) coordinate activities to ensure that
the environmental objectives
provided under the Constitution
and the basic principles set out in
the Environmental Policy of the
Country are realized;
8ሺ6፻!6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8628
ረ ) በማዕድን፣በነዳጅና በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና
ልማት ለሚሠማሩ የግል ባለሃብቶች ፈቃድ
ይሰጣል፤ በገቡት ውል መሠረትም ሥራቸውን
ማካሄዳቸውንና የክፍያ ግዴታቸውን መፈጸማ
ቸውን ይቆጣጠራል፤
ሰ) የተፈጥሮ ጋዝና የነዳጅ ምርቶችን የጥራት
ደረጃ ያረጋግጣል፣ ማከማቻና ማከፋፈያ
ተቋሞችን ደረጃ ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን
ይከታተላል፤
ሸ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር
የነዳጅና መጠባበቂያ ክምችትን መጠን
ይወስናል፣ ክምችቱ እንዲኖር መደረጉን
ያረጋግጣል፤
ቀ ) በባህላዊ መንገድ ማዕድን ማምረት ሥራ ላይ
የተሰማሩ ግለሰቦችን ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያደራጃል፣ አቅማቸውን
ይገነባል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ማዕድንን፣ ነዳጅንና የተፈጥሮ ጋዝን በሚመለከት
ለማዕድን ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና
ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለማዕድን፣ነዳጅና የተፈጥሮ
ጋዝ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴. የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር
1 /የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ
ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡-
ሀ) በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉት የአካባቢ ደህ
ንነት ዓላማዎችና በአገሪቱ የአካባቢ ፖሊሲ
የተመለከቱት መሠረታዊ መርሆዎች ከግብ
መድረሳቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ
b) establish a system and follow up
implementation for undertaking
environmental impact assessment or
strategic environmental assessment on
social and economic development
polices, strategies, laws, programmes
and project set by the government
or Privet;
c) prepare a mechanism that promotes
social, economic and environmental
justice and channel the major part
of benefit derived thereof to the
affected communities to reduce
emissions of greenhouse gases that
would otherwise have resulted
from deforestation and forest
degradation;
d) coordinate actions on soliciting the
resources required for building a
climate resilient green economy in
all sectors and at all Regional levels;
as well as provide capacity building
support and advisory services;
e) establish a system for evaluating
and decision making, in accordance
with the Environmental Impact
Assessment Proclamation, the
impacts of implementation of
investment programs and projects
on environment prior to approvals
of their implementation by the
concerned sectoral licensing organ
or the concerned regional organ;
f) prepare programmes and directives
for the synergistic implementation
and follow up of environmental
agreements ratified by Ethiopia
pertaining to the natural resources
base, desertification, forests,
8ሺ6፻!7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8629
ተግባራትን ያስተባብራል፤
ለ) በመንግሥትም ሆነ በግል የሚወጠኑ
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ፖሊሲዎች፣
ሥልቶች፣ ሕጎች መርሐ ግብሮች እና
ፕሮጀክቶች ላይ የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ
ወይም ስልታዊ የአካባቢ ግምገማ ለማካሄድ
የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፤ ሥርዓቱ
በተግባር ላይ መዋሉንም ይከታተላል፤
ሐ) ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ፍትህን
በሚያራምድና ከሚገኘው ጥቅም ትልቁን ድርሻ
በእርምጃው ለሚነኩ ማህበረሰቦች በሚያስገኝ
የስርየት እርምጃ ከደን ምንጣሮና ጉስቁልና
ሊከተል ይችል የነበረውን የሙቀት አማቂ
ጋዞች ልቀት የመቀነሻ ሥርዓት ያዘጋጃል፤
መ) ለአየር ንብረት የማይበገር አረንጓዴ
ኢኮኖሚን በየዘርፉና በየክልሉ ለመገንቢያ
የሚውል ሃብት የሚያስገኙ ተግባራት
ዝግጅትን ያስተባብራል፤ የአቅም ግንባታ
ድጋፍንና የምክር አገልግሎትን ይሰጣል፤
ሠ ) በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ መሠረት
ለልማት ፕሮጀክት እና ፕሮግራም የይሁንታ
ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት የፕሮጀክቱ እና
ፕሮግራሙ ትግበራ በአካባቢ ላይ የሚያስከተለው
አሉታዊ ተፅዕኖ በሚመለከተው የዘርፍ የፈቃድ
ሰጪ አካል ወይም በሚመለከተው የክልል
አካል ተገምግሞ ውሣኔ የሚሰጥበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ትግበራውንም ያረጋግጣል ፤
ረ) ኢትዮዽያ ከተፈጥሮ ሃብቶች መሠረት፣
ከበረሀማነት፣ ከደን፣ ከአደገኛ ኬሚካሎች፣
ከኢንዱስትሪ ቆሻሻዎች እና ከሰው ሰራሽ
የአካባቢ አደገኛ ንጥረ ነገሮች ጋር በተያያዘ
hazardous chemicals, industrial
wastes and anthropogenic
environmental hazards with the
objective of avoiding overlaps,
wastage of resources and gaps
during their implementation in all
sectors and at all governance
levels;
g) take part in the negotiations of
international environmental and
climate change agreements and, as
appropriate, initiate a process of
their ratification; play key role in
coordinating the nationwide
responses to the agreements;
h) formulate or initiate and coordinate
the formulation of policies,
strategies, laws, guidelines and
programs to implement international
environmental agreements to which
Ethiopia is a party; and upon appr
oval, ensure their implementation;
i) formulate environmental safety
policies and laws on the production,
importation, management and
utilization of hazardous substances
or wastes, as well as on the
development of genetically modified
organisms and the importation,
handling and utilization of
genetically modified organisms or
alien species, and ensure their
implementation;
8ሺ6፻!8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8630
ያፀደቀቻቸው አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ
የአካባቢ ስምምነቶችን በየዘርፉና በየአስተዳደር
እርከኑ በመተግበር ወቅት የድግግሞሽ፣
የሃብት ብክነትንና ክፍተትን ለማስቀረት
የሚያስችሉ መርሐግብሮችን እና መመሪያዎችን
ያዘጋጃል፤ መተግበራቸውንም ይከታተላል፤
ሰ) በዓለም አቀፍ የአካባቢ እና የአየር ንብረት
ለውጥ ስምምነቶች ድርድር ላይ ይሳተፋል፣
በዘርፉ አገራዊ ምላሽን በማስተባበሩ በኩል
ቁልፍ ሚና ይጫወታል፣ እንደአግባቡ
ስምምነቶቹ እንዲፀድቁ ሃሳብ ያቀርባል፤
ሸ) ኢትዮጵያ አባል የሆነችባቸውን፣ ዓለም
አቀፍ የአካባቢ ውሎች ለመተግበር ተፈላጊ
የሆኑ ፖሊሲዎችን፣ ስልቶችን፣ ሕጎችንና
መርሐ ግብሮችን እንደሁኔታው ያዘጋጃል፣
ወይም እንዲዘጋጁ ሃሳብ ያመነጫል፣
አዘገጃጀታቸውን ያስተባብራል፤ ሲፈቀዱም
በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
ቀ) አደገኛ ንጥረ ነገሮችን ወይም ዝቃጮችን
ማምረትን፣ ወደ ሀገር ማስገባትን፣
አያያዝንና አጠቃቀምን፣ እንዲሁም
ሕያዋንን በዘረመል ምሕንድስና መለወጥን፣
ልውጥ ወይም ባዕድ ሕያዋንን ወደ አገር
ማስገባትን፣ አያያዝንና አጠቃቀምን የሚመለከቱ
የአካባቢ ደህንነት ፖሊሲዎችንና ሕጎችን
ያዘጋጃል፣ በሥራ ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፤
j) prepare or cause the preparation of
environmental cost benefit analysis
and formulate an accounting
system to be integrated in
development plans and investment
programs, as the case may be,
monitor their application;
k) propose incentives or disincentives
to discourage practices that may
hamper the sustainable use of
natural resources or the prevention
of environmental degradation or
pollution;
l) establish an environmental infor
mation system that promotes
efficiency in environmental data
collection, management and use;
m) coordinate, and as may be
appropriate, carry out research and
technology transfer activities that
promotes the sustainability of the
environment and the conservation and
use of forest as well as the equitable
sharing of benefits accruing from
them while creating opportunities
for green jobs;
n) in accordance with the provisions
of the relevant laws, enter any land,
premises or any other place that
falls under the Federal jurisdiction,
inspect anything and take samples
as deemed necessary with a view to
discharging its duty and ascertaining
compliance with the requirements of
environmental protection and
conservation of forest;
8ሺ6፻!9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8631
በ) በልማት ዕቅዶችና በኢንቨስትመንት መርሐ
ግብሮች ውስጥ የሚካተቱ የአካባቢ
የአዋጪነት ማስሊያ ቀመሮችንና የስሌት
ሥርዓቶችን ያዘጋጃል ወይም እንዲዘጋጁ
ያደርጋል፤ እንደሁኔታውም በጥቅም ላይ
የመዋላቸውን ሂደት ይከታተላል፤
ተ) ዘላቂነት የጎደለው የተፈጥሮ ሀብቶች
አጠቃቀም ልምድን፣ የአካባቢ ጉስቁልናን
ወይም ብክለትን ለመከላከል በሚያስችሉ
የመግቻ እርምጃዎች ወይም የማበረታቻ
ዘዴዎች መጠቀምን በተመለከተ ሃሣብ
ያቀርባል፤
ቸ) የአካባቢ መረጃ አሰባሰብን፣ አደረጃጀትን
እና አጠቃቀምን የሚያቀላጥፍ የአካባቢ
መረጃ ሥርዓትን ይዘረጋል፤
ኀ) የአካባቢና የደን አያያዝን፣ በጥቅም
