Search options

Search operator:
Find:
At least one word (OR)
All words (AND)
Exact expression (Phrase)
Semantic search & fuzzy search
Also find:


2021-07-06T16:21:47Z
Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia.pdf
:

Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia


nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001

ÃNÇ êU
Unit Price


የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ
FEDERAL NEGARIT GAZETTE

OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ


አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/ ፪ሺ፰ ዓ.ም
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ

…አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ .. ገጽ 8ሺ5፻፹2


Proclamation No. 916./2015

Definition of Powers and Duties of the Executive

Organs of the Federal Democratic Republic of

Ethiopia Proclamation -------------Page 8582


አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/፪ሺ፰
የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ

አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንናተግባር ለመወሰን የወጣ
አዋጅ


የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈፃሚ አካላትን አደረጃጀት ስልጣንናተግባር

እንደገና መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤


በኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ
ህገመንግስት አንቀፅ ፶5(፩) መሰረት የሚከተለው

ታውጇል ::


ክፍል አንድ
ጠቅላላ


፩. አጭር ርዕስ


ይህ አዋጅ “ የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ
ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር

መወሰኛ አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/ ” ፪ሺ፰ ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል፡፡


Proclamation No. 916./2015

A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR THE

DEFINITION OF POWERS AND DUTIES OF

THE EXECUTIVE ORGANS OF THE FEDERAL

DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

WHEREAS, it has been found necessary to

redefine the Organization, Powers and Duties of

the Executive Organs of the Federal Democratic

Republic of Ethiopia;

NOW, THEREFORE, in accordance with

Article 55(1) of the Constitution of the Federal

Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby

proclaimed as follows:


PART ONE

GENERAL

1. Short Title

This Proclamation may be cited as the

“Definition of Powers and Duties of the

Executive Organs of the Federal Democratic

Republic of Ethiopia Proclamation No.

916/2015”.


22nd Year No.12
ADDIS ABABA 9th December , 2015

ሃያ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር 0፪
አዲስ አበባ ህዳር ፳፱ ቀን ፪ሺ8 ዓ.ም


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8583


2 .ትርጓሜ

በዚህ አዋጅ ውስጥ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም
የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር፦

1 /ክልል ማለት በኢትዮዽያ ፌደራላዊ
ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገመንግስት አንቀፅ ፵7

የተመለከተው ማንኛውም ክልል ሲሆን የአዲስ
አበባና ድሬዳዋ ከተሞች አስተዳደሮችን
ይጨምራል፣


2 / ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም

ፆታ ይጨምራል ::

ክፍል ሁለት
ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለምክትል ጠቅላይ

ሚኒስትሩና ስለሚኒስትሮች ምክር ቤት


3 . ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣና ተግባር

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣንና ተግባር በሕገ

መንግሰቱ አንቀፅ ፸4 የተመለከተው ይሆናል ::


4 . ስለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣና ተግባር


የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣንና ተግባር በሕገ

መንግሰቱ አንቀፅ ፸5 የተመለከተው ይሆናል ::


5. ስለሚኒስትሮች ምክር ቤት


የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስልጣንና ተግባር በሕገ

መንግሰቱ አንቀፅ ፸7 የተመለከተው ይሆናል ::


6 . የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት

1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚከለተሉት አባላት

ይኖሩታል፦


2. Definition

In this Proclamation unless the context

otherwise requires:


1/ “Regional State” means any State referred

to under Article 47 of the Constitution of

the Federal Democratic Republic of

Ethiopia and includes the Addis Ababa and

Dire Dawa city Administrations;


2/ any expression in the masculine gender

includes the feminine.


PART TWO

THE PRIME MINISTER, THE

DEPUTY PRIME MINISTER AND THE

COUNCIL OF MINISTERS

3. Powers and Duties of the Prime Minister

The powers and duties of the Prime Minister

of the Federal Democratic Republic of

Ethiopia shall be as specified under Article

74 of the Constitution.

4. Powers and Duties of the Deputy Prime

Minister

The powers and duties of the Deputy Prime

Minister of the Federal Democratic Republic

of Ethiopia shall be as specified under Article

75 of the Constitution.

5. Powers and Duties of the Council of

Ministers

The powers and duties of the Council of

Ministers of the Federal Democratic

Republic of Ethiopia shall be as specified

under Article 77 of the Constitution.


6. Members of the Council of Ministers

1/ The Council of Ministers shall have the

following members:


8ሺ5፻፹3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8584


ሀ) ጠቅላይ ሚኒስትር፤

ለ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፤

ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀፅ 9 የተመለከቱትን

ሚኒስቴሮች የሚመሩ ሚኒስትሮች፤ እና


መ) በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሰየሙ ሌሎች
ባለስልጣኖች ::

2 / በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1ሐ የተመለከተው
ማንኛውም ሚኒስትር በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ

ሊገኝ በማይችልበት ጊዜ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር
ዴኤታዎች በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ
ይሳተፋሉ ::

ከአንድ በላይ ሚኒስትር ዴኤታዎች ካሉና
ሚኒስትሩ በተለይ ካልወከለ በሹመት ቅድሚያ

ያለው ሚኒስትር ዴኤታ በምክር ቤቱ ስብሰባ
ላይ ይሳተፋል ::

7 . የሚኒስትሮች ምክር ቤት የስብሰባ ስነ ስርዓት


1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት፡ -

ሀ) የራሱ የውስጥ ደንብ ይኖረዋል፤

ለ) በውስጥ ደንቡ በሚወስነው መሰረት
መደበኛ እና አስቸኳይ ስብሰባዎች
ያደርጋል፤


ሐ) ምልዓተ ጉባኤ የሚኖረው ከአባሎቹ ከግማሽ
በላይ ሲገኙ ይሆናል፤


መ) የሚያስተላልፈው ውሳኔ በተባበረ ድምፅ
ይሆናል፣በተባበረ ድምፅ መወሰን ካልተቻለ

በድምፅ ብልጫ ይወሰናል ::
2 / ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡ -

ሀ ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት አጀንዳ
የማስያዝ መብታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ


a) the Prime Minister;

b) the Deputy Prime Minister;

c) Ministers heading the ministries

specified under Article 9 of this

Proclamation; and

d) other Officials to be designated by

the Prime Minister.


2/ Where any Minister referred to in sub-

article 1(c) of this Article cannot attend

the meeting of the Council, the Minister

of State of the Ministry shall take part in

the meeting of the Council. Where there

are more than one Ministers of State

unless specific delegation has been given

by the Minister, the senior Minister of

State shall, take part in the meeting of

the Council.


7. Meeting Procedure of the Council of

Ministers

1/ The Council of Ministers shall:

a) have its own procedural manuals;

b) conduct ordinary and extraordinary

meetings in accordance with its rules

of procedure;

c) have a quorum where more than half

of its members are present;

d) pass decisions by consensus or,

failing that, by majority vote.


2/ The Prime Minister shall:

a) without prejudice to the rights of the

members of the Council of Ministers

to propose agenda items, determine

the agenda of the Council;


8ሺ5፻፹4


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8585


ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የሚቀርቡ ጉዳዮችን
ይወስናል፤

ለ) የምክር ቤቱን ስብሰባ ይመራል፤


ሐ) ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የቀረበ ጉዳይ
በሚመለከተው የምክር ቤቱ ኮሚቴ
መታየት የሚያስፈልገው ሆኖ ካገኘው

ስብሰባውን ለሌላ ጌዜ ያስተላልፋል ::


3 / ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ምክትል

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምክር ቤቱን ስብሰባ
ይመራል ::


8 . የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች

1 / የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስልጣንና ተግባሩን

ለመወጣት ይረዳው ዘንድ የምክር ቤቱ
አባላት የሚገኙባቸው ልዩልዩ ቋሚ ኮሚቴዎች

ሊኖሩት ይችላል ::

2 / የቋሚ ኮሚቴዎች ስልጣንና ተግባር በምክር

ቤቱ የውስጥ ደንብ ይወስናል ::


ክፍል ሶስት
ስለሚኒስቴሮች


9 .መቋቋም
የሚከተሉት ሚኒስቴሮች በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋል፡ -


1 / የአገርመከላከያ ሚኒስቴር፤

2 / የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች

ሚኒስቴር፤

3 / የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤

4 / የፍትሕ ሚኒስቴር፤


5/የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት

ሚኒስቴር፤


b) preside over the meetings of the

Council;

c) adjourn the meetings of the Council

under circumstances where he finds

it necessary to refer a case included

in the Council’s agenda to the

relevant Committee of the Council.

3/ In the absence of the Prime Minister, the

Deputy Prime Minister shall preside over

the meetings of the Council.


8. Standing Committees of the Council

1/ The Council of Ministers may, with a

view to facilitating its functions, have

various standing committees comprising

of its members.


2/ The powers and duties of standing

committees shall be defined in the

manuals of the Council.


PART THREE

MINISTRIES


9. Establishment

The following Ministries are hereby

established:

1/ the Ministry of National Defense;

2/ the Ministry of Federal and Pastoralist

Development Affairs;


3/ the Ministry of Foreign Affairs;

4/ the Ministry of Justice;


5/ the Ministry of Public Service and Human

Resource Development;


6/ the Ministry of Finance and Economic

Cooperation;


8ሺ5፻፹፭


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8586


6 / የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር፤


7 / የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፤


8 / የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ሚኒስቴር፤

9 / የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፤

0 / የንግድ ሚኒስቴር፤

01 / የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፤

02 / የትራንስፖርት ሚኒስቴር፤

03 / የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፤


04 / የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር፤


05 / የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፤


06 / የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር፤


07 / የማዕድን፣ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር፤


08/የአካባቢ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ

ሚኒስቴር፤

09 / የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር፤


፳/ የትምህርት ሚኒስቴር፤

፳1/ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤

፳2/ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒቴር፤


፳3/ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤

፳4/ የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር፤


7/ the Ministry of Agriculture and Natural

Resources;

8/ the Ministry of Livestock and Fisheries;

9/ the Ministry of Industry;

10/ the Ministry of Trade;


11/ the Ministry of Science and Technology;

12/ the Ministry of Transport;

13/ the Ministry of Communications and

Information Technology;

14/ the Ministry of Urban Development and

Housing;

15/ the Ministry of Construction;

16/ the Ministry of Water, Irrigation and

Electricity;

17/ the Ministry of Mines, Petroleum and

Natural Gas;

18/ the Ministry of Environment, Forest and

Climate Change;


19/ the Ministry of Public Enterprises;

20/ the Ministry of Education;

21/ the Ministry of Health;

22 / the Ministry of Labour and Social

Affairs;

23/ the Ministry of Culture and Tourism;

24/ the Ministry of Women and Children

Affairs;

25/ the Ministry of Youth and Sports.


8ሺ5፻፹6


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8587


፳5/ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር፡፡


0 . የሚኒስትሮች የወል ሥልጣንና ተግባር

እያንዳንዱ ሚኒስቴር፡ -


1 / በሥራው መስክ፡ -


ሀ) ፖሊሲዎችንና ሕጎችን ያመነጫል፣ዕቅድና
በጀት ያዘጋጃል፣ሲፈቀድም በሥራ ላይ
ያውላል፤

ለ) የፌደራል መንግሥቱ ሕጎች በሥራ ላይ
መዋላቸውን ያረጋግጣል፤

ሐ) የጥናትና ምርምር ተግባሮችን ያከናውናል፣
መረጃዎችንይሰበስባል፣ያቀነባብራል፣ያሰራጫል፤

ብራል፣ያሰራጫል፤

መ) የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ያከናውናል፣
የለውጥና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን

ይፈጽማል፣ ያስፈጽማል፣ ዉጤታማነታቸውን
ያረጋግጣል፤

ሠ) ለክልሎች እንዳስፈላጊነቱ ድጋፍና ምክር
ይሰጣል፤ እንዲሁም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች በፌደራል ጉዳዮችና የአርብቶ

አደር ልማት ሚኒስቴር አስተባባሪነት
የተቀናጀ ድጋፍ ያደርጋል፤


ረ) በሕግ መሠረት ውሎችንና ዓለም አቀፍ
ስምምነቶችን ያደርጋል፤


2 / በማቋቋሚያ ሕጎቻቸው ወይም በዚህ አዋጅ

አንቀጽ ፴8 ተጠሪ የተደረጉለትን አስፈጻሚ

አካላት አፈጻጸም በበላይነት ይመራል፤ያስተባብራል፤


10. Common Powers and Duties of Ministries

Each Ministry shall have the powers and

duties to:

1/ in its area of jurisdiction:

a) initiate policies and laws, prepare

plans and budgets, and upon

approval implement same;


b) ensure the enforcement of federal

laws;


c) undertake study and research; collect,

compile and disseminate information;


d) undertake capacity building activities;

implement, cause to implement and

ensure effectiveness of the reform

and good governance works;


e) provide assistance and advice to

Regional States, as necessary; and

provide coordinated support to

Regional States eligible for

affirmative support as coordinated

by the Ministry of Federal Affairs

and Pastoralist Development;


f) enter into contracts and international

agreements in accordance with the

law;


2/ direct and coordinate the performances

of the executive organs made

accountable to it under the laws

establishing them or under Article 38 of

this Proclamation; review the

organizational structures as well as the

work programs and budgets of the

executive organs and approve their

submission to the appropriate

government organs;

8ሺ5፻፹7


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8588


አደረጃጀቶቻቸውን እንዲሁም የሥራ ፕሮግራሞ
ቻቸውንና በጀቶቻቸውን መርምሮ ለሚመለከ ተው

የመንግሥት አካል እንዲቀርቡ ይወስናል፤


3/ የሚያዘጋጃቸው ፖሊሲዎች፣ሕጎች፣ የልማት

ፕሮግ
ራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችንና የወጣቶችን

ጉዳይ እንዲያካትቱ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፤


4 / የአካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ የማኀበራዊና

ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋላጭ የህብረተሰብ
ክፍሎች እና በደማቸው ውስጥ የኤች.አይ.ቪ

ኤድስ ያለባቸው ሰዎች በኃላፊነቱ ክልል
የእኩል ዕድል ተጠቃሚና ሙሉ ተሳታፊ

የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤


5/ በዚህ አዋጅና በሌሎች ሕጎች የተሰጡትን

ሥልጣንና ተግባሮች በሥራ ላይ ያውላል፤


6/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሥልጣንና ተግባሩ

በከፊል ለሌላ የፌደራል ወይም የክልል አካል
በውክልና ሊሰጥ ይችላል፤


7/ ስለሥራው ክንዋኔ በየወቅቱ ለጠቅላይ

ሚኒስትሩና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሪፖርት
ያቀርባል፡፡


01 . የሚኒስትሮች ተጠሪነትና ኃላፊነት


እያንዳንዱ ሚኒስትር፡ -

1 / ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለሚኒስትሮች

ምክር ቤት ይሆናል፤


3/ address women and youth affairs in the

preparation of policies, laws and

development programs and projects;


4/ create, within its powers, conditions

whereby persons with disabilities, the

elderly, segments of society vulnerable

to social and economic problems and

H.I.V. AIDS positive citizens benefit

from equal opportunities and full

participation;


5/ exercise the powers and duties given to it

under this Proclamation and other laws;


6/ where necessary, delegate part of its

powers and duties to other federal or

regional state organ;


7/ submit periodic performance reports to

the Prime Minister and the Council of

Ministers.


11. Accountability and Responsibility of

Ministers

Each Minister shall:

1/ be accountable to the Prime Minister

and the Council of Ministers;


2/ represent and exercise the powers and

duties of the Ministry he is heading;


3/ effect payments in accordance with

the budget and work programs

approved for the Ministry;


8ሺ5፻፹8


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8589


2 / የሚመራውን ሚኒስቴር ይወክላል፣ ሥልጣንና

ተግባሩን ሥራ ላይ ያውላል፤

3/ ለሚኒስቴሩ በተፈቀደው በጀትና የሥራ

ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል፤


4 / በሚኒስቴሩ ውስጥ የአፈጻጸም አመራር ሥርዓት

ተግባራዊ መደረጉን ያረጋግጣል፡፡


02 / የሚኒስትር ዴኤታዎች ተጠሪነትና ኃላፊነት


1/ የእያንዳንዱ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ

ተጠሪነቱ ለሚኒስትሩ ሆኖ ተለይተው
የሚሰጡትን ተግባሮች ያከናውናል


2/ ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ሚኒስትር

ዴኤታው ተክቶት ይሠራል፡፡ ከአንድ በላይ
ሚኒስትር ዴኤታዎች ካሉና ሚኒስትሩ በተለይ

ካልወከለ በሹመት ቅድሚያ ያለው ሚኒስትር
ዴኤታ ተክቶት ይሠራል፡፡


03 / የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


1/ አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር

የሀገሪቱን የግዛት ሉዓላዊነት ያስከብራል፤


2 / መከላከያ ሠራዊት ያቋቁማል፣ ያስታጥቃል፣

ይቆጣጠራል፣ የውጊያ ብቃቱን ያረጋግጣል፤


4/ ensure the implementation of

performance management system

within the Ministry.

12. Accountability and Responsibility of

Ministers of State

1/ Each Minister of State of a Ministry

shall be accountable to the Minister

and shall carry out the responsibilities

specifically entrusted to him.

2/ The Minister of State shall act on

behalf of the Minister in his absence.

Where there are more than one

Ministers of State the senior Minister

of State shall act on behalf of the

Minister in his absence.

13. The Ministry of National Defense

The Ministry of National Defense shall have

the powers and duties to:


1/ defend the territorial integrity of the

country in cooperation with the

appropriate organs;


2/ establish, equip and supervise the

defense forces and ensure their combat

capabilities;


3/ ensure that the composition of the

national defense forces reflect equitable

representation of nations, nationalities

and peoples and that they carry out their

functions free of any partisanship to any

political organization;


4/ organize training center establishments

for the defense forces;


8ሺ5፻፹9


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8590


3 / የሀገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት የብሔሮች፣ የብሔ

ረሰቦችና የሕዝቦችን ሚዛናዊ ተዋጽኦ ያካተተ
መሆኑንና ተግባሩንም ከፖለቲካ ድርጅት
ወገናዊነት ነፃ በሆነ አኳኋን ማከናወኑን
ያረጋግጣል፤


4/ የመከላከያ ሠራዊት ማሠልጠኛ ተቋማት

እንዲደራጁ ያደርጋል፤


5 / ከክልል አቅም በላይ የሆነ የፀጥታ መደፍረስ

ሲያጋጥም ወይም ማናቸውም ክልል ሕገ
መንግሥቱን በመጣስ ሕገ መንግሥታዊ

ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሲጥል በሕገ መንግሥቱ
በተደነገገው መሠረት ሲታዘዝ ፀጥታንና ሕገ
መንግሥታዊ ሥርዓቱን ያስከብራል፤


6 / የሽምቅ ውጊያንና ሽብርተኝነትን ይከላከላል፤


7 / የጦር ሠፈሮችንና ለሠራዊቱ የሚያስፈልጉትን

የመኖሪያ ሠፈሮች ይሠራል፣ያሠራል፤


8 / በክተት ጊዜ በአገር ውስጥ የሚገኝ ሀብት

በተቀናጀ ሁኔታ ጥቅም ላይ የሚውልበትን
ዘዴ እያጠና ያስወስናል፤


9 / የክተት አዋጅ በሚታወጅበት ጊዜ ኀብረተሰቡ

ከጠላት ጥቃት ራሱን የሚከላከልበትን ዕቅድ
ያወጣል፣ሲፈቀድም ከሚመለከታቸው አካላት

ጋር በመተባበር ሥራ ላይ እንዲውል
ያደርጋል፤


0/ በጦርነት ወይም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ


5/ enforce security measures and the

constitutional order, when instructed in

accordance with the provisions of the

Constitution, where situations

endangering public safety are beyond

the control of Regional States or where

any Regional State violates the

Constitution and endangers the

constitutional order;

6/ combat guerrilla and terrorist activities;


7/ construct and cause the construction of

military camps and residential quarters

required for the defense forces;

8/ prepare plans and get authorizations for

the coordinated utilization of resources

in the country that may be required in

an event of national mobilization;

9/ prepare schemes whereby the public

can defend or guard itself against

enemy threats when general

mobilization is declared; and, upon

authorization, implement same in

cooperation with concerned organs;

10/ recruit, train and organize National

reserve force that shall join the armed

forces in time of war or state of

emergency and that shall provide

assistance in the event of man-made or

natural disasters;

11/ coordinate the activities of, and

cooperate with the appropriate Federal

and Regional State organs in matters

relating to the defense of the country;

12/ organize and deploy competent

peacekeeping forces where the country

is required to participate in

international peacekeeping missions;

8ሺ5፻፺


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8591


የመከላከያ ሠራዊትን የሚቀላቀል፣እንዲሁም
ሰው ሠራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎች

ሲከሰቱ ዕገዛ የሚያደርግ ብሔራዊ ተጠባባቂ
ኃይል ይመለምላል፣ ያሰለጥናል፣ያደራጃል፤


01/ ሀገር መከላከልን በሚመለከት አግባብ

ያላቸውን የፌደራልና የክልል አካላት
ያስተባብራል፣በመተባበርም ይሠራል፤


02 / ሀገሪቱ የሚቀርብላትን ዓለም አቀፍ የሠላም

ማስከበር ጥሪ በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችል
የሠላም አስከባሪ ኃይል ያደራጃል፣ያሰማራል፤


03/ ከሚከተሉት ምንጮች የሚገኘውን ገቢ

የሚኒስትሮች ምክር ቤትን እያስፈቀደ ለሀገር
መከላከያ አቅም ግንባታ እንዲውል
ያደርጋል፡ -

ሀ) የመከላከያ ተቋማት በሠላም ጊዜ የሚኖራ
ቸውን የማምረትና አገልግሎት የመስጠት

ትርፍ አቅም ለገቢ ማስገኛ ተግባር
እንዲውል በማድረግ የሚገኘውን ገቢ፤


ለ) ለመከላከያ ጠቀሜታ የማያስፈልጉ ንብረ
ቶችን በማስወገድ የሚገኘውን ገቢ፤እና


ሐ) በተቆጣጣሪ ባለሥልጣንነት ከሚመራቸው
ድርጅቶች የሚገኘውን የትርፍ ድርሻ፤


04/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (03)

የተመለከተው ገንዘብ አስተዳደር በፋይናንስ
አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 6፻፵8/2ሺ1 እና

በአዋጁ መሠረት በወጡ ደንቦችና
መመሪያዎች

የተደነገጉትን ሥርዓቶችና መመዘኛዎች ተከትሎ

መፈጸሙን ያረጋግጣል፣ በዋናው ኦዲተርም

13/ retain and utilize, for capacity building

of National defense upon obtaining the

approval of the Council of Ministers:


a) revenue generated by engaging idle

facilities of defense institutions, in

peace times, in income generating

activities;


b) the proceeds of disposal of

properties which are no more

required for defense purposes; and

c) dividends from enterprises put

under its supervision;

for national defense capacity building

projects.