ማዋልንና ፍትሃዊ የጥቅም ተጋሪነትን
የሚያራምድ እንዲሁም አረንጓዴ የሥራ
ዕድልን የሚፈጥር ምርምርንና የቴክኖሎጂ
ሽግግርን ያስተባብራል፣ እንደአስፈላጊነቱ
ራሱ ያካሂዳል፤
ነ) አግባብነት ባላቸው የሕግ ድንጋጌዎች
መሠረት የአካባቢና የደን ጥበቃ ግዴታዎች
መከበራቸውን ለማረጋገጥ በፌዴራሉ
ሥልጣን ሥር ወደሚገኝ ማንኛውም
መሬት፣ ቅጥር ግቢ ወይም ሌላ ቦታ
ይገባል፣ ኃላፊነቱን ለመወጣት ተገቢ ሆኖ
ያገኘውን ማንኛውንም ነገር ይፈትሻል፣
ናሙናዎችን ይወስዳል፤
o) prepare and disseminate a periodic
report on the state of the country’s
environment and forest as well as
climate resilient green economy;
p) promote and provide non-formal
environmental education programs,
and cooperate with the competent
organs with a view to integrating
environmental concerns in the
regular educational curricula;
q) establish a system for development
and utilization of small and large
scale forest including bamboo on
private, communal and watershed
areas, and ensure implementation
of same;
r) establish a system for protection
and, as the case may be, for
sustainable utilization of the
natural forest resources of the country;
and ensure its implementation;
s) establish a system to rehabilitate
degraded forest lands and ensure its
implementation to enhance their
environmental and economic benefits.
2/ The powers and duties given to the
Ministry of Environment and Forest
by the provisions of other laws,
currently in force, with respect to
matters relating to the environment
and forest, are hereby given to the
Ministry of Environment, Forest and
Climate Change.
8ሺ6፻፴
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8632
ኘ) የሀገሪቱን የአካባቢና የደን እንዲሁም
ለአየር ንብረት የማይበገር አረንጓዴ
ኢኮኖሚን በሚመለከት ዘገባን በየወቅቱ
እያዘጋጀ ያሰራጫል፤
አ) መደበኛ ያልሆኑ የአካባቢ ትምህርት መርሃ
ግብሮችን ያስፋፋል፣ ትምህርቱን ይሰጣል፤
አካባቢያዊ ጉዳዮችን በመደበኛ ትምህርት
ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ ለማካተት
አግባብ ካላቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
ትብብር ያደርጋል፤
ከ) አነስተኛና ሰፋፊ የደን ልማት፣ ቀርከሀን
ጨምሮ በግል፣ በወል ይዞታ እና በተፋሰስ
ውስጥ እንዲለማና ጥቅም ላይ እንዲዉል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ትግበራውንም
ያረጋግጣል፤
‹‹‹
ኸ ) የሀገሪቱ የተፈጥሮ ደን እንዲጠበቅና እንደአስፈ
ላጊነቱ ዘላቂ ጥቅም ላይ እንዲዉል ሥርዓት
ይዘረጋል፣ ትግበራውንም ያረጋግጣል፤
ወ) የተጎዱና የተራቆቱ የደን መሬቶች እንዲያ
ገግሙና የአካባቢያዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜ
ታቸው እንዲሻሻል ሥርዓት ይዘረጋል፣
ትግበራውንም ያረጋግጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
አካባቢንና ደንን በሚመለከት ለአካባቢና ደን
ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና
ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለአካባቢ፣ ደንና የአየር
ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
31. The Ministry of Public Enterprises
1/ The Ministry of Public Enterprises shall
have the Powers and duties to:
a) oversee and assist the corporate
management and financial
performance of the public enterprises
accountable to another supervising
authorities;
b) with respect to public enterprises
accountable to it:
(1) ensure that they have developed
strategic and annual plan consistent
with policies, strategies and
economic goals of the government,
approve such plans and monitor
implementation of same;
(2) establish a system to enable them
play appropriate role in the
economy, develop modern
corporate management, design
proper guidelines that help them
achieve their goals, and ensure
the implementation of same;
(3) develop dividend policy with
other relevant government
bodies and implement such
policies;
(4) create conducive conditions, and
provide them with the necessary
information to enhance their
competitiveness domestically and
abroad; assist them in the issuance
of bonds as well as in borrowing
from domestic and foreign sources
pursuant to the guidelines and
policy directives of the Ministry of
Finance and Economic Cooperation;
8ሺ6፻፴1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8633
፴1. የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር
1 / የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) ተጠሪነታቸው ለሌላ ተቆጣጣሪ አካል
የሆኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን
የኮርፖሬት አስተዳደር እና የፋይናንስ
አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
ለ) ተጠሪነታቸው ለሚኒስቴሩ እንዲሆን
የተወሰነ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን፡ -
(1 )መንግሥት ከነደፋቸው ፖሊሲዎች፣
ስትራቴጂዎች እንዲሁም የኢኮኖሚ
ግቦች አንፃር የተቃኘ ስትራቴጂክ እና
ዓመታዊ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ያደርጋል፣
ያፀድቃል፤ አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፤
(2 ) በኢኮኖሚ ውስጥ ተገቢ ድርሻቸውን
ለመወጣት ሊመሩ የሚችሉበትን ዘመናዊ
የኮርፖሬት አስተዳደር አሠራር ይዘረጋል፤
ለግብ ስኬታቸውም መሠረታዊ አቅጣጫ
ዎችን ይነድፋል፤ ሥራ ላይ እንዲውልም
ያደርጋል፤
(3 )የትርፍ ድርሻ ክፍያ ፖሊሲ
ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
ይነድፋል፣ ሥራ ላይ እንዲውልም
ያደርጋል፤
(4 ) በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ያላቸውን
ተወዳዳሪነት ከጊዜ ወደ ጊዜ
እንዲያሻሽሉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
የመረጃ ድጋፍ ይሰጣል፤ በገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በሚወጣው
መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ
በመመሥረት የልማት ድርጅቶች ቦንድ
(5) assist them to follow transparent
procedures; develop a system
under which they issue timely
and proper financial and
performance reports;
(6) closely monitor utilization of
finance and performance of loans
and distribute to relevant
government agencies reports on
their financial performance;
(7) evaluate their requests for
increase of capital; submit its
recommendations to the
Government for approval, and
closely follow up implementation of
same;
(8) appoint and remove members of
board of directors and determine
their allowances; issue a
directive on appointment and
removal of members of board of
directors; develop a system
which enable public enterprises
be managed by persons who
have the proper qualification,
skill and ethical behavior;
(9) submit proposals to the
Government on their dissolution,
amalgamation, or division or
sale; and issue a directive to
make the process transparent;
(10) help those, the objectives of
which go beyond profit making,
to obtain financial support from the
Government where necessary;
8ሺ6፻፴2
1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8634
የሚያወጡበትንና የሚገዙበትን እንዲሁም
ከውጭና ከሀገር ውስጥ ብድር የሚወስ
ዱበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
(5 ) ግልፅ የአሠራር ሥርዓት እንዲከተሉ
ያግዛል፤ ወቅታቸውን የጠበቁ ትክክለኛ
የፋይናንስና የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች
የሚያቀርቡበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
(6 ) የፋይናንስ አጠቃቀም እና የብድር
ሁኔታዎችን በቅርብ ይከታተላል፤
ስለፋይናንስ አፈጻጸማቸውም ተገቢውን
ሪፖርት በማዘጋጀት፣ ለሚመለከታቸው
ያሠራጫል፤
(7 )ካፒታል ለማሳደግ የሚያቀርቡትን
ጥያቄ ይመረምራል፤ ለመንግሥት
የውሳኔ ሃሳብ አቅርቦ ያስወስናል፤
አፈጻጸሙንም በቅርብ ይከታተላል፤
(8 ) የቦርድ አባላትን ይመድባል፣ ያነሳል፣
ሊከፈላቸው የሚገባውንም አበል ይወስ
ናል፤ የቦርድ አሰያየምና አነሳስ
መመሪያዎችን ያዘጋጃል፤ የልማት
ድርጅቶች ሙያው ክህሎቱና መልካም
ስብዕና ባላቸው ኃላፊዎች የሚመሩበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፤
(9) እንዲፈርሱ፣ ከሌላ ድርጅት ጋር
እንዲዋሃዱ ወይም እንዲከፋፈሉ ወይም
እንዲሸጡ ለመንግሥት የውሳኔ ሀሳብ
ያቀርባል፤ ይህንን የተመለከተ ግልፅ
መመሪያም ያዘጋጃል፤
(0) ለትርፍ ብቻ የማይሰሩ ሲሆንና እጅግ
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከመንግሥት
(11) facilitate conditions under which
they allocate sufficient budget
for research and innovation and
disseminate findings of the
research;
(12) create a forum under which they
exchange their experiences, and
carry out training programs that
help build their capacity;
c) carry out studies to identify
projects that can contribute to
economic and social development
and propose to the Government the
establishment of new public
enterprises, and when approved
implement same; based on studies
conduct expansion of existing
public enterprises;
d) carry out other duties to protect the
ownership interest of the
Government in public enterprises.
2/ With respect to public enterprises made
accountable to it, the powers and duties
given to a Supervising Authority of
Public Enterprises by Proclamation No.
25/1992, and with respect to public
enterprises and shares to be privatized,
the powers and duties given to the
Privatization Board by Proclamation
No. 412/2004 are hereby given to the
Ministry of Public Enterprises.
32. The Ministry of Education
The Ministry of Education shall have the
powers and duties to:
8ሺ6፻፴3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8635
የፋይናንስ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንዲችል
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
(01) ለምርምር እና ለፈጠራ በቂ በጀት
እንዲመድቡ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
የተገኘው የምርምር ውጤት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
(02 ) የሚማማሩበትን መድረክ አዘጋጅቶ
ልምድ እንዲለዋወጡ ያደርጋል፤
ራሱም የድርጅቶ ቹን አቅም የሚያሳድጉ
የተለያዩ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
ሐ) ለኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ
አጋዥ ሊሆኑ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን
እያጠና በመንግሥት ልማት ድርጅትነት
እንዲቋቋሙ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፤
ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል፤ መስፋፋት
የሚኖርባቸውን ነባር የልማት ድርጅቶች
በጥናት ላይ ተመስርቶ እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
መ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ውስጥ
መንግሥት ያለውን የባለቤትነት መብት
ለማስከበር የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባሮ
ችን ያከናውናል ::
2 / ለሚኒስቴሩ ተጠሪ የተደረጉትን የመንግሥት
የልማት ድርጅቶች በሚመለከት በአዋጅ ቁጥር
፳5/09፻፹4 ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች
ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባራት እንዲሁም ወደ ግል
ይዞታ የሚዛወሩ የመንግሥት የልማት
ድርጅቶችንና የአክሲዮን ድርሻዎችን በሚመለከት
በአዋጅ ቁጥ ር 4፻02/09፻፺6 ለፕራይቬታይዜሽን
ቦርድ ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባራት
በዚህ አዋጅ ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች
1/ set education and training standards,
and ensure the implementation of same;
2/ without prejudice to the generality of
sub-article (1) of this Article:
a) formulate a national qualification
framework;
b) formulate a general framework of
curricula for education;
c) set minimum educational qualification
requirements for school teachers;
d) set minimum standards for education
and training institutions;
3/ expand and lead higher education;
4/ ensure that quality and relevant
education and training have been
offered at all level of the educational
and training system;
5/ prepare and administer national
examinations based on the country's
education and training policy and
curricula; maintain records and issue
certificates of results;
6/ develop national technical and
vocational education and training
strategies and ensure their
implementation;
7/ ensure that student admissions and
placements in public higher education
institutions are equitable;
8/ publicize national performance in
education and training.
8ሺ6፻፴4
1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8636
ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴2. የትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የትምህርትና ሥልጠና ስታንዳርድ ያወጣል፤
በሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል፤
2 / የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ
አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ፡ -
ሀ) ሀገራዊ የብቃት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፤
ለ) አጠቃላይ የሥርዓተ ትምህርት ማዕቀፍ
ያዘጋጃል፤
ሐ ) የመምህራንን አነስተኛውን የትምህርት
ብቃት መለኪያ ያወጣል፤
መ) የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ሊያሟሉ
የሚገባቸውን አነስተኛውን ደረጃ ያወጣል፤
3 / የከፍተኛ ትምህርት እንዲስፋፋ ያደርጋል፣
በበላይነት ይመራል፤
4 / በየደረጃው ባሉ የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት
ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርትና
ሥልጠና መሰጠቱን ያረጋግጣል፤
5/ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲና
ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ያደረጉ ሀገር
አቀፍ ፈተናዎች ያዘጋጃል፣ ያስተዳድራል፤
የውጤት ሪከርዶች ይይዛል፣ የውጤት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
6/ የሀገሪቱን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ሥልጠና ስትራቴጂን ይቀርጻል፤ በሥራ ላይ
መዋሉን ያረጋግጣል፤
7 / የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች
ቅበላና ምደባ አፈጻጸም ፍትሃዊ መሆኑን
33. The Ministry of Health
The Ministry of Health shall have the powers
and duties to:
1/ formulate the country's health sector
development program; follow up and
evaluate the implementation of same;
2/ support the expansion of health services
coverage; follow up and coordinate the
implementation of health programs
financed by foreign assistance and loans;
3/ direct, coordinate and follow up
implementation of the country's health
information system;
4/ devise and follow up the implementation
of strategies for the prevention of
epidemic and communicable diseases;
5/ follow up and coordinate the implement
tation of national nutrition strategies;
6/ take preventive measures in the events of
emergency situations that threaten public
health, and coordinate measures to be
taken by other bodies;
7/ ensure adequate supply and proper
utilization of essential drugs and medical
equipment in the country;
8/ prepare the country's health services
coverage map; provide support for the
expansion of health infrastructure;
9/ supervise the administration of federal
hospitals; collaborate on the capacity
building activities of the federal
university hospitals;
8ሺ6፻፴5
21
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8637
ያረጋግጣል፤
8 / ትምህርትና ሥልጠናን በተመለከተ ሀገራዊ
የአህዝቦት ተግባሮችን ያከናውናል፡፡
፴3. የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የጤናውን ዘርፍ ልማት ሀገራዊ ፕሮግራም
ይነድፋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
ይገመግማል፤
2 / የጤና አልግሎት ሽፋን እንዲያድግ እገዛ
ያደርጋል፤ ከውጭ በሚገኝ እርዳታ ብድር
የሚከናወኑ የጤና ፕሮግራሞችን አፈጻጸም
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤
3 / አገራዊ የጤና መረጃ ሥርዓቱን ይመራል፣
ያስተባብራል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
4 / ወረርሽኝና ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል
የሚያስችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊ
ነታቸውን ይከታተላል፤
5/ ሀገራዊ የአመጋገብ ሥርዓት ስትራቴጂን
አፈጻጸም ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤
6 / የሕብረተሰቡን ጤና ሊጎዱ የሚችሉ ድንገተኛ
ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የመከላከል እርምጃ ይወ
ስዳል፣ የሌሎችንም እርምጃዎች ያስተባብራል፣
7 /በሃገሪቱ ውስጥ የአስፈላጊ መድሃኒቶችና የሕክምና
መሣሪዎች በቂ አቅርቦት መኖሩንና በአግባቡ
ጥቅም ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤
8 / የጤና ሥርዓቱን ካርታ ያዘጋጃል፣ የጤና
10/ collaborate with the appropriate bodies
in providing quality and relevant health
professional trainings within the country;
11/ provide appropriate support to promote
research activities intended to provide
solutions for the country's health
problems and for improving health
service delivery;
12/ expand health education through various
appropriate means;
13/ ensure the proper execution of food,
medicine and health care regulatory
functions;
14/ lead the national social health insurance
system and follow its implementation.