14/ ensure that the procedures and

standards embodied in the Financial

Administration Proclamation No.

648/2009 and, regulations and

directives issued pursuant to the

Proclamation are followed in the

administration of the fund referred to

in sub-article (13) of this Article and

submit same for auditing by the

Auditor General;

15/ ensure that the defense forces

participate in the country’s

development activities in times of

peace.

14. The Ministry of Federal and Pastoralist

Development Affairs

1/ The Ministry of Federal and Pastoralist

Development Affairs shall have the

powers and duties to:


8ሺ5፻፺1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8592


እንዲመረመር ያደርጋል፤


05 / የሠራዊቱ አባላት በሠላም ጊዜ በአገሪቱ

የልማት ሥራዎች እንዲሳተፉ ያደርጋል፡፡


04. የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች

ሚኒስቴር
1 / የፌደራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች

ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -


ሀ) የሕዝቡ ሠላም መጠበቁን በማረጋገጥ
ረገድ አግባብ ካላቸው የፌደራልና የክልል

መንግሥት አካላት ጋር በመተባበር
ይሰራል፤

ለ ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵8 እና

፷2 (6) ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣

በክልሎች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች
የሚፈቱባቸውን ሁኔታዎች ያመቻቻል፤


ሐ) አግባብ ያላቸው ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
ከክልሎች ጥያቄ ሲቀርብ በክልሎች ውስጥ

የሚፈጠሩ አለመግባባቶችና ግጭቶች
በዘላቂነት የሚፈቱበትን ፖለቲካዊ መፍትሔ

ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤


መ) ፌደራል መንግሥቱ በክልሎች ጉዳይ
ጣልቃ እንዲገባ ሲወሰን አፈጻጸሙን
ያስተባብራል፤


a) cooperate with concerned Federal

and Regional State organs in

maintaining public order;


b) without prejudice to the provisions

of Article 48 and 62(6) of the

Constitution of the Federal

Democratic Republic of Ethiopia,

facilitate the resolution of disputes

arising between Regional States;


c) without prejudice to the provisions

of the relevant laws and upon

requests of Regional States, devise

and implement sustainable political

solutions for disputes and conflicts

that may arise within Regional

States;


d) coordinate the implementation of

decisions authorizing the intervention

of the Federal Government in the

affairs of Regional States;

e) serve as a focal point in creating

good Federal-Regional relationship

and cooperation based on mutual

understanding and partnership and

thereby strengthen the Federal system;


f) provide assistance to Regional

States particularly to those

deserving special support;


g) coordinate, integrate and follow up

supports given by other Federal

Organs to pastoralists and Regional

States deserving special support;


8ሺ5፻፺2


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8593


ሠ) በፌደራል መንግሥትና በክልሎች መካከል
በመግባባትና በአጋርነት ላይ የተመሠረተ

መልካም ግንኙነትና ትብብር እንዲኖር
በማድረግ የፌደራል ሥርዓቱ እንዲጠናከር

የግንኙነቱ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል፤

ረ) ለክልሎች በተለይም ልዩ ድጋፍ ለሚሹ
ክልሎች ትኩረት በመስጠት ድጋፍ
ያደርጋል፤

ሰ ) ሌሎች የፌደራል መንግሥት አካላት
ለአርብቶ አደሩና ልዩ ድጋፍ ለሚሹ

ክልሎች የሚያደርጓቸውን ድጋፎች ያስተ

ባብራል፣ ያቀናጃል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤


ሸ) በተለያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች
መካከል ሠላምና መከባበር እንዲሰፍን
ለማድረግና ግጭትንም ለመከላከል እንዲቻል

አግባብ ካላቸው የመንግሥት አካላት፣የሃይማኖት
ተቋማትና ከሌሎች ማናቸውም አካላት ጋር

በመተባበር ይሠራል፤ የሃይማኖት ድርጅቶችንና
ማኀበራትን ይመዘግባል፤


ቀ) በኃይማኖት ሽፋን የሚደረግ አክራሪነትና
ጽንፈኛነትን ለመከላከል የሚያስችሉ

ስልቶችን ይቀይሳል፤ ያስፈጽማል፤


በ ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንና የፌደራል
ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሥራዎች
በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያጋግጣል፤


ተ) የጦር መሣሪያ፣የተኩስ መሣሪያ ወይም ፈንጂ
ለመያዝ ወይም በእነዚሁ ለመጠቀም ፈቃድ

ይሰጣል፣ፈንጂ ስለሚሸጥበት ሁኔታ

h) work in collaboration with

pertinent Government Organs,

Religious Institutions and other

organs to ensure that peace and

mutual respect will prevail among

followers of different religions

and beliefs, and to enable the

prevention of conflicts; register

religious organizations and

associations;

i) devise and enforce strategies for

combating extremism and

radicalism committed under the

disguise of religion;

j) ensure the proper execution of

functions relating to Federal

Police Commission and Federal

Prisons Administration;


k) issue permit for the possession or

use of arms, firearms and

explosives; determine conditions

applicable for the selling of

explosives; issue permits for the

selling of explosives and repairing

of arms and fire arms;

l) ensure the proper execution, at the

federal level, of functions relating

to the registration of charities and

societies;


m) in collaboration with concerned

organs coordinate activities

carried out in pastoralist areas to

reduce poverty as well as to avoid

draught vulnerability;


8ሺ5፻፺3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8594


ይወስናል፣ ፈንጂ ለሚሸጡና የጦር ወይም
የተኩስ መሣሪያ ለሚያድሱ ፈቃድ ይሰጣል፤


ቸ) በፌደራል ደረጃ የሚከናወኑ የበጎ አድራጎት
ድርጅቶችና የማኀበራት ምዝገባ ሥራዎች

በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያረጋጋጣል፤


ኀ) በአርብቶ አደር አካባቢዎች ድህነትን
ለመቀነስ እንዲሁም የድርቅ ተጋላጭነትን

ለማስወገድ የሚያስችሉ ተግባራትን
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ያስተባብራል፤


ነ ) አርብቶ አደሮችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ

ተግባራትን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመሆን ያስተባብራል ::


2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለፌደራልና

የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡


05 . የውጨ ጉዳይ ሚኒስቴር

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

1 / ሀገሪቱ በሚኖራት የውጭ ግንኙነት ጥቅሟና

መብቷ እንዲጠበቅና በሌሎች መንግሥታት
እንዲከበር ያደርጋል፤


2 / ሀገሪቱ ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ያላት መልካም

ጉርብትና እንዲጠናከር ያደርጋል፤

n) in collaboration with concerned

organs coordinate activities that

enable pastoralists to become

beneficiaries of social and

economic developments.

2/ The powers and duties given to the

Ministry of Federal Affairs by the

provisions of other laws, currently in

force, are hereby given to the Ministry

of Federal and Pastoralist Development

Affairs.

15. The Ministry of Foreign Affairs

The Ministry of Foreign Affairs shall have

the powers and duties to:


1/ safeguard the interests and rights of the

country in connection with its foreign

relations and ensure that they are

respected by foreign states;

2/ ensure that the country’s good relations

with neighboring countries are

strengthened;

3/ in consultation with the concerned

organs negotiate and sign, upon

approval by the Government, treaties

that Ethiopia enters into with other States

and International Organizations, except

in so far as such power is specifically

given by law to other organs; and effect

all formalities of ratification of treaties;


4/ ensure the enforcement of rights and

obligations arising from treaties signed

by the Ethiopian Government except in

so far as specific power has legally been

entrusted to other organs;


8ሺ5፻፺4


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8595


3 / ሥልጣኑ በተለይ ለሌላ አካል በሕግ ካልተሰጠ

በስተቀር፣ኢትዮጵያ ከሌሎች መንግሥታትና
ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ጋር የምታደርጋቸውን

በመንግሥት የተፈቀዱ ዓለም አቀፍ ውሎች
ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር

በመመካከር ይደራደራል፣ ይፈርማል፤ እንዲሁም
ሁም ዓለም አቀፍ ውሎች እንዲጸድቁ

ለማድረግ የሚያስፈልጉትን ፎርማሊቲዎች
ሁሉ ያከናውናል፤

4 / ሥልጣኑ በተለይ ለሌላ አካል ካልተሰጠ

በስተቀር፣የኢትዮጵያ መንግሥት የፈረማቸው
ዓለም አቀፍ ውሎች የሚያስከትሏቸው
መብቶችና ግዴታዎች መከበራቸውን
ያረጋግጣል፤


5 / ኢትዮጵያ ከሌሎች መንግሥታትና ዓለም

አቀፍ ድርጅቶች ጋር የምታደርጋቸውን
ዓለም አቀፍ ውሎች ሁሉንም
የተመሰከረላቸውን ዋናዎቹን ቅጂዎች

መዝግቦ ይጠብቃል፤
6 / የኢትዮጵያ መንግሥት በብዙ መንግሥታት

መካከል የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ውሎችን
አስቀማጭ በሚሆንበት ጊዜ ይኸው ባለአደራነት

የሚጠይቀውን ተግባር ያከናውናል፤


7 / በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ የዲፕሎማቲክና

የቆንስላ ሚስዮኖችን እንዲሁም በዓለም
አቀፍ ድርጅቶች የኢትዮጵያ ቋሚ

መልእክተኞች ጽሕፈት ቤቶችን ተግባራት
ያስተባብራል፣ሥራቸውንም ይቆጣጠራል፤

8 / ሌሎች የመንግሥት አካላት ከውጭ ሀገር

መንግስታትና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር
የሚያደርጓቸውን ሁሉንም ግንኙነቶች
ያስተባብራል፤


5/ register and keep all authentic copies of

treaties concluded between Ethiopia and

other States and International

Organizations;


6/ perform the functions of a depository of

multilateral treaties when the Ethiopian

Government is a depository of such

treaties;


7/ coordinate and supervise the activities of

Ethiopia’s diplomatic and consular

missions and permanent missions of

Ethiopia to international organizations;


8/ coordinate all relations of other

Government Organs with Foreign States

and international organizations;


9/ keep contacts, as may be necessary, with

foreign diplomatic and consular

representatives in Ethiopia as well as

with representatives of International

Organizations with a view to facilitating

the protection of mutual interests;


10/ ensure that privileges and immunities

accorded to foreign diplomatic missions

and representatives of international

organizations under international laws

and treaties to which Ethiopia is a party

are respected;


11/ issue diplomatic and service passports

and diplomatic and service entry visas in

accordance with the relevant laws;


8ሺ5፻፺5


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8596


9/ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የውጭ ሃገራት

መንግሥታት እንደራሴዎች፣ ቆንስሎችና
የዓለምአቀፍ ድርጅቶች ወኪሎች ጋር

እንደአስፈላጊነቱ በመገናኘት የጋራ ጥቅሞች
የሚጠበቁበትን ሁኔታ ያመቻቸል፤


0/ በዓለም አቀፍ ሕግና ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው

ዓለም አቀፍ ውሎች ለውጭ አገር
መንግሥታት እንደራሴዎችና ለዓለም አቀፍ

ድርጅቶች ወኪሎች የተሰጡ መብቶች
እንዲከበሩ ያደርጋል፤


01 / አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የዲፕሎማቲክና

ሰርቪስ ፓስፖርቶች እና የዲፕሎማቲክና
ሰርቪስ መግቢያ ቪዛዎች ይሰጣል፡፡


02 / የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በማካሄድ፡ -


ሀ ) የሀገሪቱን የውጭ ንግድና ቱሪዝም
በማስፋፋት፣

ለ ) የውጭ ኢንቨስትሮችን በመለየትና በመሳብ፣


ሐ) ቴክኖሎጂን በማፈላለግ፣ በመምረጥ እና
በማስገባት፣

መ ) የውጭ የልማት ፋይናንስና የቴክኒክ
ተራድኦ የሚገኝበትን ሁኔታ በማመቻቸት

ረገድ፣
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ይተባበራል፤

03 / በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መብትና

ጥቅም እንዲጠበቅ ያደርጋል፤ በኢትዮጵያውያን
ማኀበረሰብና በኢትዮጵያ ወዳጆች የተመሠረቱ

ማኀበራትን ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤


04 / የዲያስፖራ ተሳትፎን በማረጋገጥ ዲያስፖራው

12/ through pursuing economic diplomacy,

cooperate with the concerned organs in:

a) promoting the country’s foreign trade

and tourism;


b) identifying and attracting foreign

investors;

c) identifying, acquiring and packaging

of technologies;

d) facilitating the mobilization of

external financial and technical

assistances;


13/ ensure that the interests and the rights of

Ethiopians residing abroad are protected;

encourage and support associations

formed by Ethiopian communities and

friends of Ethiopia;


14/ facilitate participation of the diasporas in

the development of the country through

ensuring diasporas engagement;

15/ provide information and consultancy on

issues of protocol;


16/ design and follow up the

implementation of public diplomacy

and communication strategies to build

the country’s image and to rally

supporters.


16. The Ministry of Justice

The Ministry of Justice shall have the

powers and duties to:

1/ be chief advisor to the Federal

Government on matters of law;


8ሺ5፻፺6


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8597


በአገር ልማት እንዲሳተፍ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤

05 / በፕሮቶኮል ጉዳዮች ላይ መረጃዎችንና የምክር

አገልግሎቶችን ይሰጣል፤


06 / በፐብሊክ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ተግባራት

የአገር ገጽታን የመገንባትና ደጋፊዎችን
የማበራከት ስልቶችን ይነድፋል፣ ተግባራዊነታቸ

ውን ይከታተላል፡፡


06 . የፍትህ ሚኒስቴር

የፍትሕ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

1/የሕግ ጉዳዮችን በሚመለከት የፌደራል

መንግሥት ዋና አማካሪ ሆኖ ይሠራል፤


2 / የሕግ ማሻሻያና ለፍትህ ሥርዓቱ ጠቃሚነት

ያላቸው ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽን
የፌደራል ሕጎችን የማጠቃለል ሥራ
ያካሂዳል፤ የክልሎችን ሕጎች ያሰባስባል፣

እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ያደርጋል፤


3/ በፌደራል መንግሥት አካላትና በክልሎች

ጥያቄ ሲቀርብለት የሕግ ረቂቆች በማዘጋጀት
ይረዳል፤


4/ የወንጀል መነሻዎችን ያጠናል፣ ወንጀል

የሚቀንስበትን ሥልት ይቀይሳል፤ በወንጀል
መከላከል ረገድ የሚመለከታቸውን መንግሥታዊ

አካላትና ኀብረተሰቡን ያስተባብራል፤


5/ በፌደራል ፍርድ ቤቶች ሥልጣን ሥር

የሚወድቅ ወንጀል ተፈጽሟል ብሎ ሲያምን

2/ undertake legal reform and studies that

have importance for the justice system

and carry out the codification and

consolidation of federal laws; collect

Regional State laws and consolidate

same as may be necessary;

3/ assist in the preparation of draft laws

when so requested by Federal

Government Organs and Regional

States;

4/ study the causes of crimes; devise

ways and means of crime prevention;

coordinate the relevant Government

Organs and Communities in crime

prevention;

5/ undertake or order the conduct of

investigation where it believes that a

crime the adjudication of which falls

under the jurisdiction of the Federal

Courts has been committed; direct and

supervise the process of the

investigation; allow and negotiate

plea-bargain; upon the existence of

good cause, decide on the

discontinuance of an investigation or

the carrying out of additional

investigation;

6/ represent the Federal Government in

the institution and trial of criminal

charges; withdraw criminal charges

for good causes and in accordance

with the law; follow up the execution

of decisions of the courts;

7/ establish systems for gathering,

handling and distribution of

information relating to criminal

justice; and provide support to the

concerned organs of justice;

8ሺ5፻፺7


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8598


ምርመራ ያካሂዳል ወይም እንዲካሄድ
ያደርጋል፣ የምርመራ ሂደቱን ይመራል፣

ይቆጣጠራል፤ የጥፋተኝነት ድርድር ይፈቅዳል፣
ይደራደራል፤ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረን

ምርመራ ያቋርጣል ወይም ተጨማሪ ምርመራ
ያከናውናል፤


6 / የፌደራል መንግሥትን በመወከል የወንጀል ክስ

ይመሠርታል፣ ይከራከራል፤ በቂ ምክንያት
ሲኖር በሕግ መሠረት ክሱን ያነሳል፤ ፍርድ
ቤቶች የሚሰጧቸውን ውሳኔዎች መፈጸማቸውን

ይከታተላል፤


7 / የወንጀል ፍትህ መረጃዎች አሰባሰብ፣አያያዝና

ሥርጭት ሥርዓት ይዘረጋል፤ለሚመለከታቸው
የፍትህ አካላት ድጋፍ ይሰጣል፤


8 / የሕዝቡን እንዲሁም የፌደራል መንግሥትን

መብትና ጥቅም ለማስከበር የፌደራል
መንግስትን መስሪያ ቤቶች እና የመንግስት
የልማት ድርጅቶች፡ -

ሀ) ተከራካሪ በሆኑባቸው የፍትሐ ብሔር
ጉዳዮች እነዚህን ተቋማት በመወከል
ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ፍርድ ቤት
ወይም በማንኛውም የክርክር ደረጃ

ጣልቃ በመግባት ይከራከራል፤ የፍርድ
ባለመብት የሆኑባቸውን የፍርድ ቤት

ውሳኔዎችም እንዲፈጸሙ መደረጋቸውን
ይከታተላል፤


ለ) ለሚገቧቸው የውል ግዴታዎች የሚያዘጋ
ጁትን ረቂቅ የውል ስምምነት በመገምገም

8/ where the rights and interests of the

public and of the Federal Government

so require:


a) institute suit civil suits on behalf of

federal government offices and

public enterprises or intervene at

any stage of the proceedings of

such suit before the competent

courts or other judicial bodies; and

follow up the execution of court

decisions which made them

judgment creditors;


b) review and provide legal advice to

the federal government offices and

public enterprises when they are

entering contractual obligation or

in preparing draft contract

document and; prepare draft

contract document as may be

necessary;


9/ follow up, as necessary, the handling of

civil suits and claims to which the

Federal Government offices and Public

Enterprises are parties; cause reports to

be submitted to it on same, and ensure

that competent legal professionals are

assigned; where it believes that an

infringement of the law has been

committed, it shall give instructions to

rectify the irregularities and follow up

the observance of same;


8ሺ5፻፺8


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8599


የሕግ ምክር ይሰጣል፣ እንደአስፈላጊነቱም
ረቂቅ ውል ያዘጋጃል፤


9/ የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና

የልማት ድርጅቶች ተከራካሪ የሚሆኑባቸው
የፍትሐብሔር ክሶችና የመብት ጥያቄዎች

አያያዝን ይከታተላል፣ ሪፖርት እንዲቀርብለት
ያደርጋል፤ ብቃት ያለው የሕግ ባለሙያ

መመደቡን ያረጋግጣል፣ የሕግ ጥሰት አለ ብሎ
ሲያምን የእርምት መመሪያ ይሰጣል፣

ተፈጻሚነቱንም ይከታተላል፤


0 / የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ወይም

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ወይም
የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና

የልማት ድርጅቶች እርስ በርሳቸው ተከራካሪ
ወገን የሆኑባቸው የፍትሐብሔር ክርክሮችን

በድርድር እንዲያልቁ ድጋፍ ያደርጋል፤

01 / በፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ

ለመመሥረት አቅም የሌላቸውን ዜጎች
በተለይም ሴቶችንና ሕፃናትን ወክሎ
ይከራከራል፤

02 / በፌደራል ፍርድ ቤቶች መከራከር ለሚችሉ

ጠበቆች በሕግ መሠረት ፈቃድ ይሰጣል፣
ይቆጣጠራል፤ ጠበቆች ነፃ የሕግ ድጋፍ
አገልግሎት ለመንግስትና ለህዝብ ስለሚሰጡበት

10/ assist in the amicable resolution of

disputes arising between federal

government offices and public

enterprises;


11/ represent citizens, in particular women

and children, who are unable to institute

and pursue their civil suits before the

federal courts;

12/ license and supervise in accordance with

law the advocates practicing before federal

courts; facilitate conditions necessary for

the advocate to provide free legal aid

service to the Government and the public,

and supervise execution of such

obligation;


13/ ensure that whistleblowers and

witnesses of criminal offences are

accorded protection in accordance

with the law;

14/ coordinate activities involving

international cooperation with respect

to criminal cases;


15/ follow up the implementation of

international and regional human

rights agreements ratified by

Ethiopia; in collaboration with

concerned organs give appropriate

response to issues raised and prepare

national report on the implementation

of the agreements;

16/ design strategies for the provision of

free legal aid service; follow up its

implementation; coordinate those involve

in the field;

8ሺ5፻፺9


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8600


ሁኔታ ያመቻቻል፤ ግዴታቸውንም እንዲወጡ
ክትትል ያደርጋል፤


03 / የወንጀል ድርጊት ጠቋሚዎችና ምስክሮች

በሕግ መሠረት ጥበቃ እንዲያገኙ ያደርጋል፤


04/ በወንጀል ጉዳዮች የዓለም አቀፍ ትብብርን

በሚመለከት የሚፈጸሙ ሥራዎችን ያስተባብራል፤


05 /ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን አለም ዓቀፍና

አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤ ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር በመመካከር ለሚነሱ ጉዳዮች
አግባብ ያለው ምላሽ ይሰጣል፤ የስምምነቶቹን

ብሔራዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ያዘጋጃል፤


06/ ነፃ የሕግ ድጋፍን በተመለከተ ስትራቴጂዎችን

ይቀርፃል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በመስኩ
የሚሰማሩ አካላትን ያስተባብራል፤


07 / ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ

ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን
ያዘጋጃል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በአገር

አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት
ያስተባብራል፣ ሪፖርት ያቀርባል፤


08 / ከሰብአዊ መብት አጠባበቅ አንፃር የሕዝብን

ንቃተ ሕግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች የሕግ
ትምህርት ይሰጣል፤ የሕግ ትምህርትንና
ሥልጠናን በሚመለከት ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር ይተባበራል፡፡


17/ prepare national human rights action

plan in cooperation with the

concerned organs; follow up its

implementation; coordinate the

concerned organs at national level

and submit report;

18/ create legal awareness through the

use of various methods with a view to

raising public consciousness in

relation to the protection of human

rights; cooperate with the appropriate

bodies in providing legal education

and training;

19/ prepare structured legal awareness

creation action plan by coordinating

different organs at federal level;

provide legal awareness creation

training to the public on the

constitutional issues, protection of

human rights and different laws;

follow up the significance of

trainings provided by different organs

for the respect of the constitution and

the constitutional order.