34. The Ministry of Labour and Social Affairs
The Ministry of Labour and Social Affairs
shall have the powers and duties to:
1/ with a view to ensuring the
maintenance of industrial peace:
a) supervise and ensure the proper
enforcement of labour laws;
b) establish a system to maintain
industrial peace and ensure its proper
implementation;
c) encourage and support employers and
workers to form organization and
thereby exercise their rights of
collective bargain;
d) encourage the practice of bipartite
forums between workers and
employers and tripartite forums
involving the Government;
8ሺ6፻፴61
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8638
መሠረተ ልማቶች እንዲስፋፉ ድጋፍ
ያደርጋል፤
9 / የፌደራል ሆስፒታሎችን አስተዳደር በበላይነት
ይቆጣጠራል፤ የፌደራል ዩኒቨርሲቲዎች ሆስ
ፒታሎችን አቅም በማጎልበት ረገድ ተባብሮ
ይሠራል፤
0 / በሀገሪቱ ውስጥ የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች
ሥልጠና ጥራትና አግባብነት ባለው ሁኔታ
እንዲካሄድ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
ይተባበራል፤
01 / የሀገሪቱን የጤና ችግር ለመፍታትና የጤና
አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚረዱ
ምርምሮች እንዲካሄዱ ተገቢውን ድጋፍ
ይሰጣል፤
02 / አግባብነት ያላቸውን የተለያዩ ዘዴዎች
በመጠቀም የጤና አጠባበቅ ትምህርት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
03/ የምግብ፣የመድኃኒትና ጤና እንክብካቤ አስተዳደር
ደርና ቁጥጥር ሥራዎች በአግባቡ መፈፀማቸውን
ያረጋግጣል፤
04 / ሀገራዊ የጤና መድህን ሥርዓቱን ይመራል፤
አፈፃፀሙንም ይቆጣጠራል፡፡
፴4. የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1 / የኢንዱስትሪ ሰላም እንዲጠበቅ፣
ሀ) የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎች በትክክል
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፣
ያረጋግጣል፤
ለ) የኢንዱስትሪ ሠላም ለማስጠበቅ የሚያስችል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱንም
e) set a mechanism to minimize
occurrence of labour disputes and
establish efficient system for
settlement of same;
2/ establish a system to prevent occupational
accidents and occupational diseases;
issue occupational health and safety
standards and supervise their impleme
ntation;
3/ establish national labour sector
information system and realize its
implementation;
4/ register employers’ association and trade
unions established at national level;
5/ register trade unions and collective
agreements relating to Federal Public
Enterprises situated in cities accountable
to the Federal Government; carry out
labour inspection services in such
enterprises; provide conciliation services
to amicably settle labour disputes arising
between employers and employees;
6/ follow up and support the labour relation
of enterprises situated in more than one
Regional States and ensure the
enforcement of labour laws;
7/ in cooperation with concerned bodies,
establish a labour administration system
around their labour relation that enables
the proper transition of the informal
economy to the formal economy;
8/ enhance the accessibility of efficient and
equitable employment services;
8ሺ6፻፴7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8639
ያረጋግጣል፤
ሐ ) አሠሪዎችና ሠራተኞች በማኀበር የመደራጀትና
የሕብረት ድርድር የማድረግ መብቶቻቸውን
እንዲጠቀሙ ያበረታታል፣ ይደግፋል፤
መ ) በአሠሪዎችና በሠራተኞች መካከል የሁለትዮሽ፣
እንዲሁም የመንግሥት ወገንን ጨምሮ
የሶስትዮሽ የውይይት መድረኮች እንዲለመዱ
ያደርጋል፤
ሠ ) የሥራ ክርክሮችን ክስተት ለመቀነስ የሚያስ
ችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፤ ሲከሰቱም መፍትሄ
የሚያገኙበት የተቀላጠፈ የአሠራር ሥርዓት
ይዘረጋል፤
2 / በሥራ ላይ የሚከሠቱ አደጋዎችና በሥራ
ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችን ለመከላከል
የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት ይዘረጋል፤
የሙያ ጤንነትና ደህንነት ደረጃዎች ያወጣል፣
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤
3 /በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ብሔራዊ
የመረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤
4 / በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚደራጁትን የሠራተኛና
የአሠሪ ማኀበራት ይመዘግባል፤
5 / ለፌደራል መንግሥት ተጠሪ በሆኑ ከተሞች
ውስጥ የሚገኙ የፌደራል መንግሥት የልማት
ድርጅቶችን የሚመለከቱ የሠራተኛ ማኀበራትንና
የሕብረት ስምምነቶችን ይመዘግባል፤ በነዚሁ
ድርጅቶች ውስጥ የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር
አገልግሎት ተግባሮችን ያከናውናል፤ በአሠሪ
ዎችና በሠራተኞች መካከል የሚነሱ የሥራ
ክርክሮችን በስምምነት ለመጨረስ የማስማማት
አገልግሎት ይሰጣል፤
6 / ተቀማጭነታቸው ከአንድ ክልል በላይ የሆኑ
ድርጅቶች የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ይከታተላል፣
ድጋፍ ይሰጣል፤ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ
9/ issue work permits to foreign nationals
and, in cooperation with concerned
bodies, supervise the compliance therewith;
10/ in cooperation with concerned bodies,
regulate the Ethiopians overseas
employment;
11/ establish and put into operation a
national labour market information
system;
12/ carry out studies on national manpower
and employment as well as occupational
classification;
13/ work in collaboration with the concerned
bodies to strengthen the social protection
system to improve and ensure the social
and economic wellbeing of citizens and,
in particular to:
a) enable persons with disabilities
benefit from equal opportunities and
full participation;
b) enable the elderly to get care and
support and enhance their
participation;
c) prevent social and economic
problems and provide different
services to segments of the society
under difficult circumstances.