17. The Ministry of Public Service and

Human Resource Development

1/ The Ministry of Public Service and

Human Resource Development shall

have the powers and duties to:


a) adopt strategies for continuous

human resource development and

deployment activities of executive

organs, public enterprises and

private sectors of the country;


8ሺ6፻


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8601


09/ በፌዴራል ደረጃ ልዩ ልዩ አካላትን

በማስተባበር የተቀናጀ የንቃተ ሕግ መርሀ-
ግብር በየዓመቱ ያወጣል፣ ከሕገ-መንግስት፣

ከሰብአዊ መብት አጠባበቅና ሌሎች ልዩ ልዩ
ሕጎች አንፃር የንቃተ ሕግ ትምህርትን

ለህብረተሰቡ ይሰጣል፣ በልዩ ልዩ አካላት
የሚሰጥ የንቃተ ሕግ ትምህርት ሕገ-
መንግስቱንና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን
ለማስከበር የሚረዳ መሆኑን ይከታተላል፣
ሥልጠናን በሚመለከት ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር ይተባበራል፡፡


07 . የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር


1/ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት

ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -
ሀ) በአገር አቀፍ ደረጃ በመንግሥት

መሥሪያ ቤቶች፣ በልማት ድርጅቶችና
በግሉ ዘርፍ የሰው ሀብት ልማት

በቀጣይነት የሚለማበትንና ጥቅም ላይ
የሚውልበትን ስልት ይቀይሳል፤


ለ) ብቃት ያለው፣ ውጤታማና ልማታዊ
አመለካከት ያለው አመራርና ፐብሊክ

ሰርቪስ እንዲገነባ ስልት ይቀይሳል፣
የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት ይዘረጋል፤

ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፤


ሐ) በሰው ሀብት ልማት ላይ ትኩረት
የሚያደርጉ የትምህርትና ሥልጠና
ተቋማትን በክትትልና ድጋፍ አግባብ
ያስተባብራል፤

መ) ልማታዊ መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ
መንግስትን፣ ሕዝብንና ልማታዊውን

ባለሀብት አቀናጅቶ በሠራዊት አግባብ

b) adopt strategies for building

competent, effective and

development oriented leadership and

public service; establish competency

ensuring system and follow up the

implementation of same;

c) coordinate, through follow up and

support, education and training

institutions focusing on human

resource development;


d) coordinate as an organized army

mobilization of the Government, the

public and developmental investors

to ensure the prevalence of

developmental good governance;

e) ensure that the recruitment and

selection of the federal public

servants is based on merit system;


f) establish competence and perfor

mance based pay and reward system

for the public service; evaluate its

effectiveness and make necessary

adjustments;


g) establish a system to monitor ethics

of Federal public servants', and

follow up the implementation of

same;

h) follow up and ensure the proper

enforcement of Federal public

servants' administration laws;


i) coordinate public sector capacity

building activities; adopt strategies

for continuous improvement of

service delivery in the public

sector; monitor and evaluate the

implementation of same;


8ሺ6፻1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8602


ያስተባብራል፤


ሠ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
ምልመላና መረጣ በብቃት ላይ

የተመሠረተ እንዲሆን ያደርጋል፤

ረ) የፐብሊክ ሰርቪሱ በብቃትና በአፈጻጸም
ላይ የተመሠረተ የክፍያና የማበረታቻ

ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፤ ውጤታማነቱን
ይገመግማል፣ አስፈላጊውን የማሻሻያ እርምጃ

ይወስዳል፣


ሰ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
ስነምግባር መከታተያ ሥርዓት እንዲዘረጋ
ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤


ሸ) የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
አስተዳደር ሕጎች በአግባቡ ሥራ ላይ

መዋላቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
ቀ ) የመንግሥት ዘርፍ አቅም ግንባታ
ሥራዎችን ያስተባብራል፤ የመንግሥት

ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ በቀጣይነት
የሚሻሻልበትን ስልት ይቀይሳል፤ ተግባራ

ዊነቱንም ይከታተላል፣ ይገመግማል፤


በ) የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችን
የውስጥ አደረጃጀት አግባብነት መርምሮ

ውሳኔ ይሰጣል፤ በአደረጃጀት ማሻሻያ
ጥናት ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤


ተ ) የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤት
እንዲታጠፍ፣ከሌላ አስፈፃሚ አካል ጋር

እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል
ለማድረግ፣ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና
ተግባሩ እንዲለወጥ ለማድረግ ወይም
አዲስ የመንግስት መሥሪያ ቤት

እንዲቋቋም ለማድረግ ወይም እንደገና
ለማደራጀት ጥናት በማካሄድ ለመንግስት


j) review and decide the appropriateness

of the internal organizational structures

of Federal Government offices; provide

necessary support in conducting reform

studies;


k) conduct studies and recommend to

Government on the closure,merger

or division of Federal Government

office or for change of

accountability or mandates or for the

establishment of a new one or for

the reorganization of the Federal

Government office;


l) ensure that Federal Government

offices have established and

implement service delivery standards,

complaint submission and handling

procedures for customers;


m) ensure the development and
implementation of uniform
information system on human
resource management of the public
service and serve as a central
information clearing house;


n) decide on requests for authorization

of retention of public servants in

service beyond retirement age;


o) give final decisions on the issue of

fact on appeals of public service

employees on the basis of public

service laws;


8ሺ6፻2


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8603


የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፤


ቸ) በፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች
የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ፣

የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ሥርዓት
መዘርጋቱንና ተግባራዊ መደረጉን
ያረጋግጣል፤


ኀ) የፐብሊክ ሰርቪሱ የሰው ሃብት አመራር
መረጃዎች ሥርዓት በወጥነት እንዲዳብርና

እንዲተገበር ያደርጋል፤ ማዕከላዊ የመረጃ
ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፤

ነ ) በሕግ መሠረት የፌደራል ፐብሊክ
ሰርቪስ ሠራተኞችን ከጡረታ ዕድሜ

ክልል በላይ በአገልግሎት ላይ
ስለማቆየት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ

ውሳኔ ይሰጣል፤
ኘ) በመንግሥት ሠራተኞች ሕግ መሠረት

በፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች
በሚቀርብ ይግባኝ ላይ የፍሬ ነገር

የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል፤


አ ) በፌደራል ደረጃ የሚከናወኑ የካይዘን
አመራር የለውጥ ሥራዎች በአግባቡ

መከናወናቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራ ል፡፡


2 / በስራ ላይ ባሉ የሌሎች ህጎች ድንጋጌዎች

ለሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለፐብሊክ

ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡


08 . የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር


p) follow up and supervise the proper

execution of Kaizen based reform

activities conducted at the federal

level.

2/ The powers and duties given to the

Civil Service Ministry by the provisions

of other laws, currently in force, are

hereby given to the Ministry of Public

Service and Human Resource

Development.

18. The Ministry of Finance and Economic

Cooperation

1/ The Ministry of Finance and Economic

Cooperation shall have the powers and

duties to:


a) initiate economic cooperation

policies and fiscal policies that

particularly serve as a basis for

taxes, and duties; and follow-up the

proper implementation of same;


b) establish systems of budgeting,

accounting, disbursement and

internal audit for the Federal

Government, and follow-up the

implementation of same; ensure the

harmonization of systems of

budgeting, accounting, disbursement

and internal audit established at the

levels of both Federal and Regional

Governments;


c) prepare the Federal Government

budget, make disbursements in

accordance with the approved

budget, and evaluate the

performance of the budget;


8ሺ6፻3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8604


1/ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር

የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ ) የኢኮኖሚ ትብብርና የፊስካል ፖሊሲዎችን
በተለይም ለታክስና ለቀረጥ ሕጎች መሠረት

የሚሆኑ ፖሊሲዎችን ያመነጫል፣ በትክክል
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፤


ለ) የፌደራል መንግሥትን የበጀት፣የሂሣብ

አያያዝ፣የክፍያና የውስጥ ኦዲት ሥርዓት
ይዘረጋል፣ በሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣

በፌደራልና በክልል መንግሥታት ደረጃ
የሚዘረጉ የበጀት፣ የሂሣብ አያያዝ፣

የክፍያና የውስጥ ኦዲት ሥርዓቶች
የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤


ሐ ) የፌደራል መንግሥቱን በጀት ያዘጋጃል፣
በተፈቀደው በጀት መሠረት ክፍያ

ይፈጽማል፣ የበጀቱን አፈጻጸም ይገመግማል፤


መ ) የፌደራል መንግሥቱን የግዢና
የንብረት አስተዳደር ሥርዓት ይዘረጋል፣

በሥራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፤


ሠ) የውጭ ዕርዳታና ብድር ያሰባስባል፣
ይደራደራል፣ ይፈርማል፤ አፈጻጸሙን

ይከታተላል፤


ረ) ከተለያዩ መንግሥታት ጋር የሚደረገውን
የሁለትዮሽ ኢኮኖሚ ትብብር እንዲሁም

የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር ከተቋቋሙ

d) establish a system of procurement

and property administration for the

Federal Government and supervise

the implementation of same;

e) mobilize, negotiate and sign foreign

development assistance and loans,

and follow-up the implementation of

same;


f) manage and coordinate the bilateral

economic cooperation with different

countries as well as the relationship

with International and Regional

organizations set-up to create

economic cooperation; follow up the

impact of same on the performance

of the country's economy;


g) be the depository of and safeguard the

Federal Government's shares,

negotiable and non-negotiable

instruments and other similar financial

assets;

2/ The powers and duties given to the

Ministry of Finance and Economic

Development by the provisions of other

laws, currently in force, other than

those related to the powers and duties

of the National Planning Commission,

are hereby given to the Ministry of

Finance and Economic Cooperation.


19. The Ministry of Agriculture and Natural

Resources

1/ The Ministry of Agriculture and Natural

Resources shall have the powers and

duties to:


8ሺ6፻4


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8605


ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ድርጅቶች ጋር
የሚደረገውን ግንኙነት ይመራል፣
ያስተባብራል፤ የዚህ ዓይነቱ ትስስር
በሀገሪቱ የኢኮኖሚ አፈጻጸም ላይ

የሚኖረውን ውጤት ይከታተላል፤

ሰ ) የፌደራል መንግሥት አክሲዮኖችን፣
የሚተላለፉና የማይተላለፉ የገንዘብ

ሰነዶችንና ሌሎች ተመሳሳይ ተቀማጭ
የገንዘብ ሀብቶችን ይይዛል፤ ይጠብቃል፤

2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

ለገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች

( ከብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን ሥልጣንና ተግባር
ጋር የተያያዙትን ሳይጨምር) በዚህ አዋጅ

ለገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡


09 . የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር


1 / የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የሚከተሉት

ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ) የሰብል ምርትና ምርታማነት ለማሻሻል
ለአርሶ አደሩ፣ለአርብቶ አደሩ፣ ለግል

ባለሃብቱ እና በከተማ የእርሻ ሥራ ላይ
ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ

የኤክስቴንሽንና የሥልጠና አገልግሎቶች
እንዲስፋፉ ያደርጋል፤

ለ) ለገበያ የሚቀርብ የሰብል ምርት የጥራት
ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን የሚያስችል

ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፣


a) promote the expansion of extension

and training services provided to

farmers, pastoralists, private investors

and urban communities engaged in

urban agriculture to improve the

production and productivity of crops;


b) establish a system to ensure that any

crop product supplied to the market

maintains its quality standard; and

follow up the implementation of

same;

c) conduct quarantine on plants and

seeds brought into or taken out of the

country;


d) establish a system to control the

outbreak of plant diseases and

migratory pests;


e) promote sustainable natural resources

development and protection and,

expansion of agro-forestry;

f) build capacity for supplying,

distributing and marketing of crop

production inputs to ensure the

reliability of their supply; establish

and follow up the implementation of

a system for quality control;


g) ensure the proper administration and

control of pesticides;


h) promote the expansion of effective

technologies to ensure crop

productivity and quality; facilitate the

domestic production capacity of the

technologies;


8ሺ6፻5


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8606


ሐ ) ወደ ሀገር በሚገቡትም ሆነ ከሀገር
በሚወጡት ዕጽዋትና አዝርዕት ላይ

የኳራንቲን ቁጥጥር ያደርጋል፤

መ ) የዕጽዋት በሽታዎች ወረርሽኝንና ተዛማጅ
ተባዮችን ለመከላከል የሚያስችል ሥርዓት

ይዘረጋል፤

ሠ) የተፈጥሮ ሀብት በዘላቂነት እንዲለማና
እንዲጠበቅ፣ የጥምር እርሻ ቴክኖሎጂ

እንዲስፋፋ ያደርጋል፤


ረ ) የሰብል ምርት ግብዓት አቅርቦት፣
ሥርጭትና ግብይት አቅምን በመገንባት

አስተማማኝ አቅርቦትን ያረጋግጣል፤
የጥራት ቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል፣

ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤


ሰ ) የፀረ- ተባይ ኬሚካሎች አስተዳደርና ቁጥጥር
ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤


ሸ ) የሰብል ምርታማነትና ጥራትን የሚያረጋግጡ
ውጤታማ ቴክኖሎጂዎችን እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤ በአገር ውስጥ የሚባዙበትን

ሁኔታም ያመቻቻል፤


ቀ ) የሆርቲካልቸር ልማትን ያስፋፋል፤

በ ) የቡና እና የሻይ ልማት እና ግብይት
የሚመለከቱ ሥራዎች በአግባቡ

መተግበራቸውን ያረጋግጣል፤


ተ ) የህብረት ሥራ ማህበራት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤

ቸ ) የአፈር ለምነት የሚሻሻልበትን፣ የአፈር
ጤና የሚጠበቅበትን እና አገራዊ የአፈር

መረጃ ሥርዓት የሚዘረጋበትን ስልት

i) expand horticulture development;


j) ensure the proper execution of

functions relating to coffee and tea

development and marketing

activities;

k) promote the expansion of cooperative

societies;

l) design mechanisms for the

improvement of soil fertility, soil

health protection and for establishing

national soil database;


m) facilitate enabling environment for

the provision of rural credit facilities

and the accessibility of same to

farmers;

n) establish a system whereby stake

holders of crop research coordinate

their activities and work in

collaboration;


o) expand small-scale irrigation schemes

development;


p) follow up and provide support in the

establishment of a system involving

rural land administration and use, and

organize a national database;


q) establish and direct training centers

that contribute to the enhancement of

agricultural development and the

improvement of rural technologies;


r) ensure the proper execution of

functions relating to agricultural

research and agricultural investment;


8ሺ6፻6


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8607


ይነድፋል፤

ኀ ) የገጠር ፋይናንስ ሥርዓት እንዲዘረጋ
እና ለአርሶ አደሮች አገልግሎቱ ተደራሽ

እንዲሆን ያመቻቻል፤


ነ ) የሰብል ምርት ምርምር ባለድርሻ አካላት
በቅንጅትና በትብብር የሚሰሩበትን

ሥርዓት ይዘረጋል፤


ኘ ) ለግብርና ልማት አጋዥ የሆኑ የአነስተኛ
መስኖ ልማቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤

አ ) የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
ሥርዓት መዘርጋቱን ይከታተላል፣ድጋፍ
ይሰጣል፣ አገራዊ መረጃ ያደራጃል፤


ከ) የግብርና ልማትን ለማፋጠንና የገጠር
ቴክኖሎጂን ለማሻሻል የሚረዱ የማሰልጠኛ

ማዕከሎችን ያቋቁማል፣ይመራል፤


ኸ) የግብርና ምርምር እና የግብርና
ኢንቨስትመንትን የሚመለከቱ ሥራዎች

በአግባቡ እንዲከናወኑ መደረጋቸውን
ያረጋግጣል፤

ወ ) የምግብ ዋስትና እና የገጠር የሥራ
ዕድል ፈጠራን የሚመለከቱ ተግባራትን

ያስተባብራል፡፡


2 / በስራ ላይ ባሉ የሌሎች ህጎች ድንጋጌዎች
እርሻና የተፈጥሮ ሀብትን በሚመለከት
ለግብርና ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ

ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለእርሻና
የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


፳. የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር
1 / የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር የሚከተሉት

s) coordinate activities relating to food

security and job creation in the rural

settings.


2/ The powers and duties given to the

Ministry of Agriculture by the

provisions of other laws, currently in

force, with respect to matters relating to

crop and natural resource are hereby

given to the Ministry of Agriculture and

Natural Resources.

20. The Ministry of Livestock and Fisheries

1/ The Ministry of Livestock and Fisheries

shall have the powers and duties to:


a) promote the expansion of extension

and training services provided to

farmers, pastoralists, private

investors and urban communities

engaged in livestock and fish farming

to improve the productivity of the

sector;


b) establish a system that ensures

quality standard of any livestock or

livestock product supplied to the

market; and follow up implementation

of same;


c) build capacity for supplying,

distributing and marketing of

inputs for livestock and fisheries to

ensure the reliability of their

supply; establish and follow up the

implementation of a system for

quality control;


d) establish a system that ensures access

to quality veterinary services to

improve the prevention and timely

control of animal diseases;


8ሺ6፻7


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8608


ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ) የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ዘርፍን ምርታማነት
ለማሻሻል ለአርሶ አደሩ፣ ለአርብቶ አደሩ፣

ለግል ባለሃብቱ እና በከተማ እንስሳት ልማት
ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ
የኤክስቴንሽንና የስልጠና አገልግሎቶችን
ያስፋፋል፤


ለ) ለገበያ የሚቀርብ ማንኛውም እንስሳ፣
የእንስሳት ምርትና ተዋጽኦ የጥራት ደረጃውን

የጠበቀ እንዲሆን የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤


ሐ) ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት የግብአት
አቅርቦት፣ ሥርጭትና ግብይት አቅምን

በመገንባት አስተማማኝ አቅርቦትን ያረጋግ
ጣል፤ የጥራት ቁጥጥር ሥርአት ይዘረጋል፤

ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤


መ) የእንስሳት ጤና አገልግሎትን ጥራትና ተደ
ራሽነት ለማሻሻል በሽታን ለመከላከልና

ወቅታዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ
ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤


ሠ) ወደ ሃገር በሚገቡትም ሆነ ከአገር
በሚወጡት እንስሳትና ዓሣ እንዲሁም

የእንስሳትና ዓሣ ተዋጽኦ ላይ የኳራንታይን
አገልግሎት ይሰጣል፤ ተላላፊ የእንስሳት
በሽታዎችና በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ

ተህዋስያን ተጽዕኖዎችን ይከላከላል፤
ረ) የእንስሳትና የዓሣ እንዲሁም የእንስሳትና

ዓሳ ተዋጽኦ ግብይት ሥርዓት ይዘረጋል፣
አፈጻጸሙን ይከታተላል፤


ሰ) የእንስሳት መድሃኒቶችና መኖ ጥራት

e) conduct quarantine on import and

export of livestock, fish and their

byproducts; prevent communicable

livestock diseases and the outbreak

of migratory parasites;


f) establish and follow up the

implementation of marketing

system for livestock and fish and

products of same;

g) ensure the proper administration

and quality control of veterinary

drugs and feeds as well as

veterinary services;


h) develop a system that ensures

integration and coordination of

stakeholders engaged on livestock

and fishery’s research;

i) follow up the expansion of water

resources, infrastructure and fodder

banks necessary for livestock

resource development in the

pastoral areas; establish a system

for natural and irrigated rangeland

development and utilization, and

organize national database

j) promote fish production and
supply;

k) provide technical support for the

development of modern fish

production system and creation

of market linkage.

2/ The powers and duties given to the Ministry

of Agriculture by the provisions of other

laws, currently in force, with respect to

matters relating to livestock and fishery are

hereby given to the Ministry of Livestock

and Fisheries.

8ሺ6፻8


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8609


እንዲሁም የእንስሳት ህክምና አስተዳደርና
ቁጥጥር ሥራዎች በአግባቡ መፈጸማቸውን

ያረጋግጣል፤


ሸ) የእንስሳትና የዓሣ ሀብት ልማት ምርምሮች
ባለድርሻ አካላት በቅንጅትና በትብብር

የሚሠሩበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤


ቀ) በአርብቶ አደር አካባቢ ለእንስሳት ሀብት
ልማት አስፈላጊ የሆኑ ውሃ፣ መሠረተ

ልማትና የመኖ ባንኮች መስፋፋታቸውን
ይከታተላል፤ የተፈጥሮ እና የመስኖ ግጦሽ

መሬት ልማት እና አጠቃቀም ሥርዓት
ይዘረጋል፣ አገራዊ መረጃ ያደራጃል፤


በ) የዓሣ ምርትና አቅርቦትን ያስፋፋል፤


ተ) በዓሣ ልማት ዘርፍ ዘመናዊ አመራረት
እንዲጎለብትና የገበያ ትስስር እንዲፈጠር

የቴክኒክ ድጋፎችን ይሰጣል፡፡


2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች የእን

ስሳትና ዓሣ ሀብትን በሚመለከት ለግብርና ሚኒስቴር
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ

ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


፳1. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


1 /የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚረዱ

ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችንና መርሃ ግብሮችን
ያዘጋጃል፣ በመንግስት ሲፈቀዱም ተግባራዊ

ያደርጋል፤


2/ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤


3 / በአገልግሎት፣ በግብርናና በኮንስትራክሽን ዘርፍ

21. The Ministry of Industry

The Ministry of Industry shall have the

powers and duties to:


1/ formulate policies, strategies and action

plans that assist in the acceleration of

industrial development, and implement

same upon approval by the government;


2/ promote the expansion of industry and

investment;

3/ establish system and provide support to

domestic investors engaged in service,

agriculture and construction sectors to

transfer and engage in manufacturing

sector;


4/ facilitate selection, adoption and

implementation of technology, acquiring

best practices, technology transfer and

skills development that accelerate

industrial sector development and, in

general the capacity building activities for

industrial development;


5/ establish systems of capacity building,

research and dissemination to maintain the

quality standards and competitiveness of

industrial products on international market

and, ensure implementation of same;


6/ cause studies to be conducted to meet the

human resource demands of industrial

sectors’, and facilitate conditions

necessary to work in partnership and

cooperation with educational and

research institutions to accomplish same;


8ሺ6፻9


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8610


የተሰማሩ የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ
ኢንቨስትመንት የሚሳተፉበትን ሁኔታዎች ያመ
ቻቻል፣ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ ስርዓት

ይዘረጋል፣ይከታተላል፤


4 /የኢንዱስትሪ ዘርፍ ልማትን ለማሳደግ

የሚያስችል የቴክኖሎጂ መረጣ፣ ማላመድና
ማስረጽ ተግባራትን፤ የምርጥ ተሞክሮ

መቀመር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የክህሎት
ልማት እና በአጠቃላይ የኢንዱስትሪ ልማት
አቅም ግንባታ ሥራዎችን ያመቻቻል፤


5 /የኢንዱስትሪ ምርቶች የጥራት ደረጃቸውን

የጠበቁ፤ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ
የአቅም ግንባታ፣ የምርምርና ስርጸት ሥራዎች