35. The Ministry of Culture and Tourism
The Ministry of Culture and Tourism shall
have the powers and duties to:
1/ cause the study and preservation of
history, cultural heritages and values of
the nations, nationalities and peoples of
Ethiopia and enable them to serve for
scientific and technological purposes;
8ሺ6፻፴81
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8640
ሕጎችን ተፈጻሚነት ያረጋገጣል፤
7/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በተመባበር
መደበኛ ያልሆነውን የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ
መደበኛ ኢኮኖሚ ለማሸጋገር የሚያስችል የአሠራር
ሥርዓት በአሠሪና ሠራተኛ አስተዳዳር
ግንኙነት ዙሪያ ይዘረጋል፤
8/ ቀልጣፋና ፍትሐዊ የሥራ ስምሪት አገልግሎቶች
ተደራሽነት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
9 / ለውጭ አገር ዜጎች የሥራ ፈቃድ ይሰጣል፤
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፤
0/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
የኢትዮ
ጵያውያን የውጭ አገር የሥራ ስምሪትን
ይቆጣጠራል፤
01 / አገራዊ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊ ያደርጋል፤
02 / የአገሪቱን የሠው ኃይልና የሥራ ስምሪት
እንዲሁም የሙያ አመዳደብ ጥናት ያደርጋል፤
03/ የማኀበራዊ ጥበቃ ሥርዓትን በማጠናከር
የዜጎች ማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደህንነት እና
ዋስትና የሚሻሻሉባቸውና የሚጠበቁባቸው
ዘዴዎችን በሚመለከት በተለይም፡ -
ሀ) የአካል ጉዳተኞች እኩል ዕድል ተጠቃሚና
ሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ፣
ለ) አረጋዊያን እንክብካቤና ድጋፍ እንዲያገኙ
ተሳትፎአቸው እንዲጎለብት፣
ሐ) የማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመከ
2/ cause study of the languages of the
nations, nationalities and peoples of
Ethiopia and advancement and
promotion of their literatures;
3/ undertake activities related to advance
ment and promotion of translation services
and translation as a professional
knowledge; assist and follow up
standard usage of working language
and translation services;
4/ undertake activities to bring about
changes in those cultural attitudes,
beliefs and practices hindering social
progress;
5/ promote the contribution of culture to
development;
6/ expand cultural institutions to
institutionalize public participation in
the development of culture;
7/ promote creativity in handicraft, artistic
works and fine art;
8/ establish and enforce a working
procedure for awarding and motivating
those individuals and institutions with
outstanding achievements in creative
industry;
9/ create conducive environment for the
development of the country’s film
industry and theatrical arts;
10/ promote widely the country's tourist
attractions and its positive image on
the world tourism market, and
encourage domestic tourism;
8ሺ6፻፴9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8641
ላከልና በችግሩ ውስጥ የሚገኙ የኀብረተሰብ
ክፍሎች የተለያዩ አገልግሎት እንዲያገኙ፣
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
ይሰራል፡፡
፴5. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
1/ የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ታሪክ፣ባህላዊ ቅርሶችና እሴቶች እንዲጠኑ
እንዲጠበቁ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ አገልግሎት
እንዲውሉ ያደርጋል፤
2 / የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ቋንቋዎች እንዲጠኑና ሥነጽሑፎቻቸው እንዲዳ
ብሩና እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
3 / የትርጉም አገልግሎትና የአስተርጓሚነት ሙያ
ዕውቀት እንዲዳብርና እንዲስፋፋ የሚያደርጉ
ተግባሮችን ያከናውናል፤ ደረጃውን የጠበቀ
የሥራ ቋንቋ አጠቃቀም እና የትርጉም
አገልግሎት እንዲኖር ይደግፋል፣ ክትትል
ያደርጋል፤
4 / በባህል ተፅእኖ ሳቢያ ማኀበራዊ እድገትን
የሚያጓትቱ አመለካከቶችን፤ እምነቶችንና
ልማዳዊ አሰራሮችን የመለወጥ ተግባሮች
ያከናውናል፤
5 / የባህል ዘርፉ ልማታዊ አስተዋጽኦ እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤
6 / በባህል ዘርፍ የሕዝቡን ተሳትፎ ተቋማዊ
መሠረት ለማስያዝ የባህል ተቋማት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
7/ የዕደ ጥበብ፣ ኪነ ጥበብና የሥነ-ጥበብ
ሥራዎች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
8/ በዘርፉ ውጤታማ የፈጠራ ሥራዎችን
11/ ensure that the country's tourist
attractions are identified, properly
developed and organized, tourist
facilities are expanded, and that local
communities share the benefits
derived from tourism;
12/ facilitate the studying and preservation
of the country's natural heritages and
the development and utilization of
them as tourist attractions; ensure the
proper management of wildlife
conservation areas designated to be
administered by the Federal Government;
13/ set and supervise the enforcement of
standards for culture and tourist
facilities;
14/ serve as a focal point for forums
established to facilitate the coordination
of the multi-sectoral efforts required
for the provision of quality tourist
services and for ensuring the well-
being of tourists;
15/ build the capacity of the Culture and
Tourism Sector through the provision
of human resource training and
consultancy supports;
16/ collect, compile and disseminate inform
ation on culture and tourism.
36. The Ministry of Women and Children
Affairs
1/ The Ministry of Women and Children
Affairs shall have the powers and duties
to:
8ሺ6፻፵
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8642
ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና
ማበረታቻ የሚሰጥበት ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊም ያደርጋል፤
9 / የሀገሪቱ የፊልም ተውኔት ጥበብ ሥራዎች
የሚያድጉበትን አግባብ ያመቻቸል፤
0 / የሀገሪቱን የቱሪዝም መስሕቦችና መልካም
ገፅታ በዓለም የቱሪዝም ገበያ በስፋት
ያስተዋውቃል፤ የአገር ውስጥ ቱሪዝም
እንዲስፋፉ ያበረታታል፤
01 / የሀገሪቱ ቱሪስት መስሕቦች ተለይተው እንዲ
ታውቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው እንዲለሙና
እንዲደራጁ፣ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ
ድርጅቶች እንዲስፋፉ፣ የየአካባቢው ማኀበረ
ሰብም ከቱሪዝም ጥቅሞች ተካፋይ እንዲሆን
የሚደረግበትን አግባብ ያመቻቸል፤
02/ የሀገሪቱ የተፈጥሮ ቅርሶች እንዲጠኑ፣
እንዲጠበቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው
እንዲለሙና ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚደረ
ጉበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ በፌደራል
መንግስት እንዲተዳደሩ የተሰየሙ የዱር
እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች አስተዳደር በአግባቡ
መመራቱን ያረጋግጣል፤
03 / የባህልና የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማ
ትን ደረጃዎች ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን
ይቆጣጠራል፤
04 / በቱሪዝም የሠመረ አገልግሎት እንዲኖር
የቱሪስቶችም ደህንንት እንዲረጋገጥ የሚያስ
ፈልገው የብዙ ወገኖች የሥራ ቅንጅት እውን
እንዲሆን ለሚፈጠሩ የጋራ መድረኮች
a) create awareness and movement on
the question of women and children;
b) collect, compile and disseminate to
all stakeholders information on the
objective realities faced by women
and children;
c) ensure that opportunities are created
for women to actively participate in
political, economic and social affairs
of the country;
d) encourage and support women to be
organized, based on their free will
and needs, with a view to defending
their rights and solving their
problems; and build their capacity;
e) design strategies to follow up and
evaluate the preparation of policies,
legislations, development programs
and projects by Federal Government
organs to ensure that they give due
considerations to women issues;
f) undertake studies to identify
discriminatory practices affecting
women, facilitate the creation of
conditions for the elimination of such
practices, and follow up their
implementation;
g) device means for the proper
application of women's right to
affirmative action’s guaranteed at the
national level and follow up the
implementation of same;
h) ensure that due attention is given to
assign women for decision-making
positions in various Government organs;
8ሺ6፻፵1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8643
በማዕከልነት ያገለግላል፤
05 / በሰው ኃይል ሥልጠናና በሙያ ምክር
አገልግሎት አማካይነት የባህልና የቱሪዝም
ሴክተርን የማስፈጸም አቅም ይገነባል፤
06 / የባህልና ቱሪዝም መረጃዎችን ያሰባስባል፣
ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፡፡
፴6. የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር
1 / የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ ) የሴቶችና ሕፃናትን መብትና ጥቅሞች
ማስከበር ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር
ያደርጋል፤
ለ) የሴቶችንና የሕፃናትን ሁኔታ የሚያመለክቱ
ዝርዝር መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
በሚመለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፤
ሐ ) ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና
የማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት
ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመቻ
ቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
መ/ ሴቶች እንደፍላጎቶቻቸውና እንደችግሮቻቸው
ተደራጅተው ለመብቶቻቸው እንዲታገሉና ችግሮቻ
ቸው ን ማስወገድ እንዲችሉ ያበረታታል፣ ሁኔታ
ዎችን ያመቻቻል፣ አቅማቸውን ይገነባል፤
ሠ) በፌደራል መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ
ፖሊሲዎች፣ ሕጎች፣ የልማት ፕሮግራሞችና
ፕሮጀክቶች የሴቶችንና የህጻናትን ጉዳይ
እንዲያካ ትቱ ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣
ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፤
i) coordinate all stakeholders to protect
the rights and well-being of children;
j) conclude international treaties
relating to women and children in
accordance with law and, follow up
the implementation of same and
submit reports to the concerned
bodies.
2/ The powers and duties given to the
Women, Children and Youth Affairs by
the provisions of other laws, currently
in force, with respect to women and
children are hereby given to the
Ministry of Women and Children
Affairs.
37. The Ministry of Youth and Sports
1/ The Ministry of Youth and Sports shall
have the powers and duties to:
a) create awareness and movement on
the question of the youth;
b) collect, compile and disseminate to
all stakeholders information on the
objective realities faced by the
youth;
c) ensure that opportunities are created
for the youth to actively participate
in political, economic and social
affairs of the country;
d) encourage and support the youth to
be organized, based on their free will
and needs, with a view to defending
their rights and solving their
problems; and build their capacity;
8ሺ6፻፵2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8644
ረ) በሴቶች ላይ የሚቃጡ መድሎዎችን በጥናት
በመለየት መድሎዎቹ የሚወገዱባቸውን ሁኔታ
ዎች ያመቻቻል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
ሰ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች ልዩ ድጋፍ
መብት በአግባቡ ሥራ ላይ እንዲውል ስልት
ይቀይሳል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤
ሸ) ሴቶች በተለያዩ የመንግሥት አካላት በውሳኔ
ሰጪ የሥራ ቦታዎች ለመመደብ በቂ
ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
ቀ ) የህፃናት መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ የሚመ
ለከታቸውን አካላት ሁሉ ያስተባብራል፤
በ) ሴቶችንና ሕጻናትን የሚመለከቱ ዓለም
አቀፍ ውሎችን በሕግ መሠረት ይዋዋላል፤
አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ ለሚመለከታቸው
አካላትም ሪፖርት ያቀርባል፤
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ሴቶችንና ሕጻናትን በሚመለከት ለሴቶች፣
ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለሴቶ
ችና ሕጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴7. የወጣቶችና ስፖርት ማኒስቴር
1 / የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -
ሀ) የወጣቶች መብትና ጥቅሞችን በማስከበር
e) design strategies to follow up and
evaluate the preparation of policies,
legislations, development programs
and projects by Federal Government
organs to ensure that they give due
considerations to issues of the
youth;
f) enable the public to participate in
and benefit from sports-for-all and
traditional sports;
g) design and implement strategies for
the establishment of sport education,
training and research institutions to
produce trained manpower and to
improve competence;
h) promote the expansion of sports
facilities and centers;
i) organize sports medical facilities in
cooperation with the appropriate
bodies, and adopt systems for
controlling doping practices;
j) issue directives governing the
establishment of sports associations;
register and support associations
operating at the federal level.
2/ The powers and duties given to the
Women, Children and Youth Affairs by
the provisions of other laws, currently in
force, with respect to the youth, and to the
Sports Commission, with respect to
sports, are hereby given to the Ministry of
Youth and Sports.
8ሺ6፻፵3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8645
ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር
ያደርጋል፤
ለ) የወጣቶችን ሁኔታ የሚያመለክቱ ዝርዝር
መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣ በሚመ
ለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፤
ሐ) ወጣቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና
የማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት
ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመ
ቻቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
መ) ወጣቶች እንደፍላጎቶቻቸውና እንደችግሮቻ
ቸውቸው ተደራጅው ለመብቶቻቸው እንዲ
ታገሉና ችግሮቻቸውን ማስወገድ እንዲችሉ
ያበረታታል፣ሁኔታዎችንያመቻቸል፤አቅማቸ
ውንም ይገነባል፤
ሠ) በፌደራል መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ
ፖሊሲዎች፣ሕጎች፣የልማት ፕሮግራሞችና
ፕሮጀክቶች የወጣቶችን ጉዳይ እንዲያካትቱ
ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣ ተገቢውን
ክትትል ያደርጋል፤
ረ) ህዝቡን በስፖርት ለሁሉምና ባህላዊ ስፖርት
ተሳታፊና ተጠቃሚ ያደርጋል፤
ሰ) የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራትና ብቃትን
ለማሳደግ የስፖርት ትምህርት፣ ሥልጠናና
ምርምር ተቋሞች የሚቋቋሙበትን ሥልት
በመቀየስ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፤
ሸ ) የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎችንና
የስፖርት ማበልጸጊያ ማዕከላትን ያስፋፋል፤
ቀ) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
38. Other Federal Executive Organs
1/ Without prejudice to the amendments
made under the provisions of the
following sub-articles with regard to
accountability, other Federal executive
organs shall continue to function in
accordance with the legislations
establishing them.
2/ The following executive organs shall be
accountable to the Prime Minister:
a) the Ethiopian Broadcasting Authority;
b) the Ethiopian Commodity Exchange
Authority.
3/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Federal
and Pastoralist Development Affairs:
a) the Federal Police Commission;
b) the Federal Prisons Administration;
c) the Charities and Societies Agency.
4/ The Justice and Legal System Research
Institute shall be accountable to the
Ministry of Justice.
5/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Public
Service and Human Resource
Development:
a) the Civil Service University;
b) the Ethiopian Management Institute;
c) the Ethiopian Kaizen Institute.
6/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Finance
and Economic Cooperation:
8ሺ6፻፵4
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8646
የስፖርት ህክምና አገልግሎት ያደራጃል፤
በስፖርት አበረታች መድሃኒቶችና ዕፆች
መጠቀምን ለመላከል የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤
በ) የስፖርት ማህበራት ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ
መመሪያ ያወጣል፤ በፌደራል ደረጃ
የሚቋቋሙ የስፖርት ማህበራትን ይመዘግባል፣
አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፡፡
2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች
ወጣቶችን በሚመለከት ለሴቶች፣ሕጻናትና
ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም
ስፖርትን በሚመለከት ለስፖርት ኮሚሽን
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች
በዚህ አዋጅ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡
፴8. ስለሌሎች የፌደራል አስፈጻሚ አካላት
1/ በሚከተሉት ንዑስ አንቀጾች የተደረጉት
የተጠሪነት ማሻሻያዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
የፌደራል መንግሥቱ ሌሎች አስፈጻሚ
አካላት በተቋቋሙባቸው ሕጎች በተደነገገው
መሠረት ሥራቸውን ይቀጥላሉ፡፡
2/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናል፡ -
ሀ) የኢትዮጵያ የብሮድካስት ባለሥልጣን፤
ለ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን፡፡
3/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለፌደራልና አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፤
a) the Public Procurement Agency;
b) the Board of Trustee for Public
Enterprises;
c) the Accounting and Auditing Board
of Ethiopia;
d) the Public Procurement and Property
Disposal Service.
7/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Agriculture
and Natural Resources:
a) the Ethiopian Institute of Agricultural
Research;
b) the Cooperatives Agency;
c) the Ethiopian Horticulture Development
Agency;
d) the Strategic Food Reserve Agency;
e) the Ethiopian Agricultural Investment
Land Administration Agency;
f) the Agricultural Transformation Agency.
8/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Livestock
and Fisheries:
a) the Veterinary Drug and Animal
Feed Administration and Control
Authority;
b) the National Veterinary Institute;
c) the National Institute for Control
and Eradication of Tsetse Fly and
Trypanosomosis;
d) the National Animal Health Research
Center;
8ሺ6፻፵5
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8647
ለ) የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር
ሐ) የበጎ አድራጐት ድርጅቶችና ማኀበራት
ኤጀንሲ፡፡
4/ የፍትሕና የሕግ ሥርዓት ምርምር
ኢንስቲትዩት ተጠሪነት ለፍትህ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡
5 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር ይሆናል፤
ሀ) ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፤
ለ) የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት፤
ሐ) የኢትዮጵያ ካይዘን ኢንስቲትዩት፡፡
6/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ማኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የመንግሥት ግዥ ኤጀንሲ፤
ለ) የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ባለአደራ
ቦርድ፤
ሐ) የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና የኦዲት
ቦርድ፤
መ) የመንግሥት ግዥና የንብረት ማስወገድ
አገልግሎት፡፡
7/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለእርሻና የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ይሆናል፤
ሀ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፤
ለ) የህብረት ሥራ ኤጀንሲ፤
ሐ) የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ልማት ኤጀንሲ፤
e) the National Animal Artificial
Insemination Center;
9/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Industry:
a) the Textile Industry Development
Institute;
b) the Leather Industry Development
Institute;
c) the Metals Industry Development
Institute;
d) the Food, Beverage and Pharmace
utical Industry Development Institute;
e) the Chemical and Construction
Inputs Industry Development Institute;
f) the Ethiopian Meat and Dairy
Industry Development Institute.
10/ The following organ shall be
accountable to the Ministry of Trade:
the Ethiopian Trade Competition and
Consumers Protection Authority;
11/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Science
and Technology:
a) the Ethiopian Radiation Protection
Authority;
b) the Ethiopian Intellectual Property
Office.