እንዲከናወኑ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፤


6 / የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟ

ላት የሚያስችል ጥናት እንዲጠና ያደርጋል፤
ለተግባራዊነቱ ከትምህርትና ምርምር ተቋማት

ጋር በቅንጅትና በትብብር የሚሰራበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፤


7 /ለኢንዱስትሪዎች አስተማማኝ ግብዓት

የሚቀርብበትን ስልት ይቀይሳል፣ የግብአት
አቅርቦት ትስስር ሥርዓት እንዲዘረጋ

ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤


8 / ስትራቴጂካዊ ትኩረት የሚሰጣቸውን እና ከባድ

ኢንዱስትሪዎችን እውን የሚሆኑበትን መንገድ
ያጠናል፣ ያመቻቻል፣ ተግባራዊነታቸውን

ይከታተላል፤
9 / የኢንዱስትሪውን ዘርፍ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ

7/ devise a mechanism for reliable

provision of inputs for industries and,

facilitate conditions necessary for

linkage of provision of industrial inputs;

8/ conduct studies and facilitate the

realization of industries having strategic

importance and large scale industries,

and follow up implementation of same;

9/ cause studies to be conduct on incentives

that may assist the industrial sector to be

internationally competitive, and follow

up the implementation of same upon

their approval;

10/ develop a working mechanism that

creates linkage between small, medium

and large scale industries, and provide

necessary support to small and medium

industries to transform them to medium

and large scale industries;

11/ cause provision of assistances such as

industrial extension services, technology,

inputs and marketing and method of

manufacturing to ensure the growth and

productivity of industrial sector and,

evaluate their effectiveness;


12/ provide necessary support and capacity

building assistance to Regional States or

City Administrations on the establishment of

industrial parks, zones and clusters;


13/ establish industrial information system

that promotes efficiency in industrial

data collection, management and use

and, follow up its implementation;


8ሺ6፻0


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8611


ተወዳዳሪ ሊያደርጉ የሚችሉ ማበረታቻዎች
እንዲጠኑ ያደርጋል፤ ውሳኔ ከተሰጠባቸው በኋላ

አተገባበራቸውን ይከታተላል፤


0 / በአነስተኛ፣ በመካከለኛና በከፍተኛ ኢንዱስት

ሪዎች መካከል የተቀናጀ ትስስር እንዲፈጠር
የሚያስችሉ የአሠራር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤

አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛ እና
ከፍተኛ እንዱስትሪዎች እንዲሸጋገሩ

አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፤
01 / የኢንዱስትሪ ዘርፍ ልማትና ምርታማነትን ለማ

ሳደግ ኢንዱስትሪዎች የኤክስቴሽን አገልግሎት፣
የቴክኖሎጂ፣ የግብዓትና የግብይት እንዲሁም

በአመራረት ረገድ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
ውጤታማነታቸውንም ያረጋግጣል፤


02 / ክልሎች ወይም ከተማ አስተዳደሮች የኢንዱ

ስትሪ ፓርኮችን፣ ዞኖችን ወይም ክላስተሮችን
በሚመሠርቱበት ወቅት ተገቢውን እገዛና

የአቅም ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፤


03 / የኢንዱስትሪ መረጃዎች አሰባሰብን፣ አደረጃ ጀትን

እና አጠቃቀምን የሚያቀላጥፍ የመረጃ ሥርዓት
ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል፤


04 / ኢንዱስትሪዎች በአካባቢ ጥበቃ የተቀመጡ

መስፈርቶችን እንዲያሟሉ በኢንቨስትመንትና
በምርት ሂደት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ

ያደርጋል፤


05 / የኢንዱስትሪ መስፋፋትን ለማፋጠን በሚያስ

ፈልጉ የአቅም ግንባታ ተግባራት፣ በሰው ሃብት
ልማትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ከተለያዩ የውጭ

ሃገራት እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር

14/ provide support to industries in their

investment activities and manufacturing

processes so as to meet the environme

ntal protection requirements;


15/ put in place system of cooperation with

foreign countries and development

assistance providing organizations in

capacity building, human resource

development and technology transfer

that help to accelerate industrial

development and, follow up the

implementation of same;

16/ conduct studies and submit for Government

decision on the establishhment of technol

ogical and research institutions that help

acceleration of industrial development and,

upon approval supervise and follow up

their implementations of same;


17/ encourage the establishment of sectoral

and professional associations, and

strengthen those already established;


18/ execute powers and duties given to it by

the provisions of other laws.


22. The Ministry of Trade

The Ministry of Trade shall have the powers

and duties to:

1/ promote the expansion of domestic trade

and take appropriate measures to

maintain lawful trade practices;


2/ create conducive conditions for the

promotion and development of the

country’s export trade and extend

support to exporters;


8ሺ6፻01


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8612


የትብብር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፤ተግባራዊነታቸውን
ይከታተላል፤


06 / የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚያስችሉ

የቴክኖሎጂና የምርምር ተቋማት የሚቋቋ ሙበትን
ሁኔታ አጥንቶ ለመንግሥት ውሳኔ ያቀርባል፤

ሲፈቀድም አፈፃፀማቸውን ይመራል፣ ይቆጣጠራል፤


07 /የኢንዱስትሪ፣ የዘርፍና የሙያ ማኅበራት

እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋቋሙትንም
እንዲጠናከሩ ያደርጋል፤


08 /በሌሎች ሕግጋት የተሰጡትን ሥልጣንና

ተግባራት ያስፈጽማል፡፡


፳2. የንግድ ሚኒስቴር

የንግድ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡ -

1 /የአገር ውስጥ ንግድ እንዲስፋፋና ሕጋዊ

አሠራር እንዲሰፍን ተገቢነት ያላቸውን እርም
ጃዎች ይወስዳል፤


2 / የአገሪቱ የወጪ ንግድ የሚስፋፋበትና የሚጠናከ
ርበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ ለላኪዎች ድጋፍ
ይሰጣል፣


3/ የወጪና ገቢ ዕቃዎች በትክክለኛ ዋጋ

ስለመሸጣቸው ወይም ስለመገዛታቸው ለማረጋገጥ
የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፤ ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር በመተባበር ክትትል ያደርጋል፤
ዋጋ አሳንሰው የሚልኩ እንዲሁም አሳንሰው

ወይም አስበልጠው በሚያስመጡ ላይ በሕግ
አግባብ እርምጃ ይወስዳል፤


3/ establish a system that enable to

ascertain that export or import goods are

sold or bought at the appropriate price;

make follow ups in collaboration with

the concerned executive bodies, and take

measures in accordance with the law

against those who export by under

invoicing as well as import under or over

invoicing;

4/ establish foreign trade relations,

coordinate trade negotiations, sign trade

agreements in accordance with Law and

implement same;


5/ establish and follow up the

implementation of comprehensive

system for the prevention of anti-

competitive trade practices provide

protection to consumers in accordance

with the law;

6/ provide commercial registration and

business licensing services in

accordance with the relevant Laws and

control the use of business licenses for

unauthorized purposes;


7/ provide support for, and monitor, the

establishment and operation of share

companies with a view to protect the

interests of share holders and the

society;

8/ undertake and submit to the Council of

Ministers price studies relating to basic

commodities and services that have to

be under price control and, upon

approval, follow up the implementation

of same;


8ሺ6፻02


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8613


4 /የውጭ ንግድ ግንኙነቶችን ይመሠርታል፣

ድርድሮችን ያስተባብራል፣ የንግድ ስምምነ
ቶችን በሕግ መሠረት ይፈራረማል፣ ያስፈጽማል፤


5 / ፀረ ውድድር ተግባራትን ለመከላከል የሚያ

ስችል የተሟላ ሥርዓት ይዘረጋል፣አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣ በሕግ አግባብ ለሸማቾች ጥበ ቃ

ያደርጋል፤


6 /አግባብ ባላቸው ሕጎች መሠረት የንግድ

ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶችን ይሰጣል፣
የተሰጡ የንግድ ሥራ ፈቃዶች ለተሰጠባቸው

ዓላማዎች መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤


7 / የአክሲዮን ማኅበራት የባለአክሲዮኖችንና የኅብረ

ተሰቡን ጥቅም በሚያስከብር ደረጃ እንዲቋቋሙና
እንዲሠሩ ድጋፍ ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፤


8 / የዋጋ ቁጥጥር ሊደረግባቸው የሚገቡ መሠረታዊ

የንግድ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን ዋጋ
እያጠና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀርባል፣

ሲፈቀድም ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፤


9 / የሀገሪቱን ሕጋዊ ሥነ- ልክ ሥርዓት ይዘረጋል፣

መተግበሩን ይቆጣጠራል፣ አስፈጻሚ አካላትን
ያስተባብራል፤


0/ የወጪና ገቢ ንግድ ዕቃዎችን ጥራት ይቆጣጠራል፣

ተፈላጊውን የደረጃ መሥፈርት የማያሟሉ

9/ establish the legal metrological system

of the country, regulate its enforcement

and coordinate the concerned regulatory

bodies;


10/ control the qualities of export and

import goods; prohibit the importation

and exportation of goods that do not

conform with the required standards,

and work in collaboration with the

concerned organs;


11/ control the compliance of goods and

services with the requirements of

mandatory Ethiopian standards, and

take measure against those found to be

below the standards set for them;


12/ cause the coordinated enforcement of

standards applied by other enforcement

bodies, organize and direct

implementation review conferences;


13/ organize the trade data of the country,

and disseminate same to the concerned

bodies;

14/ encourage the establishment of chambers

of commerce and sectoral associations,

including, consumers’ associations, and

strengthen those already established.


23. The Ministry of Science and Technology

The Ministry of Science and Technology

shall have the powers and duties to:

1/ prepare national science and technology

research and development programs based

on the country's development priorities, and

upon approval by the Government, provide

necessary support for their implementation;

follow up and evaluate same;

8ሺ6፻03


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8614


የንግድ ዕቃዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ
ወይም ከሀገር እንዳይወጡ ያግዳል፣ ጉዳዩ

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር
ይሠራል፤


01 / አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ ያላቸው የንግድ

ዕቃዎችና አገልግሎቶች የደረጃውን መስፈርት
ማሟላታቸውን ይቆጣጠራል፣ ከተዘጋጀላቸው

ደረጃ በታች ሆነው በተገኙበት ላይ እርምጃ
ይወስዳል፤


02 / በሌሎች አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች የሚሠራባ

ቸው አስገዳጅ ደረጃዎች በተቀናጀ መልኩ
እንዲተገበሩ ያደርጋል፣ በአፈጻጸም ላይ የሚ

ወያይ ጉባኤ ይጠራል፣ መድረኩንም ይመራል፤


03/ የአገሪቱን የንግድ መረጃዎች ያደራጃል፣ ለሚመለ

ከታቸው አካላት ያሰራጫል፤


04 / የሸማቾችን ጨምሮ የንግድና የዘርፍ ማህበራት

ምክር ቤቶችን እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋ
ቋሙትንም እንዲጠናከሩ ያደርጋል፡፡


‹‹
፳3. የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

1 / የሀገሪቱን የልማት አቅጣጫ መሠረት ያደረገ

የሣይንስና ቴክኖሎጂ ምርምርና ልማት
ፕሮግራም ያዘጋጃል፤ በመንግሥት ሲፀድቁም

ተግባራዊ እንዲደረጉ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣ይገመግማል፤


2/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የቴክ

ኖሎጂ ፍላጎት ለመዳሰስ፣ቴክኖሎጂዎችን ለማፈ
ላለግ፣ለመምረጥ፣ለማስገባት፣ለመቀመር፣ለመጠቀም

እና ለማስወገድ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፣
አፈፃፀሙን ይከታተላል፤


2/ in cooperation with the concerned

bodies, establish a system for technology

need assessment, identification,

acquisition, packaging, utilization and

disposal, and follow up the

implementation of same;

3/ register technology transfers made in

every sector, coordinate codification and

technology capability accumulation efforts,

and ensure successive use of same;


4/ coordinate science and technology

development activities and national

research programs; ensure that research

activities are conducted in line with the

country's development needs;

5/ organize science, technology and

innovation data base, compile information,

set national standards for information

management, prepare and ensure the

application of science and technology

innovation indicators;

6/ facilitate interaction and collaboration

among Government and Private Higher

Education and Research institutions and

industries with a view to enhancing

research and technological development;


7/ prepare and follow up the

implementation of the country's long-

term human resource development plans in

the fields of science, technology,

innovation and quality infrastructure;

cooperate with the concerned organs to

ensure that the countries educational

curricula focus on the development of

science and technology;

8ሺ6፻04


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8615


3 / በየዘርፉ በሽግግር የሚመጡ ቴክኖሎጂዎችን

መረጃ ይመዘግባል፣ ሞዲፋይ የማድረግና
የማቀብ ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ለቀጣዩ

ሥራ እንቅስቃሴም እንዲውሉ ያደርጋል፤


4 / የሣይንስና ቴክኖሎጂ ልማት እንቅስቃሴዎችንና

ሀገራዊ የምርምር ፕሮግራሞችን ያስተባብራል፤
የሚካሄዱ የምርምር ሥራዎች ከሀገሪቱ የልማት

ፍላጎት ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋጋጣል፤


5 / የሣይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን መረጃ ቋት

ያደራጃል፣ መረጃዎችን ያጠናቅራል፤ አገራዊ
የመረጃ አያያዝ ደረጃ ያወጣል፤ የሣይንስና

ቴክኖሎጂ ኢኖቬሽን አመለካቾችንም ያዘጋጃል፣
ለአገልግሎት እንዲውሉ ያደርጋል፤


6 / በመንግሥትና በግል የከፍተኛ ትምህርትና

የምርምር ተቋማት እና በኢንዱስትሪው ዘርፍ
መካከል ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት

እንቅስቃሴ የሚያግዝ ምቹ የርስበርስ ትስስርና
ቅንጅታዊ አሠራር እንዲፈጠር ሁኔታዎችን

ያመቻቻል፤


7 / የሀገሪቱን የረዥም ጊዜ የሣይንስ፣ የቴክኖሎጂ፣

የኢኖቬሽንና የጥራት መሠረተ ልማት የሰው
ኃይል ልማት ያቅዳል፣ ተግባራዊነቱንም
ይከታተላል፤ የሀገሪቱ ሥርዓተ ትምህርት

ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማት አንፃር መቃኘቱን
ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
ይተባበራል፤


8/ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ በሣይንስና

ቴክኖሎጂ እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ
ተቋማትና ባለሙያዎች አቅም የሚገነባበትን

ሁኔታ በማመቻቸት ረገድ ድጋፍ ይሰጣል፤


8/ facilitate capacity building of public

and private sector institutions and

professionals involved in science and

technological activities;


9/ establish and implement a system for

granting prizes and incentives to

individuals and institutions who have

contributed to the advancement of

science, technology and innovations;


10/ establish, coordinate and support

councils that facilitate the coordination

of research activities;


11/ encourage and support professional

associations and academies that may

provide pivotal contribution to the

development of science and technology;


12/ in collaboration with stakeholders,

identify the technology demand to

ensure the transfer and development of

technology; disseminate organized and

well elaborated appropriate and value

added technology information to users;


13/ ensure the proper implementation of

activities relating to National quality

infrastructure and radiation protection

services, standardization, conformity

assessment, accreditation activities and

metrology services, as well as the registr

ation and administration of intellectual

property;

14/ lead science and technology related

institutions and ensure their contribution

to the economic development of the

country.


8ሺ6፻05


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8616


9/ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ ልማትና ለፈጠራ

ሥራዎች እድገት አስተዋጽኦ ላበረከቱ
ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና ማበረታቻ

የሚሰጥበትን ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊም
ያደርጋል፤


0 / የምርምር ሥራዎችን ለማስተባበር የሚያግዙ

ምክር ቤቶችንም ያቋቁማል፣ ያስተባብራል፣
ይደግፋል፤


01 / ለሣይንስና ቴክኖሎጂ መዳበር የበለጠ አስተዋ

ጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ የሙያ ማኀበራትንና
አካዳሚዎችን ያበረታታል፤ ይደግፋል፤


02 /የቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማትን ለማሳደግ

ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት
የቴክኖሎጂ ፍላጐትን ይለያል፤ አግባብነት

ያላቸውና ዕሴት የሚጨምሩ የቴክኖሎጂ መረጃ
ዎችን አደራጅቶና ተንትኖ ለተጠቃሚዎች
ያቀርባል፤


03 / የብሔራዊ የጥራት መሠረተ ልማትና የጨረራ

መከላከያ አገልግሎቶች፣ የደረጃዎች ምደባ፣
የተስማሚነት ምዘና፣ የአክርዲቴሽን ሥራዎች

እና የሥነ-ልክ አገልግሎቶች እንዲሁም
የአዕምሯዊ ንብረት ምዝገባና አስተዳደር

ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤


04 / የሣይንስና ቴክኖሎጂ ነክ ተቋማትን ይመራል፤

ለአገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን
አስተዋጽዖ ያረጋግጣል፡፡


፳4. የትራንስፖርት ሚኒስቴር

የትራንስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

24. The Ministry of Transport

The Ministry of Transport shall have the

powers and duties to:

1/ ensure that transport infrastructures are

constructed, upgraded and maintained;


2/ set standards for transport infrastr

uctures; determine the usage, mainten

ance, and administration system of

transport infrastructures and ensure

their implementation;


3/ ensure the integration, promotion and

accessibility of land, air, and water

transport services and that they serve the

country’s development strategy in a

comprehensive manner;

4/ ensure the establishment and impleme

ntation of regulatory frameworks to

guarantee the provision of reliable and

safe land, air, and water transport

services;

5/ identify and implement measures that

enables to mitigate the impact of

transport infrastructures and services on

climate change;


6/ regulate transit services related to

import and export of goods; ensure the

logistic services of the country is

prompt and competitive;

7/ ensure that the investigation of aircraft

accidents are carried out in accordance

to the acceptable standards;


8/ organize the transport data of the

country, disseminate same to

concerned bodies;


8ሺ6፻06


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8617


1 / የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶች መዘርጋታ

ቸውን፣ መስፋፋታቸውንና መጠገናቸውን
ያረጋግጣል፤

2 / የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶችን ስታንዳርድ

ያወጣል፤ የአጠቃቀም፣ የአያያዝና የአስተዳደር
ሥርዓቶችን ይወስናል፤ ተግባራዊነታቸውንም

ያረጋግጣል፤


3 / የየብስ፣ የአየርና የባህር ትራንስፖርት አገልግሎ

ቶች የተቀናጁ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ መሆናቸውን
እንዲሁም የሀገሪቱን የልማት ስትራቴጂዎች በተሟላ

ሁኔታ የሚያገለግሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤


4 / የአየር፣ የባህርና የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎ

ቶች አስተማማኝና ደህንነታቸው የተረጋገጠ
እንዲሆኑ የሚያስችሉ የቁጥጥር ሥርዓቶችን

እንዲዘረጉና ሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፤


5 / የትራንስፖርት መሠረተ- ልማቶችና አገልግ

ሎቶች በአካባቢ አየር ፀባይ ለውጥ ላይ የሚኖራ
ቸውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የሚያስችሉ ስልቶችን

በመለየት ሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤


6 / የወጪና ገቢ ዕቃዎችን የተመለከቱ የትራንዚት

ሥራዎ ችን ይቆጣጠራል፤ የሀገሪቷን የሎጂስ ቲክስ
ሥርዓት ቀልጣፋና ተወዳዳሪ መሆኑን ያረጋግጣል፤


7 / የአውሮፕላን ትራንስፖርት አደጋ ምርመራ

ተቀባይነት ባለው ደረጃ መሠረት መከናወኑን
ያረጋግጣል፤


8 / የሀገሪቷን የትራንስፖርት መረጃዎች ያደራጃል፤

ለሚመለከታቸው አካላት ያሰራጫል፤


9 / የመሬት ውስጥ ለውስጥ ትራንስፖርት መሠረተ

ልማቶችንና አገልግሎቶችን ስታንዳርድ

9/ formulate standards for tube line

transport infrastructure and services,

and ensure implementation of same;


10/ ensure utilization, expansion, and

reinforcement of advanced

technologies and practices in the

countries transport infrastructures and

services;

11/ follow up the activities of the Ethio-

Djibouti Railways in accordance with

the agreements concluded between the

two countries.

25. The Ministry of Communications and

Information Technology

The Ministry of Communications and

Information Technology shall have the

powers and duties to:

1/ promote the expansion of

communication services and the

development of information technology;

2/ facilitate the creation of institutional

capacity for the effective implementation

of information technology development

policy;


3/ set and implement standards to ensure

the provision of quality, reliable and safe

communication and in formation techno

logy services;


4/ regulate the rate of telecommunication

service charges;


8ሺ6፻07


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8618


ያወጣል፤ ተግባራዊነታቸውን ይቆጣጠራል፤


0 / የትራንስፖርት መሠረተ- ልማቶችና አገልግሎ

ቶችን የተመለከቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችና
አሠራሮች በሀገር ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውሉ፣

እንዲስፋፉና እንዲዳብሩ ያደርጋል፤


01 / የኢትዮጵያና ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅትን

የሥራ እንቅስቃሴዎች በሁለቱ አገሮች መካከል
በተደረገው ስምምነት መሠረት ይከታተላል፡፡


፳5. የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር


የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


1/ የመገናኛ አገልግሎቶችና የኢንፎርሜሽን

ቴክኖሎጂ ልማት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤


2 / የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት

ፖሊሲን በብቃት ለማስፈጸም የሚያስችል
ተቋማዊ አቅም እንዲገነባ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፤

3 / የመገናኛና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግ

ሎቶች ጥራታቸው፣ደህንነታቸውና አስተማማ
ኝነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ

ደረጃዎችን ይወስናል፣ ተግባራዊ መደረጋቸውን
ይቆጣጠራል፤


4 / ለቴሌኮሙኒኬሽን አልግሎቶች የሚጠየቀውን

ክፍያ ይቆጣጠራል


5/ የቴሌኮሙኒኬሽንና የፖስታ አገልግሎቶች

5/ Provide license and regulate telecom

munication and postal service operators;


6/ ensure the technical compatibility of

telecommunication equipments;


7/ assign and monitor Government domain

names and register addresses to develop

and coordinate Government institutions'

information system;

8/ coordinate all stakeholders for the

creation and proper utilization of

country code top level domain, and

facilitate the proper implementation of

same;


9/ facilitate the creation of fast and

affordable information access;


10/ follow up, and provide necessary

support for, the implementation of

modern information network between

and within Federal and Regional

Government institutions;


11/ ensure mission critical systems and

services in public sector are

computerized and online services are

gradually available to users;


12/ ensure the integration and

interoperability of operational and

forthcoming computer networks and

applications;


8ሺ6፻08


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8619


በመስጠት ሥራ ላይ ለሚሰማሩ ፈቃድ
ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል፤

6/ ለቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚውሉ

መሣሪያዎችን የቴክኒክ ብቃት ያረጋጋጣል፤


7 / በመንግሥታዊ ተቋማት የመረጃ ሥርዓትን

ከመገንባትና ከማቀናጀት አንፃር የመንግሥት
የዶሜይን ስም ይደለድላል፣ አድራሻ ይመዘግባል፣

ይቆጣጠራል፤

8 /የአገሪቱን የከፍተኛውን ደረጃ መለያ ዶሜይን ስም
ሀገራዊ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲፈጠርና

በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውል የሚመለከታ
ቸውን ያስተባብራል፣ ለአፈፃፀሙም እገዛ
ያደርጋል፤

9 / መረጃ በተፋጠነ መልክና በተመጣጠነ ወጪ

ማግኘት የሚቻልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤

0 / በፌደራልና በክልል መንግሥታት ተቋማት

መካከል እንዲሁም በፌደራልም ሆነ በክልል
ተቋማት ውስጥ ዘመናዊ የኢንፎርሜሽን

መረብ መዘርጋቱን ይከታተላል፣ ተገቢውን
ድጋፍ ይሰጣል፣

01 / ለሕዝብ አልግሎት በመስጠት ላይ ያተኮሩ

መሠረታዊ ሲስተሞችና አልግሎቶች
በኮምፒዩተር የተደገፉ እንዲሆኑና ደረጃ
በደረጃም ለተጠቃሚዎች በቀጥታ አገልግሎት
ሊሰጡ በሚችሉበት ሁኔታ መመቻቸታቸውን
ያረጋግጣል፤

02 / በሥራ ላይ የሚውሉ የኮምፒዩተር መረቦችና

አፕሊኬሽኖች ከቴክኒክና አሠራር አኳያ
መቀናጀትና መናበብ መቻላቸውን ያረጋግጣል፤


13/ support the coordinated and secured

information flow and exchange between

Government institutions, follow up

their proper applications;


14/ issue certificates of competence to

information technology professionals

and entities whose accreditations do not

fall under the jurisdiction of other

government organs;

15/ issue directives necessary for regulating

telecommunication, postal and

information technology services;


16/ conduct research and studies for the

advancement of new technologies and

services in the communication and

information technology field;

17/ collaborate with educational institutions

to promote education in the fields of

communication and information

technology;

18/ give training and, advice on project

administration and implementation to

facilitate the utilization of communication

and information technology in Government

organization; issue directives and follow

up implementation of same;


19/ design favorable conditions for the

development of communication and

information technology industry and

cause implementation of same;

20/ authorize and supervise the use of radio

frequencies allotted to Ethiopia;


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8620


03 / በመንግሥታዊ ተቋማት መካከል የተቀናጀና

ደህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ ፍሰትና ልውውጥ
እንዲኖር ድጋፍ ይሰጣል፤ በአግባቡ ጥቅም

ላይ ስለመዋሉ ይከታተላል፤


04 / በሌሎች የመንግሥት አካላት ብቃታቸው

ለማይረጋገጥ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ባለሙያዎችና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ

የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤


05 / የቴሌኮሙኒኬሽን፣የፖስታ እና የኢንፎርሜሽን

ቴክኖሎጂ አገልግሎቶችን ለመቆጣጠር አስፈላጊ
የሆኑ መመሪያዎችን ያወጣል፤

06 /በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ

አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችና አገልግሎቶች እንዲ
ስፋፉ ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፤


07 / በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ

የሚሰጥ ትምህርት እንዲስፋፋ ከትምህርት
ተቋሞች ጋር ይተባበራል፤


08 / በመንግስታዊ መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የመገና

ኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትን
ጥቅም ላይ ለማዋል እንዲቻል የሥልጠና እና

የፕሮጀክት አስተዳደርና አፈጻጸም ምክር

ይሰጣል፤ መመሪያ ያወጣል ስለአፈጻጸሙም
ክትትል ያደርጋል፤

09 /የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪ

እንዲያድግ ምቹ ሁኔታዎችን ይቀይሳል፣
ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፤


፳/ ለኢትዮጵያ የተመደበውን የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ
አጠቃቀም ይፈቅዳል፣ ይቆጣጠራል፤


21/ establish national telecommunication

numbering plan, allocate and administer

numbers and supervise efficient use

thereof;


22/ collect service fees in accordance with

rates approved by the Council of

Ministers.

26. The Ministry of Urban Development and

Housing

1/ The Ministry of Urban Development

and Housing shall have the powers and

duties to:

a) establish integrated national urban

system by preparing national spatial

plan and follow up implementation of

same; provide capacity building

support to Regional Governments;

b) undertake studies relating to

urbanization, and set criteria for

categorization and role definition of

urban centers;

c) provide all-round and coordinated

support to urban centers to make

them development centers capable of

influencing their surroundings;

d) provide capacity building support to

urban centers for improving their

service delivery and ensuring

developmental good governance; and

where necessary, organize training

and research centers in the field of

urban development;


8ሺ6፻09


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8621


፳1/ ብሔራዊ የቴሌኮሙኒኬሽን ቁጥር ፕላን

ያወጣል፣ ቁጥሮችን ይመድባል፣ ያስተዳድራል፣
አጠቃቀማቸውን ይቆጣጠራል፤


፳2/ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚኒስትሮች

ምክር ቤት በሚያጸድቀው ተመን መሠረት
የአገልግሎት ክፍያዎችን ያስከፍላል፡፡

፳6. የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር


1 / የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የሚከተሉት

ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ) አገራዊ ስፓሻል ፕላን በመስራት የተቀናጀ
የአከታተም ሥርዓት ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤ ለክልሎች የአቅም ግንባታ

ድጋፍ ይሰጣል፤


ለ) አከታተምን በሚመለከት ጥናት ያካሂዳል ፤
የከተሞችን ፈርጅ እና ሚና መወሰኛ

መመዘኛ ያወጣል ፤


ሐ ) ከተሞች የልማት ማዕከል ሆነው
በአካባቢያቸው ላይ በጎ ተጽዕኖ

የሚያሳድሩ እንዲሆኑ ሁለገብና የተቀናጀ
ድጋፍ ይሰጣል ፤


መ ) ከተሞች የአገልግሎት አሰጣጣቸውን እንዲ
ያሻሽሉ እና መልካም ልማታዊ አስተዳ

ደር እንዲያሰፍኑ የአቅም ግንባታ እገዛ
ያደርጋል፤ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በከተ ሞ ች

ልማት መስክ የማሠልጠኛና የምርምር
ማዕከሎችን ያደራጃል ፤


e) in collaboration with Regional States,

undertake studies for the

integration of urban and rural

development activities; cause their

approval by the concerned organs;

assist and follow-up the

implementation of same;

f) follow up the activities of city

administrations accountable to the

Federal Government;

g) undertake studies for setting general

directions for citizens to acquire

residential houses compatible with

their own income; cause their

approval by the concerned organs;

provide capacity building support to

regions for the implementation of

same;

h) undertake studies for the

integration of urban development

with poverty reduction activities, and

support the implementation of same;


i) ensure food security and job creation

in the urban settings;

j) provide support for plan-led

urbanization and follow-up its

implementation;

k) devise strategy that support the

development of new township in the

cities and the surroundings; cause its

approval by the concerning organ,

support implementation of same;


l) undertake study to establish

institutions at the Federal and

Regional levels that will be

responsible to acquire, develop and

supply urban land in a continuous,

8ሺ6፻!


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8622


ሠ ) ከክልሎች ጋር በመተባበር የከተ ሞ ች ልማት
ከገጠር ልማት ጋር በተቀናጀ መንገድ

የሚከናወንበትን ሁኔታ በ ሚመ ለከት ጥናቶችን
ያደርጋል፤ በሚመለከታቸው አካላት እንዲጸድቁ
ያደርጋል፤ ተግባራዊ እንዲሆኑ ያግዛል ፣ አፈፃ

ፀማቸውንም ይከታተላል፤


ረ ) ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ የሆኑ የከተማ
አስተዳደሮችን የሥራ እንቅስቃሴዎች

ይከታተላል ፤

ሰ ) ዜጎች ከአቅማቸው ጋር የተመጣጠነ መኖሪያ
ቤት እንዲኖራቸው አጠቃላይ አቅጣጫ ለመ ቀየስ

የሚያስችሉ ጥናቶችን ያካሂዳል፤ በሚመለከ
ታቸው አካላት እንዲጸድቁ ያደርጋል፤

ለተግባራዊነ ታቸውም ለክልሎች የአቅም
ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፤


ሸ) የከተማ ልማት ሥራ ከድህነት ቅነሳ ጋር
የተቀናጀ እንዲሆን ጥናቶችን ያካሂዳል፤

ለተግባራዊነታቸውም ድጋፍ ይሰጣል ፤


ቀ ) የከተማ የምግብ ዋስትና እና የሥራ ዕድል
ፈጠራ እንዲረጋገጥ ያደርጋል ፤

በ) ከተሞች በፕላን እንዲመሩ እገዛ እና
ክትትል ያደርጋል፤


ተ) አዳዲስ የከተማ ክፍሎች በነባር ከተሞች
ውስጥ እና በዙሪያቸው የሚፈጠሩበትን
ስትራቴጂ ይቀይሳል፤ በሚመለከተው አካል

እንዲጸድቅ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይደግፋል፤


ቸ) በአገር አቀፍና በክልል የከተማ መሬትን
በማሰባሰብና በማልማት በቀጣይነት፣

በግልጽነትና በተጠያቂነት መርህ ለማቅረብ
የሚችሉ ተቋማት እንዲደራጁ ያጠናል፤

transparent and accountable manner;

cause their approval by the concerned

organs; follow up implementation of

same;

m) provide support to ensure the supply

of developed urban land in

accordance with the demand;


n) build a cadastre and immovable

property market systems that ensures

transparency and accountability to

enhance a free market economy;


o) ensure integrated infrastructure

provision and service delivery in the

urban setting;


p) undertake studies that ensure

integrated and efficient urban

mobility and support and follow up

its implementation;

q) set standards for urban cleansing,

beautification and greenery

development, support and follow up

its implementation;

r) undertake study to establish urban

development finance improvement

system; cause its approval by the

concerned organ; sourcing urban

development funding; provide

implementation support and

institutional capacity building;


s) coordinate the content and course of

activities of other sectors that will be

implemented within the urban sites and

that may have big implications for the

accelerated efficient development

urban settings so as to orient with the

urban setting;

8ሺ6፻!1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8623


በሚመለከታቸው አካላት እንዲጸድቁ
ያደርጋል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤


ኀ) በከተሞች ፍላጎትን መሠረት ያደረገ የለማ
መሬት አቅርቦት ለማረጋገጥ ድጋፍ
ይሠጣል፤

ነ) የነፃ ገበያ ሥርዓት ለማረጋገጥ የሚያስችል
ግልፅነትና ተጠያቂነት የሚያሰፍን የካዳስተር

እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይት ሥርዓት
እንዲገነባ ያደርጋል፤

ኘ) በከተሞች የመሠረተ ልማት አቅርቦትና
አገልግሎት አሰጣጥ የተቀናጀ እንዲሆን
ያደርጋል፤

አ) የከተማ ሞቢሊቲ ከመሬት አጠቃቀም ጋር
ተሳስሮ በስልጠት እንዲመራ ጥናት ያደርጋል፣
ይደግፋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤


ከ) የከተሞችን ፅዳት፣ ውበትና አረንጓዴ
ልማት ስታንዳርድ ያወጣል፣ የትግበራ

ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤


ኸ) የከተሞች ልማት ፋይናንስ ማጠናከሪያ
ሥርዓት ያጠናል፣ በሚመለከተው አካል

እንዲጸድቅ ያደርጋል፣ ፈንድ ያሰባስባል፣
ለአፈጻጸሙም ተቋማዊ አቅም እንዲፈጠር

ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤


ወ ) በተልዕኮ ለሌሎች ዘርፎች የተሰጡና
በከተማ ምህዳር የሚተገበሩ እና ለከተሞች

ልማት ፍጥነትና ውጤታማነት ፋይዳ ያላቸው
ተግባራትን ይዘትና ሂደት የከተማ ቅኝት

ለማስያዝ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፤


t) without prejudice to the powers

given by law to any other

Government organ, ensure the

proper administration of houses

owned by the Federal Government.


2/ The powers and duties given to the

Ministry of Urban Development,

Housing and Construction by the

provisions of other laws, currently in

force, with respect to matters relating to

urban development and housing, are

hereby given to the Ministry of Urban

Development and Housing.

27. The Ministry of Construction

1/ The Ministry of construction shall have

the powers and duties to:


a) without prejudice to the powers

given by law to other organs, set and

follow up the compliance of

standards for construction works;

b) create conducive conditions for the

development of internationally

competitive construction industry;


c) provide necessary support in the

preparation of designs and contract

documents and also supervision for

building constructions financed by

the Federal Government;


d) register and issue certificates of

professional competence to engineers

and architects engaged in the

construction sector; determine the

grades of contractors and consultants,

and issue certificates of competence to

those operating in more than one

Regional States;


8ሺ6፻!2


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8624


ዘ) ለሌላ የመንግሥት አካል በሕግ የተሰጠ
ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በፌደራል
መንግሥት ባለቤትነት ሥር የሚገኙ ቤቶች

አስተዳደር በአግባቡ እንዲከናወን መደረጉን
ያረጋጋጣል፡፡

2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

የከተማ ልማትና ቤቶችን በሚመለከት ለከተማ
ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ
አዋጅ ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡


፳7. የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

1/ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና

ተግባሮች ይኖሩታል፡-

ሀ) ለሌሎች አካላት በሕግ የተሰጠው ሥልጣን
እንደተጠበቀ ሆኖ የኮንስትራክሽን ሥራዎችን

ደረጃ ያወጣል፣ መከበራቸውን ይከታተላል፤


ለ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የተወዳዳሪነት ብቃት ያለው
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለመገንባት

የሚያስችሉ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ
ያደርጋል፤

ሐ ) በፌደራል መንግሥት በጀት ለሚሠሩ
ሕንፃዎች ዲዛይኖችና የግንባታ ውሎች

እንዲዘጋጁ በማድረግና የግንባታ ሥራዎችን
በመቆጣጠር ረገድ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣

መ) በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚሰማሩ መሐንዲሶ
ችና አርክቴክቶችን ይመዘግባል፣ የሙያ ችሎታ

ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤ የሥራ
ተቋራጮችንና የአማካሪዎችን ደረጃ ይወስናል፤

ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ውስጥ መሥራት
ለሚችሉ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪዎች

የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤

e) design national construction

enterprises strengthening strategy to

ensure competence and viability;

follow up the implementation of same;


f) undertake research for improving

the types and qualities of local

construction materials;


g) ensure the availability of

appropriate organizational set-up,

systems and human resource

required for the implementation of

building codes and standards in the

cities; and follow up and support the

implementation of same.

2/ The powers and duties given to the

Ministry of Urban Development,

Housing and Construction by the

provisions of other laws, currently in

force, with respect to matters relating to

construction are hereby given to the

Ministry of Construction.


28. The Ministry of Water, Irrigation and

Electricity

1/The Ministry of Water, Irrigation and

Electricity shall have the powers and

duties to:

a) promote the development of water

resources and electricity;

b) undertake basin studies and verify

the country’s ground and surface

water resource potential in terms of

volume and quality, and facilitate the

utilization of same;


8ሺ6፻!3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8625


ሠ) አገር በቀል የኮንስትራክሽን ድርጅቶችን
ብቃትና ቀጣይነት ለማረጋገጥ የሚያስችል

ስትራቴጂ ይቀይሳል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤


ረ ) በአገር ውስጥ የሚመረቱ የኮንስትራክሽን
ዕቃዎችን ዓይነትና ጥራት ለማሻሻል የሚረዳ

ምርምር ያካሂዳል፤


ሰ) የህንጻ ኮድና ስታንዳርዶች በከተሞች
ተፈጻሚ እንዲሆኑ ተገቢው አደረጃጀት፣

አሠራርና የሰው ሃይል አቅም እንዲፈጠር
ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን ይደግፋል፣
ይከታተላል፡፡


2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

ኮንስትራክሽንን በሚመለከት ለከተማ ልማት፣
ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተሰጥተው

የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ
ለኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


፳8. የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር


1/ የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር የሚከተሉ ት

ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ) የውሃ ሀብትና የኤሌክትሪክ ልማት እንዲስፋፋ
ያደርጋል፤


ለ) የተፋሰስ ጥናት በማካሄድ የሀገሪቱን የከርሰ
ምድርና ገጸ ምድር የውሃ ሀብት አለኝታ

በመጠንና በጥራት ይለያል፣ ጥቅም ላይ
የሚውልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤


c) determine conditions and methods

required for the optimum and

equitable allocation and utilization of

water bodies that flow across or lie

between more than one Regional

States among various uses and the

Regional States;

d) undertake studies and negotiations of

treaties pertaining to the utilization of

boundary and trans-boundary water

bodies, and follow up the

implementation of same;

e) cause the carrying out of study,

design and construction works to

promote the expansion of medium

and large irrigation dams;


f) administer dams and water structures

constructed by Federal budget unless

they are entrusted to the authority of

other relevant bodies;


g) in cooperation with the appropriate

organs, prescribe quality standards

for waters to be used for various

purposes;

h) support the expansion of potable

water supply coverage; follow up and

coordinate the implementation of

projects financed by foreign

assistance and loans;

i) promote the growth and expansion of

the country's supply of electric

energy;

j) issue permits and regulate the

construction and operation of water

works relating to water bodies

referred to in paragraphs (c) and (d)

of this sub-article;

8ሺ6፻!4


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8626


ሐ) ከአንድ በላይ የሆኑ ክልሎችን አቋርጦ
የሚፈስ ወይም የሚያዋስን ውሃ በልዩ ልዩ

የአገልግሎት ዓይነቶችና በክልሎች መካከል
ሚዛናዊ በሆነ መንገድ የሚከፋፈልበትንና ጥቅም

ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ይወስናል፤


መ ) በወሰንና ወሰን ተሻጋሪ የውሃ አካላት
አጠቃቀም ላይ ጥናት ያካሂዳል፣ አለም

አቀፍ ውሎችን ይደራደራል፣ አፈጻጸማቸውን
ይከታተላል፤


ሠ ) የመካከለኛና የከፍተኛ መስኖ ልማት
ሥራዎችን ለማስፋፋት የሚያስችሉ የጥናት፣

የዲዛይንና የግንባታ ሥራዎች እንዲካሄዱ

ያደርጋል፤


ረ ) ለሚመለከታቸው ሌሎች አካላት እንዲተላለፉ
ካልተደረገ በስተቀር፣ በፌደራል መንግሥት

በጀት የተገነቡ ግድቦችንና የውሃ ውቅሮችን
ያስተዳድራል


ሰ ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ለልዩ ልዩ
አገልግሎቶች የሚውል ውሃ ሊኖረው የሚገባውን

የጥራት ደረጃ ይወስናል፤


ሸ) የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን እንዲያድግ
እገዛ ያደርጋል፤ ከውጭ በሚገኝ እርዳታና
ብድር የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም

ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤


ቀ ) የሀገሪቱ ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት
እንዲያድግና እንዲስፋፋ ያደርጋል፤


በ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ (ሐ) እና
(መ ) በተጠቀሱት የውሃ አካሎች ላይ የውሃ

k) ensure the proper execution of

functions relating to meteorological

services.

2/ The powers and duties given to the

Ministry of Water, Irrigation and

Energy by the provisions of other laws,

currently in force, with respect to water

resource and electricity, are hereby

given to the Ministry of Water,

Irrigation and Electricity.

29. The Ministry of Mines, Petroleum and

Natural Gas

1/ The Ministry of Mines, Petroleum and

Natural Gas shall have the powers and

duties to:

a) promote the development of

mining, petroleum and natural gas;


b) ensure the proper collection,

maintenance and accessibility to

users of data on minerals,

petroleum and natural gas;

c) encourage investment through

creating conducive conditions for

exploration and mining operations;


d) regulate, in cooperation with the

concerned organs, the market for

precious and ornamental minerals

produced at traditional level and

small-scale mining operations

comply with law;

e) organize, as may be necessary,

research and training centers that

may assist the enhancement of the

development of mining, petroleum

and natural gas;


8ሺ6፻!5


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8627


ሥራዎች ለመሥራትና በጥቅም ላይ
ለማዋል ፈቃድ ይሰጣል፣ይቆጣጠራል፤

ተ) የሜቲዎሮሎጂ አገልግሎት ሥራ በአግባቡ
እንዲከናወን መደረጉን ያረጋግጣል፡፡


2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

የውሃ ሀብትንና ኤሌክትሪክን በሚመለከት
ለውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተሰጥተው

የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለውሃ፣
መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


፳9. የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር


1 / የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር

የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማት
እንዲስፋፋ ያደርጋል፤


ለ ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ መረጃዎች
በአግባቡ እንዲሰበሰቡ፣እንዲጠ በቁና ለተጠቃ

ሚዎች እንዲቀርቡ ያደርጋል፤


ሐ ) ለማዕድን፣ለነዳጅና ለተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና
ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢንቨስትመንት

ያበረታታል፤

መ) ከሚመለከታቸው ጋር በመተባበር በባህላዊና
በአነስተኛ ደረጃ የሚመረቱ የከበሩና

የጌጣጌጥ ማዕድናት ግብይት ሕጋዊ
መስመር እንዲይዝ ያደርጋል፤


ሠ) የማዕድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማትን
ለማፋጠን የሚረዱ የምርምርና የማሠልጠኛ

ተቋሞችን እንዳስፈላጊነቱ ያደራጃል፤

f) issue licenses to private investors

engaged in exploration and mining

operations, and ensure that they

conduct mining and exploration

operations and meet financial

obligations in accordance with

their concession agreements;

g) ensure the quality standards of

petroleum and natural gas products,

set standards for petroleum storage

and distribution facilities, and

follow up the enforcement of same;

h) in cooperation with the appropriate

organs, determine the volume of

petroleum reserve and ensure that it

is maintained;


i) in cooperation with the concerned

organs organize and build the

capacity of individuals engaged in

traditional mining operation.


2/ The powers and duties given to the

Ministry of Mines by the provisions of

other laws, currently in force, with

respect to mines, petroleum and natural

gas, are hereby given to the Ministry of

Mines, Petroleum and Natural Gas.