12/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Transport:
8ሺ6፻፵6
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8648
መ) የስትራቴጂክ መጠባበቂያ ምግብ ክምችት
ኤጀንሲ፤
ሠ ) የኢትዮጵያ የግብርና ኢንቨስትመንት መሬት
አስተዳደር ኤጀንሲ፤
ረ) የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ፡፡
8/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የእንስሳት መድኅኒትና መኖ አስተዳደርና
ቁጥጥር ባለሥልጣን፤
ለ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት፤
ሐ) ብሔራዊ የቆላ ዝንብና የገንዲ በሽታ መቆ
ጣጠሪያና ማጥፊያ ኢንስቲትዩት፤
መ ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ምርመራ ማዕከል፤
ሠ) የብሔራዊ ሰው ሠራሽ እንስሳት ማራቢያ
ዘዴ ማዕከል፤
9 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለኢን
ዱስትሪ ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት
ኢንስቲትዩት፤
ለ) የቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤
ሐ ) የብረታብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት
መ) የምግብ፣ የመጠጥና ፋርማሲዩቲካል ኢንዱ
ስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤
ሠ) የኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱ
ስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤
ረ) የኢትዮጵያ የሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ
a) the Federal Transport Authority;
b) the Ethiopian Civil Aviation
Authority;
c) the Maritime Affairs Authority;
d) the Road Fund Office.
13/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Urban
Development and Housing:
a) the Agency for Government Houses;
b) the Federal Urban Real Property
Registration and Information Agency.
14/ The Ethiopian Construction Project
Management Institute shall be account
able to the Ministry of Construction.
15/ The following executive organs shall
be accountable to the Ministry of
Water, Irrigation and Electricity:
a) the Awash Basin Authority;
b) the Abay Basin Authority;
c) the Rift Valley Lakes Basin
Authority;
d) the National Meteorology Agency;
e) the Water Resources Development
Fund Office;
f) the Ethiopian Energy Authority;
g) the Ethiopian Water Technology
Institute.
16/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Mines,
Petroleum and Natural Gas:
8ሺ6፻፵7
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8649
ልማት ኢንስቲትዩት፡፡
0/ የሚከተለው ተቋም ተጠሪነት ለንግድ
ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
የኢትዮጵያ የንግድ ውድድር የሸማቾች ጥበቃ
ባለሥልጣን።
01/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የኢትዮጵያ ጨረር መከላከያ ባለሥልጣን፤
ለ) የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽሕፈት
ቤት፡፡
02/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለትራንስፖርት ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የፌደራል ትንስፖርት ባለሥልጣን፤
ለ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤
ሐ) የማሪታይም ጉዳይ ባለሥልጣን፤
መ) የመንገድ ፈንድ ጽሕፈት ቤት፡፡
03/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፤
ለ) የፌደራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ
ንብረቶች ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፡፡
04/ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት
ኢንስቲትዩት ተጠሪነት ለኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር ይሆናል፡፡
a) the Ethiopian Geological Survey;
b) the Adola Gold Mining Enterprise.
17/ The Institute of Biodiversity Conservation
shall be accountable to the Ministry of
Environment, Forest and Climate
Change.
18/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Public
Enterprises:
a) the Ethiopian Shipping and
Logistics Service Enterprise;
b) the Sugar Corporation;
c) the Ethiopian Railway Corporation;
d) the Chemical Coporation;
e) the Berhanena Selam Printing
Enterprise.
19/ The Educational Materials Production
and Distribution Enterprise shall be
accountable to the Ministry of Education.
20/ The HIV/AIDS Prevention and Control
Office shall be accountable to the
Ministry of Health.
21/ The following executive organs shall be
accountable to the Ministry of Culture
and Tourism:
a) the Authority for Research and
Conservation of Cultural Heritage;
b) the National Archives and Library
Agency;
c) the National Theatre;
d) the Ethiopian National Cultural
Center.
8ሺ6፻፵8
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8650
05/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለውሃ፣መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ይሆናል፡-
ሀ) የአዋሽ ተፋሰስ ባለሥልጣን፤
ለ) የዓባይ ተፋሰስ ባለሥልጣን፤
ሐ) የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ተፋሰስ
ባለሥልጣን፤
መ) ብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ፤
ሠ) የውሃ ልማት ፈንድ ጽሕፈት ቤት፤
ረ) የኢትዮጵያ ኤነርጂ ባለሥልጣን
ሰ) የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡
06/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለማዕድን፣ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
ይሆናል፡ -
ሀ) የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ፤
ለ) የአዶላ ወርቅ ልማት ድርጅት።
07 / የብዝሐ ሕይወት ጥበቃ ኢንስቲትዩት ተጠሪነት
ለአካባቢ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡
08 / የሚከተሉት ተቋማት ተጠሪነት ለመንግስት
ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ይሆናል፦
ሀ ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ
አገልግሎት ድርጅት፤
ለ) የስኳር ኮርፖሬሽን፤
ሐ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፤
መ) ኬሚካል ኮርፖሬሽን፤
39. Re-organization of Federal Executive
Organs
The Council of Ministers is hereby
empowered, where it finds it necessary, to
reorganize the Federal executive organs by
issuing regulations for the closure, merger
or division of an existing executive organ
or for change of its accountability or
mandates or for the establishment of a new
one.
PART FOUR
MISCELLANEOUS PROVISIONS
40. Repeal
1/ The following legislations are hereby
repealed:
a) the Definition of Powers and Duties
of the Executive Organs of the
Federal Democratic Republic of
Ethiopia Proclamation No. 691/2010
(as amended);
b) the Sport Commission Establishment
Proclamation No. 692/2010;
c) the Privatization and Public
Enterprises Supervising Agency
Establishment Proclamation No.
412/2004, except its Article 13 (as
amended by Proclamation No.
730/2012) which governs the
Industry Development Fund.
2/ No laws, regulations, directives or
practices shall, in so far as they are
inconsistent with this Proclamation, have
force or effect with respect to matters
provided for by this Proclamation.
8ሺ6፻፵9
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8651
ሠ) የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት።
09 / የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ
ድርጅቶች ተጠሪነት ለትምህርት ሚኒስቴር
ይሆናል።
፳ / የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ
ጽሕፈት ቤት ተጠሪነት ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡
፳1 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ይሆናል፡ -
ሀ) የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፤
ለ) የብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት
ኤጀንሲ፤
ሐ) ብሔራዊ ቲያትር፤
መ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የባህል ማዕከል፡፡
፴9. የፌደራል አስፈጻሚ አካላትን እንደገና ስለ
ማደራጀት
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ
ሲያገኘው ደንብ በማውጣት፣ማንኛውም አስፈጻሚ
አካል እንዲታጠፍ፣ ከሌላ አስፈጻሚ አካል ጋር
እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል በማድረግ፣
ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና ተግባሩ እንዲለወጥ
በማድረግ ወይም አዲስ አስፈጻሚ አካል
እንዲቋቋም በማድረግ የፌደራል አስፈጻሚ
አካላትን እንደገና የማደራጀት ሥልጣን በዚህ
አዋጅ ተሰጥቶታል፡፡
ክፍል አራት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፵. የተሻሩ ሕጎች
1 / የሚከተሉት ሕጎች በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፤
41. Transfer of Rights and Obligations
1/ The rights and obligations of the
Ministry of Federal Affairs are hereby
transferred to the Ministry of Federal and
Pastoralist Development Affairs.
2/ The rights and obligations of the
Ministry of Civil Service, are hereby
transferred to the Ministry of Public
Service and Human Resource
Development.
3/ The rights and obligations of the
Ministry of Finance and Economic
Development are hereby transferred to
the Ministry of Finance and Economic
Cooperation.
4/ The rights and obligations of the
Ministry of Agriculture, other than those
relating to livestock and fish resources
development sector, are hereby
transferred to the Ministry of Agriculture
and Natural Resources.
5/ The rights and obligations of the
Ministry of Agriculture, relating to
livestock and fish resources development
sector, are hereby transferred to the
Ministry of Livestock and Fisheries.
6/ The rights and obligations of the
Ministry of Urban Development,
Housing and Construction, relating to
urban development and housing sector,
are hereby transferred to the Ministry of
Urban Development and Housing.
7/ The rights and obligations of the Ministry of
Urban Development, Housing and
Construction, other than those relating to
urban development and housing sector, are
hereby transferred to the Ministry of
Construction.