30. The Ministry of Environment, Forest and

Climate Change

1/ The Ministry of Environment, Forest

and Climate Change shall have the

powers and duties to:


a) coordinate activities to ensure that

the environmental objectives

provided under the Constitution

and the basic principles set out in

the Environmental Policy of the

Country are realized;

8ሺ6፻!6


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8628


ረ ) በማዕድን፣በነዳጅና በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና
ልማት ለሚሠማሩ የግል ባለሃብቶች ፈቃድ
ይሰጣል፤ በገቡት ውል መሠረትም ሥራቸውን

ማካሄዳቸውንና የክፍያ ግዴታቸውን መፈጸማ
ቸውን ይቆጣጠራል፤


ሰ) የተፈጥሮ ጋዝና የነዳጅ ምርቶችን የጥራት
ደረጃ ያረጋግጣል፣ ማከማቻና ማከፋፈያ

ተቋሞችን ደረጃ ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን
ይከታተላል፤


ሸ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር
የነዳጅና መጠባበቂያ ክምችትን መጠን

ይወስናል፣ ክምችቱ እንዲኖር መደረጉን
ያረጋግጣል፤

ቀ ) በባህላዊ መንገድ ማዕድን ማምረት ሥራ ላይ
የተሰማሩ ግለሰቦችን ከሚመለከታቸው አካላት

ጋር በመተባበር ያደራጃል፣ አቅማቸውን

ይገነባል፡፡

2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

ማዕድንን፣ ነዳጅንና የተፈጥሮ ጋዝን በሚመለከት
ለማዕድን ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና

ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለማዕድን፣ነዳጅና የተፈጥሮ

ጋዝ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


፴. የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር


1 /የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ

ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች
ይኖሩታል፡-
ሀ) በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉት የአካባቢ ደህ

ንነት ዓላማዎችና በአገሪቱ የአካባቢ ፖሊሲ
የተመለከቱት መሠረታዊ መርሆዎች ከግብ

መድረሳቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ

b) establish a system and follow up

implementation for undertaking

environmental impact assessment or

strategic environmental assessment on

social and economic development

polices, strategies, laws, programmes

and project set by the government

or Privet;

c) prepare a mechanism that promotes

social, economic and environmental

justice and channel the major part

of benefit derived thereof to the

affected communities to reduce

emissions of greenhouse gases that

would otherwise have resulted

from deforestation and forest

degradation;

d) coordinate actions on soliciting the

resources required for building a

climate resilient green economy in

all sectors and at all Regional levels;

as well as provide capacity building

support and advisory services;

e) establish a system for evaluating

and decision making, in accordance

with the Environmental Impact

Assessment Proclamation, the

impacts of implementation of

investment programs and projects

on environment prior to approvals

of their implementation by the

concerned sectoral licensing organ

or the concerned regional organ;

f) prepare programmes and directives

for the synergistic implementation

and follow up of environmental

agreements ratified by Ethiopia

pertaining to the natural resources

base, desertification, forests,

8ሺ6፻!7


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8629


ተግባራትን ያስተባብራል፤


ለ) በመንግሥትም ሆነ በግል የሚወጠኑ
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ፖሊሲዎች፣

ሥልቶች፣ ሕጎች መርሐ ግብሮች እና
ፕሮጀክቶች ላይ የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ

ወይም ስልታዊ የአካባቢ ግምገማ ለማካሄድ
የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፤ ሥርዓቱ

በተግባር ላይ መዋሉንም ይከታተላል፤


ሐ) ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ፍትህን
በሚያራምድና ከሚገኘው ጥቅም ትልቁን ድርሻ

በእርምጃው ለሚነኩ ማህበረሰቦች በሚያስገኝ
የስርየት እርምጃ ከደን ምንጣሮና ጉስቁልና
ሊከተል ይችል የነበረውን የሙቀት አማቂ

ጋዞች ልቀት የመቀነሻ ሥርዓት ያዘጋጃል፤


መ) ለአየር ንብረት የማይበገር አረንጓዴ
ኢኮኖሚን በየዘርፉና በየክልሉ ለመገንቢያ

የሚውል ሃብት የሚያስገኙ ተግባራት
ዝግጅትን ያስተባብራል፤ የአቅም ግንባታ
ድጋፍንና የምክር አገልግሎትን ይሰጣል፤


ሠ ) በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ መሠረት
ለልማት ፕሮጀክት እና ፕሮግራም የይሁንታ

ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት የፕሮጀክቱ እና
ፕሮግራሙ ትግበራ በአካባቢ ላይ የሚያስከተለው

አሉታዊ ተፅዕኖ በሚመለከተው የዘርፍ የፈቃድ
ሰጪ አካል ወይም በሚመለከተው የክልል

አካል ተገምግሞ ውሣኔ የሚሰጥበትን
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ትግበራውንም ያረጋግጣል ፤


ረ) ኢትዮዽያ ከተፈጥሮ ሃብቶች መሠረት፣
ከበረሀማነት፣ ከደን፣ ከአደገኛ ኬሚካሎች፣
ከኢንዱስትሪ ቆሻሻዎች እና ከሰው ሰራሽ

የአካባቢ አደገኛ ንጥረ ነገሮች ጋር በተያያዘ

hazardous chemicals, industrial

wastes and anthropogenic

environmental hazards with the

objective of avoiding overlaps,

wastage of resources and gaps

during their implementation in all

sectors and at all governance

levels;


g) take part in the negotiations of

international environmental and

climate change agreements and, as

appropriate, initiate a process of

their ratification; play key role in

coordinating the nationwide

responses to the agreements;


h) formulate or initiate and coordinate

the formulation of policies,

strategies, laws, guidelines and

programs to implement international

environmental agreements to which

Ethiopia is a party; and upon appr

oval, ensure their implementation;


i) formulate environmental safety

policies and laws on the production,

importation, management and

utilization of hazardous substances

or wastes, as well as on the

development of genetically modified

organisms and the importation,

handling and utilization of

genetically modified organisms or

alien species, and ensure their

implementation;


8ሺ6፻!8


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8630


ያፀደቀቻቸው አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ
የአካባቢ ስምምነቶችን በየዘርፉና በየአስተዳደር

እርከኑ በመተግበር ወቅት የድግግሞሽ፣
የሃብት ብክነትንና ክፍተትን ለማስቀረት

የሚያስችሉ መርሐግብሮችን እና መመሪያዎችን

ያዘጋጃል፤ መተግበራቸውንም ይከታተላል፤


ሰ) በዓለም አቀፍ የአካባቢ እና የአየር ንብረት
ለውጥ ስምምነቶች ድርድር ላይ ይሳተፋል፣
በዘርፉ አገራዊ ምላሽን በማስተባበሩ በኩል

ቁልፍ ሚና ይጫወታል፣ እንደአግባቡ
ስምምነቶቹ እንዲፀድቁ ሃሳብ ያቀርባል፤


ሸ) ኢትዮጵያ አባል የሆነችባቸውን፣ ዓለም
አቀፍ የአካባቢ ውሎች ለመተግበር ተፈላጊ
የሆኑ ፖሊሲዎችን፣ ስልቶችን፣ ሕጎችንና
መርሐ ግብሮችን እንደሁኔታው ያዘጋጃል፣

ወይም እንዲዘጋጁ ሃሳብ ያመነጫል፣
አዘገጃጀታቸውን ያስተባብራል፤ ሲፈቀዱም

በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤


ቀ) አደገኛ ንጥረ ነገሮችን ወይም ዝቃጮችን
ማምረትን፣ ወደ ሀገር ማስገባትን፣
አያያዝንና አጠቃቀምን፣ እንዲሁም

ሕያዋንን በዘረመል ምሕንድስና መለወጥን፣
ልውጥ ወይም ባዕድ ሕያዋንን ወደ አገር

ማስገባትን፣ አያያዝንና አጠቃቀምን የሚመለከቱ

የአካባቢ ደህንነት ፖሊሲዎችንና ሕጎችን
ያዘጋጃል፣ በሥራ ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፤


j) prepare or cause the preparation of

environmental cost benefit analysis

and formulate an accounting

system to be integrated in

development plans and investment

programs, as the case may be,

monitor their application;


k) propose incentives or disincentives

to discourage practices that may

hamper the sustainable use of

natural resources or the prevention

of environmental degradation or

pollution;


l) establish an environmental infor

mation system that promotes

efficiency in environmental data

collection, management and use;


m) coordinate, and as may be

appropriate, carry out research and

technology transfer activities that

promotes the sustainability of the

environment and the conservation and

use of forest as well as the equitable

sharing of benefits accruing from

them while creating opportunities

for green jobs;


n) in accordance with the provisions

of the relevant laws, enter any land,

premises or any other place that

falls under the Federal jurisdiction,

inspect anything and take samples

as deemed necessary with a view to

discharging its duty and ascertaining

compliance with the requirements of

environmental protection and

conservation of forest;


8ሺ6፻!9


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8631


በ) በልማት ዕቅዶችና በኢንቨስትመንት መርሐ
ግብሮች ውስጥ የሚካተቱ የአካባቢ

የአዋጪነት ማስሊያ ቀመሮችንና የስሌት
ሥርዓቶችን ያዘጋጃል ወይም እንዲዘጋጁ

ያደርጋል፤ እንደሁኔታውም በጥቅም ላይ
የመዋላቸውን ሂደት ይከታተላል፤


ተ) ዘላቂነት የጎደለው የተፈጥሮ ሀብቶች
አጠቃቀም ልምድን፣ የአካባቢ ጉስቁልናን

ወይም ብክለትን ለመከላከል በሚያስችሉ
የመግቻ እርምጃዎች ወይም የማበረታቻ

ዘዴዎች መጠቀምን በተመለከተ ሃሣብ
ያቀርባል፤


ቸ) የአካባቢ መረጃ አሰባሰብን፣ አደረጃጀትን
እና አጠቃቀምን የሚያቀላጥፍ የአካባቢ

መረጃ ሥርዓትን ይዘረጋል፤


ኀ) የአካባቢና የደን አያያዝን፣ በጥቅም
ማዋልንና ፍትሃዊ የጥቅም ተጋሪነትን

የሚያራምድ እንዲሁም አረንጓዴ የሥራ
ዕድልን የሚፈጥር ምርምርንና የቴክኖሎጂ

ሽግግርን ያስተባብራል፣ እንደአስፈላጊነቱ
ራሱ ያካሂዳል፤


ነ) አግባብነት ባላቸው የሕግ ድንጋጌዎች
መሠረት የአካባቢና የደን ጥበቃ ግዴታዎች

መከበራቸውን ለማረጋገጥ በፌዴራሉ
ሥልጣን ሥር ወደሚገኝ ማንኛውም
መሬት፣ ቅጥር ግቢ ወይም ሌላ ቦታ

ይገባል፣ ኃላፊነቱን ለመወጣት ተገቢ ሆኖ
ያገኘውን ማንኛውንም ነገር ይፈትሻል፣

ናሙናዎችን ይወስዳል፤

o) prepare and disseminate a periodic

report on the state of the country’s

environment and forest as well as

climate resilient green economy;


p) promote and provide non-formal

environmental education programs,

and cooperate with the competent

organs with a view to integrating

environmental concerns in the

regular educational curricula;


q) establish a system for development

and utilization of small and large

scale forest including bamboo on

private, communal and watershed

areas, and ensure implementation

of same;

r) establish a system for protection

and, as the case may be, for

sustainable utilization of the

natural forest resources of the country;

and ensure its implementation;

s) establish a system to rehabilitate

degraded forest lands and ensure its

implementation to enhance their

environmental and economic benefits.


2/ The powers and duties given to the

Ministry of Environment and Forest

by the provisions of other laws,

currently in force, with respect to

matters relating to the environment

and forest, are hereby given to the

Ministry of Environment, Forest and

Climate Change.


8ሺ6፻፴


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8632


ኘ) የሀገሪቱን የአካባቢና የደን እንዲሁም
ለአየር ንብረት የማይበገር አረንጓዴ

ኢኮኖሚን በሚመለከት ዘገባን በየወቅቱ
እያዘጋጀ ያሰራጫል፤


አ) መደበኛ ያልሆኑ የአካባቢ ትምህርት መርሃ
ግብሮችን ያስፋፋል፣ ትምህርቱን ይሰጣል፤
አካባቢያዊ ጉዳዮችን በመደበኛ ትምህርት

ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ ለማካተት
አግባብ ካላቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር

ትብብር ያደርጋል፤


ከ) አነስተኛና ሰፋፊ የደን ልማት፣ ቀርከሀን
ጨምሮ በግል፣ በወል ይዞታ እና በተፋሰስ

ውስጥ እንዲለማና ጥቅም ላይ እንዲዉል
ሥርዓት ይዘረጋል፣ ትግበራውንም
ያረጋግጣል፤

‹‹‹

ኸ ) የሀገሪቱ የተፈጥሮ ደን እንዲጠበቅና እንደአስፈ
ላጊነቱ ዘላቂ ጥቅም ላይ እንዲዉል ሥርዓት

ይዘረጋል፣ ትግበራውንም ያረጋግጣል፤


ወ) የተጎዱና የተራቆቱ የደን መሬቶች እንዲያ
ገግሙና የአካባቢያዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜ

ታቸው እንዲሻሻል ሥርዓት ይዘረጋል፣
ትግበራውንም ያረጋግጣል፡፡

2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

አካባቢንና ደንን በሚመለከት ለአካባቢና ደን
ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና

ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለአካባቢ፣ ደንና የአየር
ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


31. The Ministry of Public Enterprises

1/ The Ministry of Public Enterprises shall

have the Powers and duties to:

a) oversee and assist the corporate

management and financial

performance of the public enterprises

accountable to another supervising

authorities;

b) with respect to public enterprises

accountable to it:


(1) ensure that they have developed

strategic and annual plan consistent

with policies, strategies and

economic goals of the government,

approve such plans and monitor

implementation of same;


(2) establish a system to enable them

play appropriate role in the

economy, develop modern

corporate management, design

proper guidelines that help them

achieve their goals, and ensure

the implementation of same;

(3) develop dividend policy with

other relevant government

bodies and implement such

policies;


(4) create conducive conditions, and

provide them with the necessary

information to enhance their

competitiveness domestically and

abroad; assist them in the issuance

of bonds as well as in borrowing

from domestic and foreign sources

pursuant to the guidelines and

policy directives of the Ministry of

Finance and Economic Cooperation;

8ሺ6፻፴1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8633


፴1. የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር

1 / የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር

የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ) ተጠሪነታቸው ለሌላ ተቆጣጣሪ አካል
የሆኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን

የኮርፖሬት አስተዳደር እና የፋይናንስ
አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤


ለ) ተጠሪነታቸው ለሚኒስቴሩ እንዲሆን
የተወሰነ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን፡ -


(1 )መንግሥት ከነደፋቸው ፖሊሲዎች፣

ስትራቴጂዎች እንዲሁም የኢኮኖሚ
ግቦች አንፃር የተቃኘ ስትራቴጂክ እና

ዓመታዊ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ያደርጋል፣
ያፀድቃል፤ አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፤


(2 ) በኢኮኖሚ ውስጥ ተገቢ ድርሻቸውን
ለመወጣት ሊመሩ የሚችሉበትን ዘመናዊ
የኮርፖሬት አስተዳደር አሠራር ይዘረጋል፤

ለግብ ስኬታቸውም መሠረታዊ አቅጣጫ
ዎችን ይነድፋል፤ ሥራ ላይ እንዲውልም

ያደርጋል፤


(3 )የትርፍ ድርሻ ክፍያ ፖሊሲ

ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
ይነድፋል፣ ሥራ ላይ እንዲውልም
ያደርጋል፤


(4 ) በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ያላቸውን

ተወዳዳሪነት ከጊዜ ወደ ጊዜ
እንዲያሻሽሉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
የመረጃ ድጋፍ ይሰጣል፤ በገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በሚወጣው
መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ

በመመሥረት የልማት ድርጅቶች ቦንድ

(5) assist them to follow transparent

procedures; develop a system

under which they issue timely

and proper financial and

performance reports;


(6) closely monitor utilization of

finance and performance of loans

and distribute to relevant

government agencies reports on

their financial performance;


(7) evaluate their requests for

increase of capital; submit its

recommendations to the

Government for approval, and

closely follow up implementation of

same;

(8) appoint and remove members of

board of directors and determine

their allowances; issue a

directive on appointment and

removal of members of board of

directors; develop a system

which enable public enterprises

be managed by persons who

have the proper qualification,

skill and ethical behavior;


(9) submit proposals to the

Government on their dissolution,

amalgamation, or division or

sale; and issue a directive to

make the process transparent;

(10) help those, the objectives of

which go beyond profit making,

to obtain financial support from the

Government where necessary;


8ሺ6፻፴2
1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8634


የሚያወጡበትንና የሚገዙበትን እንዲሁም
ከውጭና ከሀገር ውስጥ ብድር የሚወስ

ዱበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤

(5 ) ግልፅ የአሠራር ሥርዓት እንዲከተሉ

ያግዛል፤ ወቅታቸውን የጠበቁ ትክክለኛ
የፋይናንስና የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች

የሚያቀርቡበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤


(6 ) የፋይናንስ አጠቃቀም እና የብድር
ሁኔታዎችን በቅርብ ይከታተላል፤
ስለፋይናንስ አፈጻጸማቸውም ተገቢውን

ሪፖርት በማዘጋጀት፣ ለሚመለከታቸው
ያሠራጫል፤

(7 )ካፒታል ለማሳደግ የሚያቀርቡትን

ጥያቄ ይመረምራል፤ ለመንግሥት
የውሳኔ ሃሳብ አቅርቦ ያስወስናል፤

አፈጻጸሙንም በቅርብ ይከታተላል፤


(8 ) የቦርድ አባላትን ይመድባል፣ ያነሳል፣

ሊከፈላቸው የሚገባውንም አበል ይወስ
ናል፤ የቦርድ አሰያየምና አነሳስ
መመሪያዎችን ያዘጋጃል፤ የልማት

ድርጅቶች ሙያው ክህሎቱና መልካም
ስብዕና ባላቸው ኃላፊዎች የሚመሩበትን

ሥርዓት ይዘረጋል፤


(9) እንዲፈርሱ፣ ከሌላ ድርጅት ጋር

እንዲዋሃዱ ወይም እንዲከፋፈሉ ወይም
እንዲሸጡ ለመንግሥት የውሳኔ ሀሳብ

ያቀርባል፤ ይህንን የተመለከተ ግልፅ
መመሪያም ያዘጋጃል፤

(0) ለትርፍ ብቻ የማይሰሩ ሲሆንና እጅግ

አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከመንግሥት

(11) facilitate conditions under which

they allocate sufficient budget

for research and innovation and

disseminate findings of the

research;

(12) create a forum under which they

exchange their experiences, and

carry out training programs that

help build their capacity;


c) carry out studies to identify

projects that can contribute to

economic and social development

and propose to the Government the

establishment of new public

enterprises, and when approved

implement same; based on studies

conduct expansion of existing

public enterprises;


d) carry out other duties to protect the

ownership interest of the

Government in public enterprises.


2/ With respect to public enterprises made

accountable to it, the powers and duties

given to a Supervising Authority of

Public Enterprises by Proclamation No.

25/1992, and with respect to public

enterprises and shares to be privatized,

the powers and duties given to the

Privatization Board by Proclamation

No. 412/2004 are hereby given to the

Ministry of Public Enterprises.


32. The Ministry of Education

The Ministry of Education shall have the

powers and duties to:


8ሺ6፻፴3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8635


የፋይናንስ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንዲችል
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤


(01) ለምርምር እና ለፈጠራ በቂ በጀት

እንዲመድቡ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
የተገኘው የምርምር ውጤት እንዲስፋፋ

ያደርጋል፤


(02 ) የሚማማሩበትን መድረክ አዘጋጅቶ

ልምድ እንዲለዋወጡ ያደርጋል፤
ራሱም የድርጅቶ ቹን አቅም የሚያሳድጉ

የተለያዩ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
ሐ) ለኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ
አጋዥ ሊሆኑ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን

እያጠና በመንግሥት ልማት ድርጅትነት
እንዲቋቋሙ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፤

ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል፤ መስፋፋት
የሚኖርባቸውን ነባር የልማት ድርጅቶች

በጥናት ላይ ተመስርቶ እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤


መ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ውስጥ
መንግሥት ያለውን የባለቤትነት መብት

ለማስከበር የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባሮ
ችን ያከናውናል ::

2 / ለሚኒስቴሩ ተጠሪ የተደረጉትን የመንግሥት

የልማት ድርጅቶች በሚመለከት በአዋጅ ቁጥር
፳5/09፻፹4 ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች

ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ተሰጥተው የነበሩ
ሥልጣንና ተግባራት እንዲሁም ወደ ግል
ይዞታ የሚዛወሩ የመንግሥት የልማት
ድርጅቶችንና የአክሲዮን ድርሻዎችን በሚመለከት

በአዋጅ ቁጥ ር 4፻02/09፻፺6 ለፕራይቬታይዜሽን

ቦርድ ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባራት

በዚህ አዋጅ ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች

1/ set education and training standards,

and ensure the implementation of same;

2/ without prejudice to the generality of

sub-article (1) of this Article:

a) formulate a national qualification

framework;

b) formulate a general framework of

curricula for education;


c) set minimum educational qualification

requirements for school teachers;

d) set minimum standards for education

and training institutions;


3/ expand and lead higher education;


4/ ensure that quality and relevant

education and training have been

offered at all level of the educational

and training system;

5/ prepare and administer national

examinations based on the country's

education and training policy and

curricula; maintain records and issue

certificates of results;


6/ develop national technical and
vocational education and training
strategies and ensure their
implementation;

7/ ensure that student admissions and

placements in public higher education

institutions are equitable;

8/ publicize national performance in

education and training.


8ሺ6፻፴4
1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8636


ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡
፴2. የትምህርት ሚኒስቴር

የትምህርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

1 / የትምህርትና ሥልጠና ስታንዳርድ ያወጣል፤

በሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል፤
2 / የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ

አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ፡ -

ሀ) ሀገራዊ የብቃት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፤


ለ) አጠቃላይ የሥርዓተ ትምህርት ማዕቀፍ
ያዘጋጃል፤

ሐ ) የመምህራንን አነስተኛውን የትምህርት
ብቃት መለኪያ ያወጣል፤

መ) የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ሊያሟሉ
የሚገባቸውን አነስተኛውን ደረጃ ያወጣል፤

3 / የከፍተኛ ትምህርት እንዲስፋፋ ያደርጋል፣

በበላይነት ይመራል፤

4 / በየደረጃው ባሉ የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት

ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርትና
ሥልጠና መሰጠቱን ያረጋግጣል፤


5/ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲና

ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ያደረጉ ሀገር
አቀፍ ፈተናዎች ያዘጋጃል፣ ያስተዳድራል፤

የውጤት ሪከርዶች ይይዛል፣ የውጤት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤

6/ የሀገሪቱን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና

ሥልጠና ስትራቴጂን ይቀርጻል፤ በሥራ ላይ
መዋሉን ያረጋግጣል፤


7 / የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች

ቅበላና ምደባ አፈጻጸም ፍትሃዊ መሆኑን

33. The Ministry of Health

The Ministry of Health shall have the powers

and duties to:

1/ formulate the country's health sector

development program; follow up and

evaluate the implementation of same;


2/ support the expansion of health services

coverage; follow up and coordinate the

implementation of health programs

financed by foreign assistance and loans;


3/ direct, coordinate and follow up

implementation of the country's health

information system;

4/ devise and follow up the implementation

of strategies for the prevention of

epidemic and communicable diseases;


5/ follow up and coordinate the implement

tation of national nutrition strategies;


6/ take preventive measures in the events of

emergency situations that threaten public

health, and coordinate measures to be

taken by other bodies;

7/ ensure adequate supply and proper

utilization of essential drugs and medical

equipment in the country;


8/ prepare the country's health services

coverage map; provide support for the

expansion of health infrastructure;


9/ supervise the administration of federal

hospitals; collaborate on the capacity

building activities of the federal

university hospitals;


8ሺ6፻፴5
21


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8637


ያረጋግጣል፤


8 / ትምህርትና ሥልጠናን በተመለከተ ሀገራዊ

የአህዝቦት ተግባሮችን ያከናውናል፡፡


፴3. የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

1 / የጤናውን ዘርፍ ልማት ሀገራዊ ፕሮግራም

ይነድፋል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
ይገመግማል፤

2 / የጤና አልግሎት ሽፋን እንዲያድግ እገዛ

ያደርጋል፤ ከውጭ በሚገኝ እርዳታ ብድር
የሚከናወኑ የጤና ፕሮግራሞችን አፈጻጸም
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤

3 / አገራዊ የጤና መረጃ ሥርዓቱን ይመራል፣

ያስተባብራል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤


4 / ወረርሽኝና ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል

የሚያስችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊ
ነታቸውን ይከታተላል፤


5/ ሀገራዊ የአመጋገብ ሥርዓት ስትራቴጂን

አፈጻጸም ይከታተላል፣ ያስተባብራል፤


6 / የሕብረተሰቡን ጤና ሊጎዱ የሚችሉ ድንገተኛ

ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የመከላከል እርምጃ ይወ
ስዳል፣ የሌሎችንም እርምጃዎች ያስተባብራል፣


7 /በሃገሪቱ ውስጥ የአስፈላጊ መድሃኒቶችና የሕክምና

መሣሪዎች በቂ አቅርቦት መኖሩንና በአግባቡ
ጥቅም ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤


8 / የጤና ሥርዓቱን ካርታ ያዘጋጃል፣ የጤና

10/ collaborate with the appropriate bodies

in providing quality and relevant health

professional trainings within the country;


11/ provide appropriate support to promote

research activities intended to provide

solutions for the country's health

problems and for improving health

service delivery;

12/ expand health education through various

appropriate means;


13/ ensure the proper execution of food,

medicine and health care regulatory

functions;

14/ lead the national social health insurance

system and follow its implementation.


34. The Ministry of Labour and Social Affairs

The Ministry of Labour and Social Affairs

shall have the powers and duties to:


1/ with a view to ensuring the

maintenance of industrial peace:

a) supervise and ensure the proper

enforcement of labour laws;


b) establish a system to maintain

industrial peace and ensure its proper

implementation;


c) encourage and support employers and

workers to form organization and

thereby exercise their rights of

collective bargain;


d) encourage the practice of bipartite

forums between workers and

employers and tripartite forums

involving the Government;

8ሺ6፻፴61


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8638


መሠረተ ልማቶች እንዲስፋፉ ድጋፍ
ያደርጋል፤


9 / የፌደራል ሆስፒታሎችን አስተዳደር በበላይነት

ይቆጣጠራል፤ የፌደራል ዩኒቨርሲቲዎች ሆስ
ፒታሎችን አቅም በማጎልበት ረገድ ተባብሮ

ይሠራል፤


0 / በሀገሪቱ ውስጥ የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች

ሥልጠና ጥራትና አግባብነት ባለው ሁኔታ
እንዲካሄድ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር

ይተባበራል፤
01 / የሀገሪቱን የጤና ችግር ለመፍታትና የጤና

አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚረዱ
ምርምሮች እንዲካሄዱ ተገቢውን ድጋፍ
ይሰጣል፤


02 / አግባብነት ያላቸውን የተለያዩ ዘዴዎች
በመጠቀም የጤና አጠባበቅ ትምህርት እንዲስፋፋ

ያደርጋል፤
03/ የምግብ፣የመድኃኒትና ጤና እንክብካቤ አስተዳደር

ደርና ቁጥጥር ሥራዎች በአግባቡ መፈፀማቸውን
ያረጋግጣል፤


04 / ሀገራዊ የጤና መድህን ሥርዓቱን ይመራል፤

አፈፃፀሙንም ይቆጣጠራል፡፡
፴4. የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


1 / የኢንዱስትሪ ሰላም እንዲጠበቅ፣


ሀ) የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎች በትክክል
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፣

ያረጋግጣል፤
ለ) የኢንዱስትሪ ሠላም ለማስጠበቅ የሚያስችል

ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊነቱንም

e) set a mechanism to minimize

occurrence of labour disputes and

establish efficient system for

settlement of same;

2/ establish a system to prevent occupational

accidents and occupational diseases;

issue occupational health and safety

standards and supervise their impleme

ntation;

3/ establish national labour sector

information system and realize its

implementation;

4/ register employers’ association and trade

unions established at national level;


5/ register trade unions and collective

agreements relating to Federal Public

Enterprises situated in cities accountable

to the Federal Government; carry out

labour inspection services in such

enterprises; provide conciliation services

to amicably settle labour disputes arising

between employers and employees;


6/ follow up and support the labour relation

of enterprises situated in more than one

Regional States and ensure the

enforcement of labour laws;

7/ in cooperation with concerned bodies,

establish a labour administration system

around their labour relation that enables

the proper transition of the informal

economy to the formal economy;

8/ enhance the accessibility of efficient and

equitable employment services;


8ሺ6፻፴7


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8639


ያረጋግጣል፤


ሐ ) አሠሪዎችና ሠራተኞች በማኀበር የመደራጀትና
የሕብረት ድርድር የማድረግ መብቶቻቸውን

እንዲጠቀሙ ያበረታታል፣ ይደግፋል፤


መ ) በአሠሪዎችና በሠራተኞች መካከል የሁለትዮሽ፣
እንዲሁም የመንግሥት ወገንን ጨምሮ

የሶስትዮሽ የውይይት መድረኮች እንዲለመዱ
ያደርጋል፤

ሠ ) የሥራ ክርክሮችን ክስተት ለመቀነስ የሚያስ
ችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፤ ሲከሰቱም መፍትሄ

የሚያገኙበት የተቀላጠፈ የአሠራር ሥርዓት

ይዘረጋል፤

2 / በሥራ ላይ የሚከሠቱ አደጋዎችና በሥራ

ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችን ለመከላከል
የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት ይዘረጋል፤

የሙያ ጤንነትና ደህንነት ደረጃዎች ያወጣል፣
ሥራ ላይ መዋላቸውን ይቆጣጠራል፤

3 /በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ብሔራዊ
የመረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤


4 / በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚደራጁትን የሠራተኛና

የአሠሪ ማኀበራት ይመዘግባል፤
5 / ለፌደራል መንግሥት ተጠሪ በሆኑ ከተሞች

ውስጥ የሚገኙ የፌደራል መንግሥት የልማት
ድርጅቶችን የሚመለከቱ የሠራተኛ ማኀበራትንና

የሕብረት ስምምነቶችን ይመዘግባል፤ በነዚሁ
ድርጅቶች ውስጥ የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር

አገልግሎት ተግባሮችን ያከናውናል፤ በአሠሪ
ዎችና በሠራተኞች መካከል የሚነሱ የሥራ

ክርክሮችን በስምምነት ለመጨረስ የማስማማት
አገልግሎት ይሰጣል፤


6 / ተቀማጭነታቸው ከአንድ ክልል በላይ የሆኑ

ድርጅቶች የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ይከታተላል፣
ድጋፍ ይሰጣል፤ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ

9/ issue work permits to foreign nationals

and, in cooperation with concerned

bodies, supervise the compliance therewith;


10/ in cooperation with concerned bodies,

regulate the Ethiopians overseas

employment;

11/ establish and put into operation a

national labour market information

system;

12/ carry out studies on national manpower

and employment as well as occupational

classification;

13/ work in collaboration with the concerned

bodies to strengthen the social protection

system to improve and ensure the social

and economic wellbeing of citizens and,

in particular to:

a) enable persons with disabilities

benefit from equal opportunities and

full participation;

b) enable the elderly to get care and

support and enhance their

participation;

c) prevent social and economic

problems and provide different

services to segments of the society

under difficult circumstances.


35. The Ministry of Culture and Tourism

The Ministry of Culture and Tourism shall
have the powers and duties to:


1/ cause the study and preservation of

history, cultural heritages and values of

the nations, nationalities and peoples of

Ethiopia and enable them to serve for

scientific and technological purposes;


8ሺ6፻፴81


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8640


ሕጎችን ተፈጻሚነት ያረጋገጣል፤
7/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በተመባበር

መደበኛ ያልሆነውን የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ
መደበኛ ኢኮኖሚ ለማሸጋገር የሚያስችል የአሠራር
ሥርዓት በአሠሪና ሠራተኛ አስተዳዳር

ግንኙነት ዙሪያ ይዘረጋል፤
8/ ቀልጣፋና ፍትሐዊ የሥራ ስምሪት አገልግሎቶች

ተደራሽነት እንዲስፋፋ ያደርጋል፤


9 / ለውጭ አገር ዜጎች የሥራ ፈቃድ ይሰጣል፤

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፤


0/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር

የኢትዮ
ጵያውያን የውጭ አገር የሥራ ስምሪትን

ይቆጣጠራል፤
01 / አገራዊ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት ይዘረጋል፣

ተግባራዊ ያደርጋል፤


02 / የአገሪቱን የሠው ኃይልና የሥራ ስምሪት

እንዲሁም የሙያ አመዳደብ ጥናት ያደርጋል፤


03/ የማኀበራዊ ጥበቃ ሥርዓትን በማጠናከር

የዜጎች ማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደህንነት እና
ዋስትና የሚሻሻሉባቸውና የሚጠበቁባቸው

ዘዴዎችን በሚመለከት በተለይም፡ -


ሀ) የአካል ጉዳተኞች እኩል ዕድል ተጠቃሚና
ሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ፣


ለ) አረጋዊያን እንክብካቤና ድጋፍ እንዲያገኙ
ተሳትፎአቸው እንዲጎለብት፣


ሐ) የማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመከ

2/ cause study of the languages of the

nations, nationalities and peoples of

Ethiopia and advancement and

promotion of their literatures;

3/ undertake activities related to advance

ment and promotion of translation services

and translation as a professional

knowledge; assist and follow up

standard usage of working language

and translation services;


4/ undertake activities to bring about

changes in those cultural attitudes,

beliefs and practices hindering social

progress;


5/ promote the contribution of culture to

development;


6/ expand cultural institutions to

institutionalize public participation in

the development of culture;


7/ promote creativity in handicraft, artistic

works and fine art;

8/ establish and enforce a working

procedure for awarding and motivating

those individuals and institutions with

outstanding achievements in creative

industry;

9/ create conducive environment for the

development of the country’s film

industry and theatrical arts;

10/ promote widely the country's tourist

attractions and its positive image on

the world tourism market, and

encourage domestic tourism;


8ሺ6፻፴9


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8641


ላከልና በችግሩ ውስጥ የሚገኙ የኀብረተሰብ
ክፍሎች የተለያዩ አገልግሎት እንዲያገኙ፣

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
ይሰራል፡፡

፴5. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


1/ የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ታሪክ፣ባህላዊ ቅርሶችና እሴቶች እንዲጠኑ
እንዲጠበቁ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ አገልግሎት
እንዲውሉ ያደርጋል፤


2 / የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ቋንቋዎች እንዲጠኑና ሥነጽሑፎቻቸው እንዲዳ
ብሩና እንዲስፋፉ ያደርጋል፤


3 / የትርጉም አገልግሎትና የአስተርጓሚነት ሙያ

ዕውቀት እንዲዳብርና እንዲስፋፋ የሚያደርጉ
ተግባሮችን ያከናውናል፤ ደረጃውን የጠበቀ

የሥራ ቋንቋ አጠቃቀም እና የትርጉም
አገልግሎት እንዲኖር ይደግፋል፣ ክትትል

ያደርጋል፤

4 / በባህል ተፅእኖ ሳቢያ ማኀበራዊ እድገትን

የሚያጓትቱ አመለካከቶችን፤ እምነቶችንና
ልማዳዊ አሰራሮችን የመለወጥ ተግባሮች

ያከናውናል፤
5 / የባህል ዘርፉ ልማታዊ አስተዋጽኦ እንዲስፋፋ

ያደርጋል፤
6 / በባህል ዘርፍ የሕዝቡን ተሳትፎ ተቋማዊ

መሠረት ለማስያዝ የባህል ተቋማት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤

7/ የዕደ ጥበብ፣ ኪነ ጥበብና የሥነ-ጥበብ

ሥራዎች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤
8/ በዘርፉ ውጤታማ የፈጠራ ሥራዎችን

11/ ensure that the country's tourist

attractions are identified, properly

developed and organized, tourist

facilities are expanded, and that local

communities share the benefits

derived from tourism;


12/ facilitate the studying and preservation

of the country's natural heritages and

the development and utilization of

them as tourist attractions; ensure the

proper management of wildlife

conservation areas designated to be

administered by the Federal Government;


13/ set and supervise the enforcement of

standards for culture and tourist

facilities;

14/ serve as a focal point for forums

established to facilitate the coordination

of the multi-sectoral efforts required

for the provision of quality tourist

services and for ensuring the well-

being of tourists;

15/ build the capacity of the Culture and

Tourism Sector through the provision

of human resource training and

consultancy supports;

16/ collect, compile and disseminate inform

ation on culture and tourism.


36. The Ministry of Women and Children

Affairs

1/ The Ministry of Women and Children

Affairs shall have the powers and duties

to:


8ሺ6፻፵


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8642


ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና
ማበረታቻ የሚሰጥበት ሥርዓት ይዘረጋል፣
ተግባራዊም ያደርጋል፤


9 / የሀገሪቱ የፊልም ተውኔት ጥበብ ሥራዎች

የሚያድጉበትን አግባብ ያመቻቸል፤


0 / የሀገሪቱን የቱሪዝም መስሕቦችና መልካም

ገፅታ በዓለም የቱሪዝም ገበያ በስፋት
ያስተዋውቃል፤ የአገር ውስጥ ቱሪዝም

እንዲስፋፉ ያበረታታል፤


01 / የሀገሪቱ ቱሪስት መስሕቦች ተለይተው እንዲ
ታውቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው እንዲለሙና

እንዲደራጁ፣ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ
ድርጅቶች እንዲስፋፉ፣ የየአካባቢው ማኀበረ

ሰብም ከቱሪዝም ጥቅሞች ተካፋይ እንዲሆን
የሚደረግበትን አግባብ ያመቻቸል፤

02/ የሀገሪቱ የተፈጥሮ ቅርሶች እንዲጠኑ፣

እንዲጠበቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው
እንዲለሙና ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚደረ

ጉበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ በፌደራል
መንግስት እንዲተዳደሩ የተሰየሙ የዱር

እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች አስተዳደር በአግባቡ
መመራቱን ያረጋግጣል፤


03 / የባህልና የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማ

ትን ደረጃዎች ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን
ይቆጣጠራል፤


04 / በቱሪዝም የሠመረ አገልግሎት እንዲኖር

የቱሪስቶችም ደህንንት እንዲረጋገጥ የሚያስ
ፈልገው የብዙ ወገኖች የሥራ ቅንጅት እውን

እንዲሆን ለሚፈጠሩ የጋራ መድረኮች

a) create awareness and movement on

the question of women and children;


b) collect, compile and disseminate to

all stakeholders information on the

objective realities faced by women

and children;

c) ensure that opportunities are created

for women to actively participate in

political, economic and social affairs

of the country;


d) encourage and support women to be

organized, based on their free will

and needs, with a view to defending

their rights and solving their

problems; and build their capacity;

e) design strategies to follow up and

evaluate the preparation of policies,

legislations, development programs

and projects by Federal Government

organs to ensure that they give due

considerations to women issues;

f) undertake studies to identify

discriminatory practices affecting

women, facilitate the creation of

conditions for the elimination of such

practices, and follow up their

implementation;


g) device means for the proper

application of women's right to

affirmative action’s guaranteed at the

national level and follow up the

implementation of same;

h) ensure that due attention is given to

assign women for decision-making

positions in various Government organs;


8ሺ6፻፵1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8643


በማዕከልነት ያገለግላል፤


05 / በሰው ኃይል ሥልጠናና በሙያ ምክር

አገልግሎት አማካይነት የባህልና የቱሪዝም
ሴክተርን የማስፈጸም አቅም ይገነባል፤


06 / የባህልና ቱሪዝም መረጃዎችን ያሰባስባል፣

ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፡፡
፴6. የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር


1 / የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር የሚከተሉት

ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -


ሀ ) የሴቶችና ሕፃናትን መብትና ጥቅሞች
ማስከበር ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር

ያደርጋል፤
ለ) የሴቶችንና የሕፃናትን ሁኔታ የሚያመለክቱ

ዝርዝር መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
በሚመለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፤


ሐ ) ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና
የማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት

ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመቻ
ቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤

መ/ ሴቶች እንደፍላጎቶቻቸውና እንደችግሮቻቸው
ተደራጅተው ለመብቶቻቸው እንዲታገሉና ችግሮቻ

ቸው ን ማስወገድ እንዲችሉ ያበረታታል፣ ሁኔታ
ዎችን ያመቻቻል፣ አቅማቸውን ይገነባል፤


ሠ) በፌደራል መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ
ፖሊሲዎች፣ ሕጎች፣ የልማት ፕሮግራሞችና

ፕሮጀክቶች የሴቶችንና የህጻናትን ጉዳይ
እንዲያካ ትቱ ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣

ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፤

i) coordinate all stakeholders to protect

the rights and well-being of children;


j) conclude international treaties

relating to women and children in

accordance with law and, follow up

the implementation of same and

submit reports to the concerned

bodies.

2/ The powers and duties given to the

Women, Children and Youth Affairs by

the provisions of other laws, currently

in force, with respect to women and

children are hereby given to the

Ministry of Women and Children

Affairs.

37. The Ministry of Youth and Sports

1/ The Ministry of Youth and Sports shall

have the powers and duties to:


a) create awareness and movement on

the question of the youth;


b) collect, compile and disseminate to

all stakeholders information on the

objective realities faced by the

youth;

c) ensure that opportunities are created

for the youth to actively participate

in political, economic and social

affairs of the country;


d) encourage and support the youth to

be organized, based on their free will

and needs, with a view to defending

their rights and solving their

problems; and build their capacity;


8ሺ6፻፵2


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8644


ረ) በሴቶች ላይ የሚቃጡ መድሎዎችን በጥናት
በመለየት መድሎዎቹ የሚወገዱባቸውን ሁኔታ

ዎች ያመቻቻል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤


ሰ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች ልዩ ድጋፍ
መብት በአግባቡ ሥራ ላይ እንዲውል ስልት

ይቀይሳል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤


ሸ) ሴቶች በተለያዩ የመንግሥት አካላት በውሳኔ
ሰጪ የሥራ ቦታዎች ለመመደብ በቂ

ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤


ቀ ) የህፃናት መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ የሚመ
ለከታቸውን አካላት ሁሉ ያስተባብራል፤


በ) ሴቶችንና ሕጻናትን የሚመለከቱ ዓለም
አቀፍ ውሎችን በሕግ መሠረት ይዋዋላል፤

አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፤ ለሚመለከታቸው

አካላትም ሪፖርት ያቀርባል፤


2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

ሴቶችንና ሕጻናትን በሚመለከት ለሴቶች፣

ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ተሰጥተው
የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለሴቶ

ችና ሕጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ተሰጥተዋል፡፡


፴7. የወጣቶችና ስፖርት ማኒስቴር

1 / የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት

ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ -

ሀ) የወጣቶች መብትና ጥቅሞችን በማስከበር

e) design strategies to follow up and

evaluate the preparation of policies,

legislations, development programs

and projects by Federal Government

organs to ensure that they give due

considerations to issues of the

youth;

f) enable the public to participate in

and benefit from sports-for-all and

traditional sports;

g) design and implement strategies for

the establishment of sport education,

training and research institutions to

produce trained manpower and to

improve competence;

h) promote the expansion of sports

facilities and centers;


i) organize sports medical facilities in

cooperation with the appropriate

bodies, and adopt systems for

controlling doping practices;


j) issue directives governing the

establishment of sports associations;

register and support associations

operating at the federal level.


2/ The powers and duties given to the

Women, Children and Youth Affairs by

the provisions of other laws, currently in

force, with respect to the youth, and to the

Sports Commission, with respect to

sports, are hereby given to the Ministry of

Youth and Sports.


8ሺ6፻፵3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8645


ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር
ያደርጋል፤

ለ) የወጣቶችን ሁኔታ የሚያመለክቱ ዝርዝር
መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣ በሚመ

ለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፤


ሐ) ወጣቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና
የማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት

ለመሳተፍ የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመ
ቻቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤

መ) ወጣቶች እንደፍላጎቶቻቸውና እንደችግሮቻ
ቸውቸው ተደራጅው ለመብቶቻቸው እንዲ
ታገሉና ችግሮቻቸውን ማስወገድ እንዲችሉ

ያበረታታል፣ሁኔታዎችንያመቻቸል፤አቅማቸ
ውንም ይገነባል፤


ሠ) በፌደራል መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ
ፖሊሲዎች፣ሕጎች፣የልማት ፕሮግራሞችና

ፕሮጀክቶች የወጣቶችን ጉዳይ እንዲያካትቱ
ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣ ተገቢውን

ክትትል ያደርጋል፤


ረ) ህዝቡን በስፖርት ለሁሉምና ባህላዊ ስፖርት
ተሳታፊና ተጠቃሚ ያደርጋል፤


ሰ) የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራትና ብቃትን
ለማሳደግ የስፖርት ትምህርት፣ ሥልጠናና
ምርምር ተቋሞች የሚቋቋሙበትን ሥልት
በመቀየስ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፤


ሸ ) የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎችንና
የስፖርት ማበልጸጊያ ማዕከላትን ያስፋፋል፤

ቀ) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር

38. Other Federal Executive Organs

1/ Without prejudice to the amendments

made under the provisions of the

following sub-articles with regard to

accountability, other Federal executive

organs shall continue to function in

accordance with the legislations

establishing them.

2/ The following executive organs shall be

accountable to the Prime Minister:

a) the Ethiopian Broadcasting Authority;

b) the Ethiopian Commodity Exchange

Authority.

3/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Federal

and Pastoralist Development Affairs:


a) the Federal Police Commission;

b) the Federal Prisons Administration;

c) the Charities and Societies Agency.


4/ The Justice and Legal System Research

Institute shall be accountable to the

Ministry of Justice.

5/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Public

Service and Human Resource

Development:

a) the Civil Service University;

b) the Ethiopian Management Institute;

c) the Ethiopian Kaizen Institute.