8ሺ6፻፶
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8652
ሀ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር
ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 6፻፺1/2ሺ3
(እንደተሻሻለ)፤
ለ) የስፖርት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር
6፻፺2/2ሺ3 ፤
ሐ) የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት
ድርጅቶች ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር
4፻02/09፻፺6 የኢንዱስትሪ ልማት ፈንድን
ከሚመለከተው አንቀጽ 03 ( በአዋጅ ቁጥር
7፻፴/2ሺ4 እንደተሻሻለው) በስተቀር፡፡
2 / ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ሕግ ወይም
የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ የተሸፈኑ
ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
፵1. መብትና ግዴታዎች ስለማስተላለፍ
1/ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለፌደራልና
የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር
ተላልፈዋል ፡፡
2/ የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለፐብሊክ ሰርቪስና
የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
3/ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር
መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ማኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
8/ The rights and obligations of the
Ministry of Water, Irrigation and Energy
are hereby transferred to the Ministry of
Water, Irrigation and Electricity.
9/ The rights and obligations of the
Ministry of Mines are hereby transferred
to the Ministry of Mines, Petroleum and
Natural Gas.
10/ The rights and obligations of the
Ministry of Environment and Forest are
hereby transferred to the Ministry of
Environment, Forest and Climate
Change.
11/ The rights and obligations of the
Privatization and Public Enterprises
Supervising Agency are hereby
transferred to the Ministry of Public
Enterprises.
12/ The rights and obligations of the
Ministry of Women, Children and Youth
Affairs, other than those relating to
youth affairs, are hereby transferred to
the Ministry of Women and Children
Affairs.
13/ The rights and obligations of the
Ministry of Women, Children and Youth
Affairs, those relating to youth affairs,
and the rights and obligations of the
Sport Commission are hereby transferred
to the Ministry of Youth and Sports.
8ሺ6፻፶1
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8653
4/ የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍን
ከሚመለከቱት በስተቀር የግብርና ሚኒስቴር
መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለእርሻና
የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
5 / የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍን
የሚመለከቱ የግብርና ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለእንስሳትና ዓሣ
ሀብት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
6 / የከተማ ልማትና ቤቶች ዘርፍን የሚመለከቱ
የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
7/ የከተማ ልማትና ቤቶች ዘርፍን ከሚመለከቱት
በስተቀር የከተማ ልማት፣ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ
ለኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
8 / የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለውሃ፣መስኖና
ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
9 / የማዕድን ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች
በዚህ አዋጅ ለማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ
ጋዝ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
0/ የአካባቢና የደን ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለአካባቢ፣ ደንና
የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡
‹‹‹
42. Effective Date
This Proclamation shall enter into force on
this 9th day of December, 2015.
Done at Addis Ababa, this 9th day of
December, 2015.
MULATU TESHOME (Dr.)
PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
P
R
E
S
E
I
D
E
N
T
O
F
T
H
E
8ሺ6፻፶2
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8654
01 / የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት
ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለመንግስት
የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ተላልፈዋል።
02 / የወጣቶች ጉዳይን ከሚመለከቱት በስተቀር
የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ
አዋጅ ለሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር
ተላልፈዋል፡፡
03 / የስፖርት ኮሚሽን እና የወጣቶች ጉዳይን
የሚመለከቱት የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች
ጉዳይ ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች
በዚህ አዋጅ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
ተላልፈዋል፡፡
፵2. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ አዋጅ ከመስከረም !5 ቀን 2ሺ8 ዓ. ም ጀምሮ
የፀና ይሆናል፡፡
አዲስ አበባ መስከረም !፭ ቀን 2ሺ8 ዓ.ም
ዶ/ ር ሙላቱ ተሾመ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፕሬዚዳንት
F
E
D
E
R
A
L
D
E
M
O
C
R
A
T
I
C
R
E
P
U
B
L
I
C
O
F
E
T
H
I
O
8ሺ6፻፶3
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page
8655
P
I
A
Page 1
Page 2
Page 3
Page 4
Page 5
Page 6
Page 7
Page 8
Page 9
Page 10
Page 11
Page 12
Page 13
Page 14
Page 15
Page 16
Page 17
Page 18
Page 19
Page 20
Page 21
Page 22
Page 23
Page 24
Page 25
Page 26
Page 27
Page 28
Page 29
Page 30
Page 31
Page 32
Page 33
Page 34
Page 35
Page 36
Page 37
Page 38
Page 39
Page 40
Page 41
Page 42
Page 43
Page 44
Page 45
Page 46
Page 47
Page 48
Page 49
Page 50
Page 51
Page 52
Page 53
Page 54
Page 55
Page 56
Page 57
Page 58
Page 59
Page 60
Page 61
Page 62
Page 63
Page 64
Page 65
Page 66
Page 67
Page 68
Page 69
Page 70
Page 71
Page 72
Page 73
Page 74
Law clause
- Article 47
- Article 77
- Article 55(1)
- Article 48
- Article 75
- article 1(c)
- article; 8ሺ
- Article 13
- Article 74
- Article 38
- Article 9
- article (1
- article (13
- art; 8
Filename extension
pdf
etl_file_b:
1
1
etl_enhance_mapping_id_time_millis_i:
0
0
etl_enhance_mapping_id_b:
1
1
etl_filter_blacklist_time_millis_i:
0
0
etl_filter_blacklist_b:
1
1
etl_filter_file_not_modified_time_millis_i:
9
9
etl_filter_file_not_modified_b:
1
1
etl_enhance_file_mtime_time_millis_i:
0
0
etl_enhance_file_mtime_b:
1
1
etl_enhance_path_time_millis_i:
10
10
etl_enhance_path_b:
1
1
etl_enhance_entity_linking_time_millis_i:
533
533
etl_enhance_entity_linking_b:
1
1
etl_enhance_multilingual_time_millis_i:
2
2
etl_enhance_multilingual_b:
1
1
etl_export_solr_time_millis_i:
3
3
etl_export_solr_b:
1
1
etl_export_queue_files_time_millis_i:
6
6
etl_export_queue_files_b:
1
1
etl_time_millis_i:
2050
2050
etl_enhance_extract_text_tika_server_ocr_enabled_b:
1
1
etl_count_images_yet_no_ocr_i:
0
0
X-Parsed-By:
- org.apache.tika.parser.DefaultParser
- org.apache.tika.parser.pdf.PDFParser
etl_enhance_ocr_descew_b:
1
1
etl_enhance_pdf_ocr_b:
1
1
etl_enhance_extract_text_tika_server_time_millis_i:
928
928
etl_enhance_extract_text_tika_server_b:
1
1
etl_enhance_pdf_ocr_time_millis_i:
15
15
etl_enhance_detect_language_tika_server_time_millis_i:
37
37
etl_enhance_detect_language_tika_server_b:
1
1
etl_enhance_contenttype_group_time_millis_i:
0
0
etl_enhance_contenttype_group_b:
1
1
etl_enhance_pst_time_millis_i:
0
0
etl_enhance_pst_b:
1
1
etl_enhance_csv_time_millis_i:
0
0
etl_enhance_csv_b:
1
1
etl_enhance_extract_hashtags_time_millis_i:
18
18
etl_enhance_extract_hashtags_b:
1
1
etl_enhance_warc_time_millis_i:
16
16
etl_enhance_warc_b:
1
1
etl_enhance_zip_time_millis_i:
1
1
etl_enhance_zip_b:
1
1
etl_clean_title_time_millis_i:
0
0
etl_clean_title_b:
1
1
etl_enhance_rdf_annotations_by_http_request_time_millis_i:
84
84
etl_enhance_rdf_annotations_by_http_request_b:
1
1
etl_enhance_rdf_time_millis_i:
0
0
etl_enhance_rdf_b:
1
1
etl_enhance_regex_time_millis_i:
35
35
etl_enhance_regex_b:
1
1
etl_enhance_extract_email_time_millis_i:
41
41
etl_enhance_extract_email_b:
1
1
etl_enhance_extract_phone_time_millis_i:
53
53
etl_enhance_extract_phone_b:
1
1
etl_enhance_extract_law_time_millis_i:
85
85
etl_enhance_extract_law_b:
1
1
etl_export_neo4j_time_millis_i:
167
167
etl_export_neo4j_b:
1
1
X-TIKA_content_handler:
ToTextContentHandler
ToTextContentHandler
X-TIKA_embedded_depth:
0
0
X-TIKA_parse_time_millis:
879
879