6/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Finance

and Economic Cooperation:

8ሺ6፻፵4


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8646


የስፖርት ህክምና አገልግሎት ያደራጃል፤
በስፖርት አበረታች መድሃኒቶችና ዕፆች

መጠቀምን ለመላከል የሚያስችል ሥርዓት
ይዘረጋል፤


በ) የስፖርት ማህበራት ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ
መመሪያ ያወጣል፤ በፌደራል ደረጃ
የሚቋቋሙ የስፖርት ማህበራትን ይመዘግባል፣

አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፡፡

2 / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች

ወጣቶችን በሚመለከት ለሴቶች፣ሕጻናትና
ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም

ስፖርትን በሚመለከት ለስፖርት ኮሚሽን
ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች

በዚህ አዋጅ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
ተሰጥተዋል፡፡


፴8. ስለሌሎች የፌደራል አስፈጻሚ አካላት

1/ በሚከተሉት ንዑስ አንቀጾች የተደረጉት

የተጠሪነት ማሻሻያዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣
የፌደራል መንግሥቱ ሌሎች አስፈጻሚ

አካላት በተቋቋሙባቸው ሕጎች በተደነገገው
መሠረት ሥራቸውን ይቀጥላሉ፡፡


2/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናል፡ -


ሀ) የኢትዮጵያ የብሮድካስት ባለሥልጣን፤

ለ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን፡፡


3/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለፌደራልና አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች
ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፤

a) the Public Procurement Agency;

b) the Board of Trustee for Public

Enterprises;

c) the Accounting and Auditing Board

of Ethiopia;

d) the Public Procurement and Property

Disposal Service.

7/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Agriculture

and Natural Resources:

a) the Ethiopian Institute of Agricultural

Research;


b) the Cooperatives Agency;

c) the Ethiopian Horticulture Development

Agency;


d) the Strategic Food Reserve Agency;


e) the Ethiopian Agricultural Investment

Land Administration Agency;

f) the Agricultural Transformation Agency.


8/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Livestock

and Fisheries:

a) the Veterinary Drug and Animal

Feed Administration and Control

Authority;

b) the National Veterinary Institute;

c) the National Institute for Control

and Eradication of Tsetse Fly and

Trypanosomosis;

d) the National Animal Health Research

Center;


8ሺ6፻፵5


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8647


ለ) የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር


ሐ) የበጎ አድራጐት ድርጅቶችና ማኀበራት
ኤጀንሲ፡፡

4/ የፍትሕና የሕግ ሥርዓት ምርምር

ኢንስቲትዩት ተጠሪነት ለፍትህ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡

5 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር ይሆናል፤


ሀ) ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፤

ለ) የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት፤

ሐ) የኢትዮጵያ ካይዘን ኢንስቲትዩት፡፡


6/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለገንዘብና

የኢኮኖሚ ትብብር ማኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የመንግሥት ግዥ ኤጀንሲ፤

ለ) የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ባለአደራ
ቦርድ፤

ሐ) የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና የኦዲት
ቦርድ፤

መ) የመንግሥት ግዥና የንብረት ማስወገድ
አገልግሎት፡፡

7/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለእርሻና የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ይሆናል፤


ሀ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፤


ለ) የህብረት ሥራ ኤጀንሲ፤

ሐ) የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ልማት ኤጀንሲ፤


e) the National Animal Artificial

Insemination Center;

9/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Industry:

a) the Textile Industry Development

Institute;

b) the Leather Industry Development

Institute;

c) the Metals Industry Development

Institute;

d) the Food, Beverage and Pharmace

utical Industry Development Institute;

e) the Chemical and Construction

Inputs Industry Development Institute;


f) the Ethiopian Meat and Dairy

Industry Development Institute.


10/ The following organ shall be

accountable to the Ministry of Trade:


the Ethiopian Trade Competition and

Consumers Protection Authority;


11/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Science

and Technology:

a) the Ethiopian Radiation Protection

Authority;

b) the Ethiopian Intellectual Property

Office.

12/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Transport:


8ሺ6፻፵6


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8648


መ) የስትራቴጂክ መጠባበቂያ ምግብ ክምችት
ኤጀንሲ፤

ሠ ) የኢትዮጵያ የግብርና ኢንቨስትመንት መሬት
አስተዳደር ኤጀንሲ፤

ረ) የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ፡፡

8/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የእንስሳት መድኅኒትና መኖ አስተዳደርና
ቁጥጥር ባለሥልጣን፤


ለ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት፤

ሐ) ብሔራዊ የቆላ ዝንብና የገንዲ በሽታ መቆ
ጣጠሪያና ማጥፊያ ኢንስቲትዩት፤


መ ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ምርመራ ማዕከል፤


ሠ) የብሔራዊ ሰው ሠራሽ እንስሳት ማራቢያ
ዘዴ ማዕከል፤

9 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለኢን

ዱስትሪ ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት
ኢንስቲትዩት፤


ለ) የቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤


ሐ ) የብረታብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት


መ) የምግብ፣ የመጠጥና ፋርማሲዩቲካል ኢንዱ
ስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤


ሠ) የኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱ

ስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፤


ረ) የኢትዮጵያ የሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ

a) the Federal Transport Authority;

b) the Ethiopian Civil Aviation

Authority;

c) the Maritime Affairs Authority;

d) the Road Fund Office.


13/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Urban

Development and Housing:

a) the Agency for Government Houses;

b) the Federal Urban Real Property

Registration and Information Agency.


14/ The Ethiopian Construction Project

Management Institute shall be account

able to the Ministry of Construction.


15/ The following executive organs shall

be accountable to the Ministry of

Water, Irrigation and Electricity:

a) the Awash Basin Authority;

b) the Abay Basin Authority;

c) the Rift Valley Lakes Basin

Authority;


d) the National Meteorology Agency;

e) the Water Resources Development

Fund Office;

f) the Ethiopian Energy Authority;

g) the Ethiopian Water Technology

Institute.

16/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Mines,

Petroleum and Natural Gas:


8ሺ6፻፵7


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8649


ልማት ኢንስቲትዩት፡፡

0/ የሚከተለው ተቋም ተጠሪነት ለንግድ

ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


የኢትዮጵያ የንግድ ውድድር የሸማቾች ጥበቃ
ባለሥልጣን።

01/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የኢትዮጵያ ጨረር መከላከያ ባለሥልጣን፤


ለ) የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽሕፈት
ቤት፡፡

02/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለትራንስፖርት ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የፌደራል ትንስፖርት ባለሥልጣን፤

ለ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤


ሐ) የማሪታይም ጉዳይ ባለሥልጣን፤

መ) የመንገድ ፈንድ ጽሕፈት ቤት፡፡

03/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፤

ለ) የፌደራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ
ንብረቶች ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፡፡

04/ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት


ኢንስቲትዩት ተጠሪነት ለኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር ይሆናል፡፡

a) the Ethiopian Geological Survey;

b) the Adola Gold Mining Enterprise.


17/ The Institute of Biodiversity Conservation

shall be accountable to the Ministry of

Environment, Forest and Climate

Change.

18/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Public

Enterprises:

a) the Ethiopian Shipping and

Logistics Service Enterprise;

b) the Sugar Corporation;

c) the Ethiopian Railway Corporation;

d) the Chemical Coporation;

e) the Berhanena Selam Printing

Enterprise.


19/ The Educational Materials Production

and Distribution Enterprise shall be

accountable to the Ministry of Education.


20/ The HIV/AIDS Prevention and Control

Office shall be accountable to the

Ministry of Health.


21/ The following executive organs shall be

accountable to the Ministry of Culture

and Tourism:

a) the Authority for Research and

Conservation of Cultural Heritage;

b) the National Archives and Library

Agency;

c) the National Theatre;

d) the Ethiopian National Cultural

Center.


8ሺ6፻፵8


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8650


05/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት
ለውሃ፣መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ይሆናል፡-


ሀ) የአዋሽ ተፋሰስ ባለሥልጣን፤

ለ) የዓባይ ተፋሰስ ባለሥልጣን፤

ሐ) የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ተፋሰስ
ባለሥልጣን፤

መ) ብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ፤

ሠ) የውሃ ልማት ፈንድ ጽሕፈት ቤት፤


ረ) የኢትዮጵያ ኤነርጂ ባለሥልጣን

ሰ) የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡


06/ የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለማዕድን፣ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር
ይሆናል፡ -


ሀ) የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ፤

ለ) የአዶላ ወርቅ ልማት ድርጅት።

07 / የብዝሐ ሕይወት ጥበቃ ኢንስቲትዩት ተጠሪነት

ለአካባቢ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር
ይሆናል፡፡


08 / የሚከተሉት ተቋማት ተጠሪነት ለመንግስት

ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ይሆናል፦


ሀ ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ

አገልግሎት ድርጅት፤

ለ) የስኳር ኮርፖሬሽን፤

ሐ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፤

መ) ኬሚካል ኮርፖሬሽን፤

39. Re-organization of Federal Executive

Organs


The Council of Ministers is hereby

empowered, where it finds it necessary, to

reorganize the Federal executive organs by

issuing regulations for the closure, merger

or division of an existing executive organ

or for change of its accountability or

mandates or for the establishment of a new

one.


PART FOUR

MISCELLANEOUS PROVISIONS

40. Repeal

1/ The following legislations are hereby
repealed:
a) the Definition of Powers and Duties

of the Executive Organs of the

Federal Democratic Republic of

Ethiopia Proclamation No. 691/2010

(as amended);

b) the Sport Commission Establishment

Proclamation No. 692/2010;

c) the Privatization and Public

Enterprises Supervising Agency

Establishment Proclamation No.

412/2004, except its Article 13 (as

amended by Proclamation No.

730/2012) which governs the

Industry Development Fund.

2/ No laws, regulations, directives or

practices shall, in so far as they are

inconsistent with this Proclamation, have

force or effect with respect to matters

provided for by this Proclamation.


8ሺ6፻፵9


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8651


ሠ) የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት።


09 / የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ

ድርጅቶች ተጠሪነት ለትምህርት ሚኒስቴር
ይሆናል።

፳ / የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ
ጽሕፈት ቤት ተጠሪነት ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር

ይሆናል፡፡
፳1 / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት

ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ይሆናል፡ -


ሀ) የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፤


ለ) የብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት
ኤጀንሲ፤

ሐ) ብሔራዊ ቲያትር፤
መ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የባህል ማዕከል፡፡


፴9. የፌደራል አስፈጻሚ አካላትን እንደገና ስለ

ማደራጀት
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ

ሲያገኘው ደንብ በማውጣት፣ማንኛውም አስፈጻሚ
አካል እንዲታጠፍ፣ ከሌላ አስፈጻሚ አካል ጋር

እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል በማድረግ፣
ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና ተግባሩ እንዲለወጥ

በማድረግ ወይም አዲስ አስፈጻሚ አካል
እንዲቋቋም በማድረግ የፌደራል አስፈጻሚ

አካላትን እንደገና የማደራጀት ሥልጣን በዚህ
አዋጅ ተሰጥቶታል፡፡

ክፍል አራት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

፵. የተሻሩ ሕጎች
1 / የሚከተሉት ሕጎች በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፤

41. Transfer of Rights and Obligations

1/ The rights and obligations of the

Ministry of Federal Affairs are hereby

transferred to the Ministry of Federal and

Pastoralist Development Affairs.

2/ The rights and obligations of the

Ministry of Civil Service, are hereby

transferred to the Ministry of Public

Service and Human Resource

Development.

3/ The rights and obligations of the

Ministry of Finance and Economic

Development are hereby transferred to

the Ministry of Finance and Economic

Cooperation.

4/ The rights and obligations of the

Ministry of Agriculture, other than those

relating to livestock and fish resources

development sector, are hereby

transferred to the Ministry of Agriculture

and Natural Resources.


5/ The rights and obligations of the

Ministry of Agriculture, relating to

livestock and fish resources development

sector, are hereby transferred to the

Ministry of Livestock and Fisheries.

6/ The rights and obligations of the

Ministry of Urban Development,

Housing and Construction, relating to

urban development and housing sector,

are hereby transferred to the Ministry of

Urban Development and Housing.

7/ The rights and obligations of the Ministry of

Urban Development, Housing and

Construction, other than those relating to

urban development and housing sector, are

hereby transferred to the Ministry of

Construction.

8ሺ6፻፶


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8652


ሀ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር

ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 6፻፺1/2ሺ3

(እንደተሻሻለ)፤


ለ) የስፖርት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር
6፻፺2/2ሺ3 ፤


ሐ) የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት
ድርጅቶች ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር

4፻02/09፻፺6 የኢንዱስትሪ ልማት ፈንድን

ከሚመለከተው አንቀጽ 03 ( በአዋጅ ቁጥር

7፻፴/2ሺ4 እንደተሻሻለው) በስተቀር፡፡


2 / ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ሕግ ወይም

የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ የተሸፈኑ
ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈጻሚ አይሆንም፡፡


፵1. መብትና ግዴታዎች ስለማስተላለፍ

1/ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር መብትና

ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለፌደራልና
የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር
ተላልፈዋል ፡፡

2/ የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር መብትና

ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለፐብሊክ ሰርቪስና
የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


3/ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር

መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለገንዘብና
የኢኮኖሚ ትብብር ማኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


8/ The rights and obligations of the

Ministry of Water, Irrigation and Energy

are hereby transferred to the Ministry of

Water, Irrigation and Electricity.


9/ The rights and obligations of the

Ministry of Mines are hereby transferred

to the Ministry of Mines, Petroleum and

Natural Gas.


10/ The rights and obligations of the

Ministry of Environment and Forest are

hereby transferred to the Ministry of

Environment, Forest and Climate

Change.


11/ The rights and obligations of the

Privatization and Public Enterprises

Supervising Agency are hereby

transferred to the Ministry of Public

Enterprises.


12/ The rights and obligations of the

Ministry of Women, Children and Youth

Affairs, other than those relating to

youth affairs, are hereby transferred to

the Ministry of Women and Children

Affairs.


13/ The rights and obligations of the

Ministry of Women, Children and Youth

Affairs, those relating to youth affairs,

and the rights and obligations of the

Sport Commission are hereby transferred

to the Ministry of Youth and Sports.


8ሺ6፻፶1


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8653


4/ የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍን

ከሚመለከቱት በስተቀር የግብርና ሚኒስቴር
መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለእርሻና

የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


5 / የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍን

የሚመለከቱ የግብርና ሚኒስቴር መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለእንስሳትና ዓሣ

ሀብት ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


6 / የከተማ ልማትና ቤቶች ዘርፍን የሚመለከቱ

የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ

ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


7/ የከተማ ልማትና ቤቶች ዘርፍን ከሚመለከቱት

በስተቀር የከተማ ልማት፣ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ

ለኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


8 / የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መብትና

ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለውሃ፣መስኖና
ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


9 / የማዕድን ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች

በዚህ አዋጅ ለማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ
ጋዝ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


0/ የአካባቢና የደን ሚኒስቴር መብትና

ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለአካባቢ፣ ደንና
የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ተላልፈዋል፡፡


‹‹‹

42. Effective Date

This Proclamation shall enter into force on

this 9th day of December, 2015.


Done at Addis Ababa, this 9th day of
December, 2015.


MULATU TESHOME (Dr.)

PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA


P

R

E

S

E

I

D

E

N

T


O

F


T

H

E


8ሺ6፻፶2


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8654


01 / የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት

ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ መብትና
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለመንግስት

የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ተላልፈዋል።


02 / የወጣቶች ጉዳይን ከሚመለከቱት በስተቀር

የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ
ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች በዚህ

አዋጅ ለሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር
ተላልፈዋል፡፡


03 / የስፖርት ኮሚሽን እና የወጣቶች ጉዳይን

የሚመለከቱት የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች
ጉዳይ ሚኒስቴር መብትና ግዴታዎች

በዚህ አዋጅ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
ተላልፈዋል፡፡


፵2. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ


ይህ አዋጅ ከመስከረም !5 ቀን 2ሺ8 ዓ. ም ጀምሮ

የፀና ይሆናል፡፡


አዲስ አበባ መስከረም !፭ ቀን 2ሺ8 ዓ.ም


ዶ/ ር ሙላቱ ተሾመ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፕሬዚዳንት


F

E

D

E

R

A

L


D

E

M

O

C

R

A

T

I

C


R

E

P

U

B

L

I

C


O

F


E

T

H

I

O

8ሺ6፻፶3


gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 0 ፪ ህዳር !፱ qN ፪ሺ8 ›.M Federal Negarit Gazette No. 12 9th December, 2015 ...page


8655


P

I

A


Page 1
Page 2
Page 3
Page 4
Page 5
Page 6
Page 7
Page 8
Page 9
Page 10
Page 11
Page 12
Page 13
Page 14
Page 15
Page 16
Page 17
Page 18
Page 19
Page 20
Page 21
Page 22
Page 23
Page 24
Page 25
Page 26
Page 27
Page 28
Page 29
Page 30
Page 31
Page 32
Page 33
Page 34
Page 35
Page 36
Page 37
Page 38
Page 39
Page 40
Page 41
Page 42
Page 43
Page 44
Page 45
Page 46
Page 47
Page 48
Page 49
Page 50
Page 51
Page 52
Page 53
Page 54
Page 55
Page 56
Page 57
Page 58
Page 59
Page 60
Page 61
Page 62
Page 63
Page 64
Page 65
Page 66
Page 67
Page 68
Page 69
Page 70
Page 71
Page 72
Page 73
Page 74

Law clause

  • Article 47
  • Article 77
  • Article 55(1)
  • Article 48
  • Article 75
  • article 1(c)
  • article; 8ሺ
  • Article 13
  • Article 74
  • Article 38
  • Article 9
  • article (1
  • article (13
  • art; 8

Filename extension

pdf
Creation-Date:
2021-07-06T15:10:35Z

access_permission_assemble_document:
true

access_permission_can_modify:
true

access_permission_can_print_degraded:
true

access_permission_can_print:
true

access_permission_extract_content:
true

access_permission_extract_for_accessibility:
true

access_permission_fill_in_form:
true

access_permission_modify_annotations:
true

created:
2021-07-06T15:10:35Z

dc_format:
application/pdf; version=1.5

dc_title:
Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia

dcterms_created:
2021-07-06T15:10:35Z

file_modified_dt:
2021-07-06T16:21:47Z

id:
https://plasticsdb.surrey.ac.uk/documents/Ethiopia/Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia.pdf

law_code_ssall_labels_stemming_en_ss_tag:


law_code_ssall_labels_stemming_en_ss_tag_ss_taxonomy0:
  • building code
  • Corpus Juris Civilis
  • Oregon Revised Statutes


meta_creation-date:
2021-07-06T15:10:35Z

path0:
plasticsdb.surrey.ac.uk

path1:
documents

path2:
Ethiopia

path_basename:
Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia.pdf

pdf_PDFVersion:
1.5

pdf_charsPerPage:
  • 1830
  • 2104
  • 2046
  • 1801
  • 1532
  • 2026
  • 1818
  • 1899
  • 2218
  • 2036
  • 1908
  • 1974
  • 2117
  • 2066
  • 1929
  • 2138
  • 1940
  • 1968
  • 2021
  • 2121
  • 2027
  • 1947
  • 1977
  • 1987
  • 1902
  • 2114
  • 2176
  • 2170
  • 2265
  • 2234
  • 2097
  • 2184
  • 2327
  • 2287
  • 2129
  • 2024
  • 1810
  • 2064
  • 1976
  • 2028
  • 2179
  • 2125
  • 2134
  • 2055
  • 2052
  • 2169
  • 2301
  • 2094
  • 2129
  • 2031
  • 2096
  • 1969
  • 2039
  • 2013
  • 2125
  • 2059
  • 2117
  • 2294
  • 2020
  • 2128
  • 2199
  • 2074
  • 1982
  • 2061
  • 1854
  • 1730
  • 1830
  • 1797
  • 1897
  • 2214
  • 1889
  • 1183
  • 807
  • 215


pdf_docinfo_created:
2021-07-06T15:10:35Z

pdf_docinfo_creator_tool:
Draw

pdf_docinfo_producer:
LibreOffice 6.4

pdf_docinfo_title:
Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia

pdf_encrypted:
false

pdf_hasMarkedContent:
false

pdf_hasXFA:
false

pdf_hasXMP:
false

pdf_unmappedUnicodeCharsPerPage:
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0
  • 0


producer:
LibreOffice 6.4

resourceName:
b'Republic of Ethiopia (2015) Definition of powers and duties of the executive organs of the FDRE 9162015, Ethiopia.pdf'

xmpTPg_NPages:
74

xmp_CreatorTool:
Draw

etl_file_b:
1

etl_enhance_mapping_id_time_millis_i:
0

etl_enhance_mapping_id_b:
1

etl_filter_blacklist_time_millis_i:
0

etl_filter_blacklist_b:
1

etl_filter_file_not_modified_time_millis_i:
9

etl_filter_file_not_modified_b:
1

etl_enhance_file_mtime_time_millis_i:
0

etl_enhance_file_mtime_b:
1

etl_enhance_path_time_millis_i:
10

etl_enhance_path_b:
1

etl_enhance_entity_linking_time_millis_i:
533

etl_enhance_entity_linking_b:
1

etl_enhance_multilingual_time_millis_i:
2

etl_enhance_multilingual_b:
1

etl_export_solr_time_millis_i:
3

etl_export_solr_b:
1

etl_export_queue_files_time_millis_i:
6

etl_export_queue_files_b:
1

etl_time_millis_i:
2050

etl_enhance_extract_text_tika_server_ocr_enabled_b:
1

etl_count_images_yet_no_ocr_i:
0

X-Parsed-By:
  • org.apache.tika.parser.DefaultParser
  • org.apache.tika.parser.pdf.PDFParser


etl_enhance_ocr_descew_b:
1

etl_enhance_pdf_ocr_b:
1

etl_enhance_extract_text_tika_server_time_millis_i:
928

etl_enhance_extract_text_tika_server_b:
1

etl_enhance_pdf_ocr_time_millis_i:
15

etl_enhance_detect_language_tika_server_time_millis_i:
37

etl_enhance_detect_language_tika_server_b:
1

etl_enhance_contenttype_group_time_millis_i:
0

etl_enhance_contenttype_group_b:
1

etl_enhance_pst_time_millis_i:
0

etl_enhance_pst_b:
1

etl_enhance_csv_time_millis_i:
0

etl_enhance_csv_b:
1

etl_enhance_extract_hashtags_time_millis_i:
18

etl_enhance_extract_hashtags_b:
1

etl_enhance_warc_time_millis_i:
16

etl_enhance_warc_b:
1

etl_enhance_zip_time_millis_i:
1

etl_enhance_zip_b:
1

etl_clean_title_time_millis_i:
0

etl_clean_title_b:
1

etl_enhance_rdf_annotations_by_http_request_time_millis_i:
84

etl_enhance_rdf_annotations_by_http_request_b:
1

etl_enhance_rdf_time_millis_i:
0

etl_enhance_rdf_b:
1

etl_enhance_regex_time_millis_i:
35

etl_enhance_regex_b:
1

etl_enhance_extract_email_time_millis_i:
41

etl_enhance_extract_email_b:
1

etl_enhance_extract_phone_time_millis_i:
53

etl_enhance_extract_phone_b:
1

etl_enhance_extract_law_time_millis_i:
85

etl_enhance_extract_law_b:
1

etl_export_neo4j_time_millis_i:
167

etl_export_neo4j_b:
1

X-TIKA_content_handler:
ToTextContentHandler

X-TIKA_embedded_depth:
0

X-TIKA_parse_time_millis:
879




Searching ...